Oct 2025

አውደ ርዕዩ የውሃና ኢነርጂ ዘርፉን ለማዘመን እየተሰራ ስለመሆኑ ማሳያ ነው።

አቶ መላኩ የከርሰምድር ውሃ ካርታ /ground water mapping/ ላይ የሚሰራው SUN WASH ፕሮጀክት ከዴንማርክ ያስገባውን titan machine የጂኦ-ፊዚክስ መሳሪያን በመጠቀም በጋምቤላ ክልል 8 መለስተኛ ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ተሰርቶ ውጤታማ በመሆኑ ለሌሎች አጋር ድርጅቶች ለማስተዋወቅ ዕድል ፈጥሮልና

በባዘርኔት ፕሮጀክት አተገባበርና ውጤታማነት ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ።

የባዘርኔት ፕሮጀክት ብሔራዊ አስተባባሪ አቶ ሞላ ረዳ የአቅም ግንባታ ስልጠናው በአጠቃላይ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር በዓለም ሀገራት የነበረውን ተሞክሮ በማየት በሀገራችን በተሻለና ውጥታማ በሚያደርግ መልኩ ለመተግበር ታስቦ ተዘጋጅቷል ብለዋል።

የውሃ ሀብቶቻችን በዘላቂነት ለመጠቀምና ለማስተዳር ውይይት ትብብርና የጋራ እርምጃ ያስፈልጋል ተባለ፡፡

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ውሃ የህልውናችንና የኢኮኖሚያችን መሰረት አሁን ላይ ደግሞ ለብልጽግና ፣ ለሰላምና ለልማት ወሳኝ የሆነ ስትራቴጂካዊ ሀብት ሆኖ ብቅ ማለቱን ጠቅሰው ሆኖም ግን በጣም ተጋላጭ ፣ አከራካሪ እና አለም አቀፍ ስጋቶችም ሁሉ በውሃ ላይ ትኩረት ማድረጋ

ከ2.72 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ለከርሰምድር ውሃ ሀብት አለኝታ ልየታ የሚውል የ49 ጥልቅ ጉድጔድ ቁፋሮ ዉል ስምምነት ተደረገ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ፕሮጀክቱ እንደ ተቋም ትልቅ ስኬት በመሆኑ የአካባቢውን ህብረተሰብ ከውሃ ጋር ተያይዞ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን በዘላቂነት ለመመለስ አለኝታውን ቀድሞ ማወቅ አስፈላጊ መሆኑን ጠቅሠው ሥራው በተያዘለት የጊዜ ገደብ ጥራቱን ጠብቆ እንዲሰራና የማማከር ስራውን በሚገባ በማከናወ

ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት ኢነርጂ ወሣኝ መሆኑ ተገለፀ ።

ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ በሀገራችን አብዛኛው የህብረተሠባችን ክፍል የባዮ ማስ ተጠቃሚ በመሆኑ የእፅዋቶች መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እንዲቀነስ ፣የአየር ንብረት ለውጥ ፣የአፈር መሸርሸር ምክኒያት የግብርና ምርትና ምርታማነት በመቀነስ የምግብ ዋስትና እንዳናረጋግጥ ከማድረጉም በላይ በጭስ ምክኒያት ህብረተ

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጡ፡፡

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ም/ቤቶች የጋራ ስብሰባ ያደረጉትን የመክፈቻ ንግግር አስመልክቶ ከም/ቤቱ አባላት በሚቀርቡ ጥያቄዎች ላይ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ምላሽና ማብራሪያ ሰጡ፡፡

ኢትዮጵያ በውሃና ኢነርጂ ልማት ዘላቂነት ያለውና ለጋራ ብልፅግና መሪ ሚና እየተወጣች መሆኑ ተለጸ።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በውሃና ኢነርጂ ሚኒሰቴር የተዘጋጀውን 2ኛውን የኢትዮጵያ የውሃ እና ኢነርጂ ሳምንት በሳይንስ ሙዚየም በመገኘት ከፍተው ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ 2ኛው የውሀና ኢነርጂ ሳምንት ሀገራችን በታዳሽ ኢነርጂ ፣ ኢትዮጵያ የውሃ ሃብት ጥበቃና አጠቃቀምን በተመለከተ ትርጉም ያ

የአዴሌ ፕሮጀክት ከባለድርሻ አካላት ጋር ሲያካሄድ የነበረው የውይይት መድረክ ለቀጣይ ስራ የጋራ ግንዛቤ ያስጨበጠና ቅንጅታዊ አሰራርን የሚፈጥር ነው ተባለ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የተጀመረውን ቅንጅታዊ አሰራር አጠናክሮ መቀጠል አዋጭነት እንዳለው በመግለጽ ያሉብንን የአቅም ውስንነቶች መቅረፍ እንደሚገባና ከውይይቱ የተገኘውን ግብዓት በመውሰድ አተገባበር ላይ የሚያጋጥሙ ክፍተቶችን በመሙላት ውጤታማ ስራ መስራት እንደሚጠበቅም አሳስበዋል።

የመቀሌ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ፣ማጣሪያና ማስወገጃ የኦፕሬሽንና ጥገና ፕሮጀክት ግንባታ ውል ስምምነት ተደረገ።

ስምምነቱን የፈረሙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የአሰር ኮንስትራክሽን ብዙ ልምድ እንዳለው አስታውሰው፤ የመቀሌን ህዝብ በሚሰራው ስራ ተጠቃሚ ለማድረግ የተቻላቸውን ጥረት እንዲያደርጉ አሳስበዋል።

በኔፕ-አዴሌ ፕሮጀክት ትግበራ መመሪያ እና በአካባቢ ጥበቃ አስተዳደር ስርአት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ትግበራን ለማሳለጥ ፕሮጀክቱን ለሚተገብሩ እና ለባለድርሻ አካላት የተለያዩ ቴክኒካል እና የአቅም ግንባታን ስራዎችን በማከናወን የኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራሙን ትግበራ ለማሳለጥ አቅምን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን አንስተው፤ ስልጠና

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የሻንሺ ግዛት ም/ገዥ Mr Wang Xiao እና ከፍተኛ የመንግስትና የቢዝነስ ልዑካን ቡድንን ተቀብለው አነጋገሩ።

ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው በውይይታቸው ኢትዮጵያና ቻይና የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው ገልፀው፤ ኢትዮጵያ የኃይል ማመንጫና ስርጭት፣ በመጠጥ ውሃ አቅርቦትና የተለያዩ ኃይል ማመንጫዎችን በመገንባት የጋራ ግንኙነታችንን አጠናክረን እርስ በእርስ በመደጋገፍ በኢኮኖሚ፣ በሶሻልና በፖለቲካው ዘርፍ ብሎም በአቅም ግንባታ

የቅድመ ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን አስመልክቶ በውሃና ኢነርጂ ሚ/ር የተዘጋጀው አውደ ርእይ ላይ ለተሳተፉ የልማት አጋሮችና እና የግል ድርጅቶች እውቅና ተሰጠ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ አውደ ርዕዩ በውሃውና በኢነርጂው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚያስችሉ በመሆናቸው በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ ግንዛቤ ለመፍጠርና የአፍሪካን የአየር ንብረት ለውጥ ለመግታት መፍትሄ እንደሆነች ለማሳየት አላማ እንደነበረው

ለማንኛውም ልማት ወሳኝ የሆነ የውሃ ሀብትን በሚገባ አውቀን በአግባቡና በቁጠባ መጠቀም እንደሚገባ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ አሳሰቡ።

የውሃ ሀብታችን የት እንደሚገኝ በመጠን ፣ በጥራት ፣ ለምን አገልግሎት እንደሚውል ፣ እንዴት እንደምንጠቀምና በምን አይነት መልኩ መጠቀም እንደሚገባን ጭምር በሚገባ በማወቅ አላቂ ሀብት የሆነውን ውሃ በቁጠባ መጠቀም ይገባል ብለዋል ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ።

ብሔራዊ ጥቅምና ጂኦ-ስትራቴጂ ቁመና በሚል አጀንዳ ውይይት ተደረገ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ለአንድ ዜጋ ህልውና ሀገር ወሳኝ መሆኑን ሀገራቸው የፈረሰባቸውን ሶሪያን፣የመንን፣ሊብያንና ሶማሊያን ለአብነት አንስተው እንደ ዜጋ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ለብሔራዊ ጥቅምና ለሀገራዊ አንድነት የበኩሉን ማበርከት አለበት ብለዋል።

ብሔራዊ ጥቅምና ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና በሚል ርዕስ ስልጠና ተሰጠ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ስልጠናው የሚያተኩርባቸው ዋና ዋና ርዕሰ ጉዳዮች የኢትዮጵያ ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመናና ብሔራዊ ጥቅም፣ የብሔራዊ ጥቅም ዋነኛ ፈተናዎች፣ ለብሔራዊ ጥቅም መረጋገጥ ቁልፍ መፍትሔዎች፣ ለብሔራዊ ጥቅሞቻችን መረጋገጥ የሚጠበቅብን ሚና እና የተቋማት ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና በተቋም ውጤታማነት ላይ

የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር ተቀማጭነቱ በሀገረ አሜሪካ ከሆነው የካቶሊክ ሪሊፍ ሰርቪስስ (Catholic Releif Services CRS) ፕሬዘዳንት እና ዋና ሥራ አስፍፃሚ ጋር ውይይት አደረገ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በውይይቱ ወቅት እንደገለፁት በሚስቴር መስሪያ ቤቱ ሶስት የዘርፍ አደረጃጀት እንዳለና ይኸውም የመጠጥ ውሀና ሳኒቴሽን ዘርፍ ፤ የኢነርጂ ልማት ዘርፍ እና የውሀ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ተብለው እንደሚከፈሉ አስገንዝበዋል፡፡  

የማህበረሰብ ውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሀይጅን (CO WaSH) ፕሮጀክት የፌደራል ስትሪንግ ኮሚቴ የ2017በጀት ዓመት አፈጻጸምን በመገምገም የ2018 የበጀት ዓመት እቅድን አጸደቀ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በ2017 የበጀት ዓመት ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው ስምንቱ ክልሎች ጥሩ አፈጻጸም መመዝገቡን ገልጸው የፊንላድ ኢምባሲ፣ የፌደራል መንግስት፣ ስትሪግ ኮሚቴዎቹና ለፕሮጀክቱ ስኬታማነት አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትን አመስግነዋል፡፡

የንጋት ሀይቅ ለቀጣዩ ትውልድ በቅብብሎሽ የምናስረክበው በረከት ነው። ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ

ክቡር ሚኒስትሩ ለታሪክ የሚተላለፍ አሻራ የምናስቀምጥበትና ከትውልድ ወደ ትውልድ የምናስተላልፈውን ረቂቅ ማስተር ፕላን ዙሪያ በጋራ በመምከር ለውጤታማነቱ በጋራ ልንሰራ ይገባል፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከኛ አልፎ ለጎረቤት ሀገራትም በረከት የሚሆነው በጋራና በፍትሃዊነት ስንጠቀም መሆኑንም አክለው ገልጸዋ

18ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በድምቀት ተከበረ።

የዘንድሮው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በተለየ መልኩ በኢትዮጵያ የማንሰራት ዘመን ከፍታችንን የምናሳይበትና የይቻላል መንፈስን ያስመሰከርንበት ዓመት በመሆኑ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለየት ባለ መልኩ ተከብሯል፡፡

Press Statement on Egypt -October 13 2025

Egypt has intensified its hostile rhetoric against Ethiopia over the Nile River and the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). The latest manifestation of this belligerent approach has been at a gath

ለሶስት ክልሎች ለውሃ ተቋማት ግንባታና ጥገና አገልግሎት የሚውሉ የክሬን ማውንትድ ትራክ (Crain Mounted Truck) ድጋፍ ተደረገ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ 5ቱን የክሬን ማውንትድ ትራክ (Crain Mounted Truck) ከዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ካንትሪ ተወካይ ከዶ/ር አቡባካር ካምፖ ተረክበው ዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር አንድ አካል በመሆን በርካታ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝና የውሃ ተቋማትን ለመጠገን፣ መልሶ ለማቋቋምና ሌ

በከርሰ ምድር የውሃ ጥራት ክትትል ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

በጣሊያን የልማት ትብብር ኤጀንሲ በጋራ የተዘጋጀውና የከርሰ ምድር ውሃ ጥራትና ክትትል ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር እየተተገበረ ያለውን የተቀናጀ ውሃ ሀብት አስተዳደር ለማስፈን ከባዘር ኔት ፕሮጀክት ጋር በጋራ የሚደግፍ በመሆኑ በተለይ የከርሰ ምድር ውሃ ጥራትና ክትትል በማድረግ በማበልጸ

የባዘርኔት ፕሮጀክትን በውጤታማነት ለመተግበር የስትሪንግ እና ቴክኒክ ኮሚቴ ድርሻቸው የላቀ ነው ተባለ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የከርሰምድር ውሃ ሀብት የወንዝ ፍሰትና ጥራት በሙሉ የሚከናወኑት መሬት ላይ ነው:: በክልል፣ በዞንና ወረዳ ደረጃ ዝቅ ሲልም ቀበሌ ላይ የምንተገብራቸው ስራዎች ተደምረው ለሀገር በረከት ስለሚያመጡ ለፕሮጀክቱ ተግባራዊነት ቅንጅታዊ አሰራራችን አጠናክረን በመቀጠል የልማቱ ተቋዳሽ

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከሶላር አቅራቢ ድርጅቶች ጋር መክረዋል።

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከአለም ባንክ ባገኘው የ10 ሚሊየን ዶላር የብድር ድጋፍ በብርሃን ተደራሽነት ለሁሉም (ADELE) ፕሮጀክት ተግባራዊ ሲደረግ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማጠናከር ቀጣይነት ያለው የሶላር ስርጭት በአገሪቱ ገጠራማ አካባቢ ተደራሽ እንዲሆን ታሳቢ ተደርጎ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው አብራርተዋል።

በስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ኩልፎ ወንዝ ዙሪያ ለሚሰራው የጎርፍ መከላከል ተግባር የዓለም ባንክ ልዑካን ቡድን የመስክ ምልከታ አካሄደ

በፕሮጄክቱ የቴክኒካል ስራዎች፣ አከባቢያዊና ማህበራዊ ተጽዕኖን ከማረጋገጥ አንጻር የተከናወኑ ተግባራት እንዲሁም ከዕቅዱ አንጻር የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ የዓለም ባንክ ልዑክ ቡድን መሪ ሱራብ ዳኒ (Surab Dani) የማሻሻያ ሀሳቦችን አንስተዋል። አክለዉም የኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጄክት አስተባባሪ አቶ ተመ

ከ 215 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ወጭ የ17 ፕሮጀክቶችን የመጠጥ ውሃ ጥናትና ዲዛን ከሚያከናውኑ አማካሪ ድርጅቶች ጋር የውል ስምምነት ተፈረመ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት ድርቅ በሚያጠቃቸው አካባቢዎች አስቸኳይ መፍትሄ ለመስጠት 110 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ለመገንባት በታቀደው መሰረት የ22 ፕሮጀክቶች ግንባታ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የኢትዮጵያ የኢነርጂ ዘርፍ የተሻለና የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ሪፎርም እንደሚያስፈልገው ተገለጸ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የኢትዮጵያ የኢነርጂ ዘርፍ የተሻለና የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ሪፎርም እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ ሪፎርሙን ተከትሎ ባለፉት 4 አመታት በኢነርጂው ዘርፍ ብዙ ስራዎች ተሰርተው ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበችና ለጎረቤት ሀገራት ጭምር የኤሌክትሪክ ሀይል እያቀረበች እንደሆ

Sep 2025

የናይል ሀገራ ትብብር (Naile Basin Initative) የውሃ ጥራትን ለመለካት የሚያስችሉ መሳሪያዎችን ድጋፍ አደረገ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ጥራትና መጠን ልኬት ጉዳይ በተለይም በአውሮፓ ሀገራት ውስጥ በትኩረት የሚሰራበት መሆኑን ጠቅሰው ወደ ወንዝ የሚገባውም ሆነ የሚወጣው እያንዳንዱ ሊትር ውሃ ክትትል ሊደረግበት እንደሚገባና እስካሁን እንደሀገር በዚህ ደረጃ አለመሆናችንን ጠቅሰው ኢትዮጵያ ያላትን የውሃ ሀብ

የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከቻይና ህዝብ የፖለቲካ መማክርት ጉባኤ (CPPCC) ሉካን ቡድን አባላት ጋር ውይይት አደረገ።

ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ እንደገለፁት ቻይናና ኢትዮጲያ የሚያመሳስላቸው ሁለቱም ሀገራት ቀደምት የስልጣኔ መፍለቂያ የባህልና የቅርስ ባለቤት መሆናቸው እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ ቻይና ለኢትዮጲያ ሪፎርሙን በመደገፍ በተለያየ ዘርፍ ላይ ድጋፍና ትብብር እያደረገች መሆኑን ገልፅው በኢነርጂ ዘርፍም ለሚደረገው ትብብርና

ለአንድ ተቋም ውጤታማነት ቅንጅታዊ አሰራርና መናበብ ወሳኝ እንደሆነ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ባለፈ ከክልሎች ጋር መቀናጀትና መናበብ እንደሚያስፈልግ አሳስበው፤ ቅንጅቱም በሀብት አጠቃቀም፣ በመረጃ አያያዝ፣ በመረጃ አቀራረብና ፍሰት መደበኛ ስራዎች ከፕሮጀክቶችና ከባድርሻ አካላት ጭምር መሆን እንዳበት ገለጸዋል፡፡

የሳኒቴሽን መሰረተ ልማቶችን በወቅቱና በጥራት አጠናቆ ለአገልግሎት መብቃት እንዳለባቸው ተጠቆመ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ መድረኩን በመሩበት ወቅት የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እንደሌላው ፕሮጀክት ችላ የሚባልና ጊዜ የሚሰጠው ሳይሆን ትኩረት ሰጥተን ህብረሰሰባችንን የንፁህ መጠጥ ውሃ እና የሳኒቴሽን መሰረተ ልማት ተጠቃሚ እንዲሆን ትኩረት ሊሰጠው ይገባልም ብለዋል።

የሴቶችን የአመራር ብቃት ለማሳደግ የሚያግዝ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ኦልቀባ ባሽ ሴቶችን ወደ አመራርነት ለማምጣት ማብቃት ያስፈልጋል፤ ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ 50 የተቋማችን ሴት አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች ያሉባቸውን ክፍተቶች በመለየት የአመራር ብቃታቸውን ለማሳደግ ብሎም ወደ አመራርነት ለማምጣት አጋዥ የ

ከ219 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የማማከር ውል ስምምነት ተፈረመ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ4 ክልሎች ማለትም በደቡብ ኢትዮጵያ ፣ በሶማሊ ክልል ፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ እንዲሁም በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ለሚያስገነባቸው 10 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ከ219 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ከ ታርን አማካሪ፣ አዋሽ አማካሪ፤ ሚልኪ አማካሪና አሀዱ አማካሪዎች ጋር የውል ስምምነቶች

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት የ2017 ዓ.ም የክረምት ስራዎችን ገመገመ፡፡

ግምገማው በአዋሽ ፣ በስምጥ ሸለቆ ሀይቆች እና በኦሞ ጊቤ ወንዞች በ12ቱ ፕሮጀክቶች (12 lots) እየተተገበሩ ባሉ ስራዎች ላይ ያተኮረ ሲሆን ለውይይት መነሻ የሚሆን ጽሁፍ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኘሮጀክቱ የክትትልና ግምገማ አማካሪ በአቶ ተክሊት ብርሃነ የእያንዳንዱ የፊዝካል ስራዎች ፣ የፋይናንሻል አጠቃቀምና

የመረጃ አያያዝንና ልውውጥን ለማዘመንና ለማሳለጥ የሚያስችሉ የተለያዩ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረገ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ በርካታ ውጤታማ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልጸው የቴክኖሎጂ መሳሪያዎቹ ዋና ዓላማቸው በተመረጡ 22 ከተሞች የውሃ አገልሎቶችን የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዝመንና ለማሳለጥ በመሆኑ ተጠቃሚዎች ይህን ተገንዝበው ለታለመለት ዓላማ ብቻ በማዋል የዘርፉን

በምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ገሬኖ እንሰት ተክል ላይ እያስገነባው ያለውን የንፁህ መጠጥ ውሃን ምልከታ አደረጉ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ዶ/ር የተመራው ልዑክ በምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ገሬኖ እንሰት ተክል ላይ Children Investement Fund Foundation(CIFF) እያስገነባው ያለውን የንፁህ መጠጥ ውሃን ምልከታ አደረጉ።

መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ ለ 440 ቤተሰብ የበዓል መዋያ ድጋፍ ተደረገ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የማይቻለው ተችሎ በብዙ ውጣ ውረድና ፈተናዎች ስትፈተን የቆየችውን የኢትዮጵያችን ማንሰራራት ጅማሮ በእጅጉ ያበሰርንበት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድባችን ምርቃት ማግስት ይህንን ማዕድ ስናጋራ በእኔና በተቋሙ አመራሮች ስም የተሰማንን ደስታ እየገለፅኩ መጪው አዲስ ዓመት የኢትዮጵያ

በኢነርጂው ዘርፍ ባለፉት ሰባት ዓመታት እመርታዊ ለውጥ መመዝገቡ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ለሰባት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ በነበረው በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ በተዘጋጀው ሳይድ ኤቨንት ላይ ባደረጉት ንግግር ሀገራችን ከሀይል አቅርቦትም ሆነ ተደራሽነትን ከማሳደግ አንጻር አመርቂና አበረታች ውጤቶችን ማስመዝገቧን በመግለጽ ለዚህም ፖሊሲ በማርቀቅም ሆነ በማክ

ኢትዮጵየውያን በራሳችን የገንዘብ አቅም አይቻልም የተባለውን የህዳሴ ግድብ ገንብተን ያጠናቀቅንበት ዳግም አድዋችን ነው።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ እለቱ ለኢትዮጵያውያን የአይቻልምን መንፈስ ሰብረን በራሳችን አቅም ዳግም አድዋ የሆነውን ታላቁ የህዳሴ ግድብን ያጠናቀቅንበት ድላችን በመሆኑ ኢትዮጵያውያንንና የኢትዮጵያ ወዳጆችን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።

የሀሬ ወንዝ የመሬት አጠቃቀምን ፣ በውሃ አካላት የሚስተዋሉ ችግሮችን እና የብዝሀ ህይወት ላይ ትኩረት ያደረጉ የጥናትና ምርምር ስራዎች ለውይይት ቀረቡ።

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከተሠጠው ሀላፊነት አንዱና ትኩረት የተደረገበት የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፉ መሆኑን ጠቅሰው በዘርፉም ሀገራችን ያላትን የውሃ ሀብት በዘላቂነት ለመጠቀም የውሃ አካላትን በተቀናጀ መልኩ የመጠበቅ እና የማስተዳደር ሀላፊነት

በየጭላ አበርገለ ወረዳ ከ483 ሚሊየን ብር በላይ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጀመረ

ፕሮጀክቱ በሀገር ደረጃ በድርቅ በሚጠቁ ወረዳዎች እየተተገበሩ የሚገኙ የአየር ንብረት ለውጥ መቋቋም ፕሮጀክቶች አካል ሲሆን፤ ግንባታው በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ትብብር የሚከናወን ነው።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በ HoARECN የሚተገበረው ፕሮጀክት ውጤታማ መሆኑ ተገለፀ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በ Horn of Africa Regional Environment Center and Network (HoARECN) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዝዋይ ሻላ ሀይቅ ንዑስ ተፋሰስ ላይ የሚተገበረው ፓይለት ፕሮጀክት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራው የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም ፣ የውሃ ሀብት ግኝ

በኢነርጂ ሽግግር ፋይናንሲንግ እና በአየር ንብረት ኢንቨስትመንት ፕላትፎርም የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሠጠ ፡፡

ፕሮግራሙ በሀገራችን ቀጣይነት ያለው የሃይል አቅርቦትን ለማሳካት ትልቅ እመርታ እንዳለውና የኃይል ሽግግር አፋጣኝ ፋይናንሲንግ (ETAF) እና የአየር ንብረት ኢንቨስትመንት ፕላትፎርም (CIP) የአቅም ግንባታ ስልጠና ለዘርፉ ሙያተኞች መሰጠቱ ወሳኝ መሆኑን በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የገጠር ኢነርጂ ልማት ቴክኖሎጂ ሽግ

Aug 2025

የውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ንፅህና አገልግሎት ስርዓትን ማጠናከር (SCRS WaSH) የቴክኒክ ድጋፍ ፕሮጀክት በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ንፅህና አገልግሎት ስርዓትን ማጠናከር (SCRS WaSH) የቴክኒክ ድጋፍ ፕሮጀክት ስኬታማ መሆኑ በዩናይትድ ኪንግደም መንግስት፣ በኢትዮጵያ መንግስት፣ በዩኒሴፍ እና በቁርጠኛ የክልል ባለድርሻ አካላት መካከል ያለውን ጠንካራ አጋርነት ያሳያል ብለዋል።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ35ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለጸ።

ውሃና ኢርጂ ሚኒስቴር ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በጋራ ሲተገበር በቆየው የአረንጓዴ አየር ንብረት ፈንድ ፕሮጀክት (GCF project ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ35ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ አድርጓል ተብሏል።