Oct 2024

ክቡር ሚኒስትሩ የሩሲያ ባለኢንዱስትሪዎችና ስራ ፈጠራ ማህበራት ተወካይ ጋር ተወያዩ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በሩ በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን አንስተው፤ በተለይ በክቡር ጠቅላይ ሚነስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ሀሳብ አመንጭነት የተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ እንደሀገርና በቀጠናው ደረጃ የአየር ንብረት ለውጥ ለመከላከል ከፍተኛ አስተዋጥኦ እያበረከተ መሆ

የብራይት እና ባዘርኔት ፕሮጀክቶች የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን ተግባራዊ ለማድረግ አጋዥ ናቸው ተባለ።

የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍን የሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም በአዳማ እየገመገመ ባለበት መድረክ ያነጋገርናቸው የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ ሁለቱም ፕሮጀክቶች ችግርን ወይም ጉዳትን መቋቋም የሚችል አቅም በመፍጠር ላይ ትኩረት አድርገው የሚተገበሩ ከመሆናቸው ባሻገር ከውሃ ጋር

የሀይድሮሎጂ መረጃ ስርዓትን ማዘመንና ዲጂታላይዝ ማድረግ የውሀ ሀብትን ለማወቅና ለመጠበቅ እንደሚያስችል ተጠቆመ፡፡

ስልጠናውን እየሰጡ ከሚገኙ ባለሙያዎች መካከል ሚ/ር ኢሚል የሲዊዲሽ ሜትሮሎጂና ሀይድሮሎጂ ተቋም (SMHI) ባለሙያ እንደገለጹት ስልጠናው የውሃ ፍሰትን፣ ከፍታን የፍሰት ፍጠትንና የወንዝ ስፋት የመሳሰሉ የሀይዶሮሎጂ መረጃ ለመሰብሰብ የሚያግዙ ቴክኖሎጂዎችና ሶፍትዌሮች ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰጠ መሆኑን ገልጸው፤ የ

የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው።

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የውሃ ሀብት አስተዳደሩ እንደ አዲስ በ2014 ዓ.ም ሲደራጅ የውሃ ሀብት አስተዳደሩን በማዘመን፣ ውሃን ማእከል ያደረገ ፕሮግራም በመቅረጽ እና ከውሃ ጋር ተያያዥ የሆኑ የልማት ስራዎችን በማስተሳሠር ለመተግበር ታላሚ ተደርጎ የተቀረጸ ነው ብለዋል።

226 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጭ የመጠጥ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ውል ስምምነት ተደረገ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በሱማሌ ክልል አዳድሌ፣ዳን እና ሄግሎለይ ወረዳዎች ፓምፕ ቴስትን ጨምሮ ስድስት የውሃ ጉድጓድ የቁፋሮ ስራ ለመስራት በ123 ሚሊየን ብር ወጭ ከዋሂን ድሪሊግ ኮንስትራክሽን ጋር የውል ስምምነት ተደርጓል ብለዋል፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የናይል ወንዝ ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጡ፡፡

ክቡር ሚኒትሩ በመግለጫቸው በናይል ወንዝ ተፋሰስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በጣም ብዙ ሀገራትን ያሳተፈ የህግ ማዕቀፍ መፈረሙ ደስታው ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለሁሉም የተፋሰሱ አባል ሀገራት በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡ የስምምነት ማዕቀፉ ባለፉት አስርት አመታት በርካታ ሂደቶችን አልፎ ከጥቅምት 3/2017

የተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመፍታት መጀመሪያ እራስን መፈተሸ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመፍታት መጀመሪያ እራስን መፈተሸ እንደሚገባ ገልጸው፤ በቀጣይ እንደ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ተቋማችንን በማጠናከር አገልግሎት አሰጣጣችን ላይ ያሉብንን ችግሮች ለመፍታትና የተሻለ የአገልግሎት አሰጣጥ ስርአትን በመዘር

17ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ተከበረ።

የሰንደቅዓላማ ቀን አከባበርን አስመልክቶ መልዕክት ያስተላለፉት ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ሰንደቅ ዓላማችንና አብሮ የሚዘመረው የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ የምትታወቅበትና የኢትዮጵያዊያን የጀግንነትና የክብር ምልክታችን ነው ብለዋል።

የናይል ወንዝ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ወደ ተፈጻሚነት ገባ

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የናይል ወንዝ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ለተፋሰሱ ሀገራት የጋራ የሕግ ማዕቀፍ፣ የናይልን ወንዝ ለሁላችንም ጥቅም ለማዋል የጋራ ቁርጠኝነታችን ምስክር እንዲሁም የውኃ ሀብቱን በእኩልነትና ፍትሐዊነት የመጠቀም መብት ማረጋገጫ የሚሆን ስምምነት ነው ሲሉ ገልጸዋል፡፡

የብራይት ፕሮጀክት (BRIGHT project) በውሃው ዘርፍ እንደሀገር የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖረን የሚያግዝ ነው፡፡ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ለቀጣይ አምስት አመታት ተግባራዊ የሚደረገው የበብራይት (Bright project) እንደሀገር በውሃው ዘርፍ የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖረን ስለሚያግዝ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን በ5ቱ ቤዚኖች ማለትም፤ አባይ፣ አዋሽ፣ ስምጥ ሸለቆ ሀይቆች፣ ተከዜና ኦሞ ጊቤ ቤዚኖች ላይ ለማስፈን ተግባራ

የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ምእራፍ የመስክ ሪፖርት ላይ ውውይት ተደረገ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ቡድኑ ፕሮጀክቶቹ ያሉበት ድረስ በግንባር በመሄድ ስራው ያለበትን ደረጃ በመገምገም በጠንካሬና በድክመት ያዩትን ይዘው መምጣታቸው ሊመሰገኑ ይገባል ብለው ሪፓርቱ ስራውን በቀጣይ እንዴት ማስኬድ እንዳለብን አቅጣጫ እንደሚሰጥ ተስፋ እንደሚያደርጉ ገልጸዋል።

የከርሰምድር የውሃ ሀብትን በማልማት ለማስተዳደር የሚያግዙ የ16 ሚሊየን ብር የጥናትና የአይሲቲ ማቴሪያል ግዥ ስምምነት ተፈረመ፡፡

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የከርሰ ምድር የውሃ ሀብታችን ለመጠጥም ሆነ ለመስኖ ለማዋል ከመስኖና ቆላማ ሚኒስቴር ጋር በጋራ እየተሰራ እንደሆነ ጠቅሰው፤ የከርሰምድር የውሃ ሀብት ባንክ ያለ ገንዘብ በመሆኑ በተቀናጀ መንገድ ለማስተዳደር፣ ለማወቅና ለመጠቀም ማህበራዊና አካባቢያዊ ጥናት አስፈላጊ በመሆኑ እንዲሁም፤ በቴክ

650 የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የፈሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት በቃ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በተፈጥሯዊ መንገድ የፈሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ ሥርዓት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ሲያብራሩ፤ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አካባቢን በመፍጠር የአካባቢ ብክለትን መቀነስ፣ የውሃ ጥራትን ከፍ ለማድረግና በተፈጥሯዊ መንገድ ምንም አይነት ኬሚካል ሳይጠቀሙ አትክልቶችን ለማልማት እን

11ኛው የውሃ፣ የሃይድሮዲፕሎማሲ እና የኮሙኒኬሽን ፎረም በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ውሃ ለሁሉም ኢኮኖሚያዊ ልማት ጠቀሜታው ከፍተኛ መሆኑን ገልፀው፤ አብዘኛው የውሃ ሀብታችን ድንበር ተሻጋሪ በመሆናቸው ከጎረቤት ሀገራት ጋር ስለሚያስተሳስሩን የውሃ ሀብታችን በጋራ ማልማትና በፍትሃዊነት ከመጠቀም አንፃር የውሃ ዲፕሎማሲ እና ኮሙኒኬሽን ሥራዎች የጎላ ሚና አላቸው ብለዋል

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከዩኢንዲፒ ጋር በመተባበር በአማራ ክልል እና አዲስ አበባ ለሚገኙ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃ አምራች ማህበራትና ሴቶች ስልጠና እየሰጠ ነው።

የገጠር ኢነርጂ ማስተባበሪያ ስራ አስፈጻሚ አቶ ብርሀኑ ወልዱ ስልጠናው በገጠር አካባቢ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ሲጠቀሙበት የነበረውን የማብሰያ ስርዓት በመቀየር ማገዶ ቆጣቢ ብሎም ንጹህ ማብሰያ ዘዴ እንዲጠቀሙ በማድረግ የአየር ንብረትን በመጠበቅ የሴቶችን ማህበራዊ ችግር በመፍታት ኢኮኖሚያቸውን ለማሳደግ እንደሚረ

በ2016 በጀት ዓመት የውሃና ሳኒቴሽን ተጠቃሚዎች ቁጥር 74.8 ሚሊዬን መድረሱ ተጠቆመ።

በህ/ተ/ም/ቤት እና የፌዴሬሽን ም/ቤት 4ኛ የሥራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ባደረጉት የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ንግግር ላይ በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ በ2016ዓ.ም የተከናወኑ አንኳር ተግባራት አንስተዋል።

የግዥ እና ኮንትራት አስተዳደር ላይ ስልጠና እየተሠጠ ነው።

የውሃ ልማት ፈንድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ዶጊሶ ጎና የውሃ ልማት ፈንድ ትኩረት አድርጎ የሚሰራው ብድር ወስደው የመመለስ አቅም ካላቸው መካከለኛና ከመካከለኛ ከፍ ካሉ ከተሞች ጋር በመሆኑ ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች የሚገኘውን የብድር ድጋፍ ከክልሎች ጋር በማቀድ ለከተሞች ውሃ ተደራሽ በማድረግ ካለፉት 20 ዓመታት ጀም

የሚኒ-ግሪድ ታሪፍ መቀመሪያና ኦንላይን የፍቃድ ምዝገባ እና አጠቃቀም መተግበሪያ (ፖርታል) ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ተካሄደ።

የኢነርጂ ልማት ዘርፍ አማካሪ አቶ ጎሳዬ መንግስቴ ኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ (ISA) ለኢትዮጵያ መንግስት ከሌሎች የፕሮግራም ድጋፎች መካከል የሀይል አፕሊኬሽን ሲስተምን ዘላቂ፣ ተደራሽነትና አዋጭ የሆነ የፀሀይ ሀይል ስርዓቶችን ለመፍጠር የሚያስችል ፖሊሲዎችንና ደንቦችን ለማዘጋጀት ድጋፍ እያደረገ ነው ብለዋል።

የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ፌዝ የስድስት ወር የመስክ ሱፐርቪዥን በሁሉም ክልሎች እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡

አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ፌዝ በየስድስት ወር የመስክ ግምገማ እንደሚሄድ አንስተው፤ ከከልሎች ተሰብስቦ የተጠናቀረው ሪፖርት በመመልከት ወደ መስክ ስትወርዱ ስራዎችን በግንባር በማየትና በመገምገም በቀጣይ ስራዎቹ በተያዘላቸው ወቅት እንዲጠናቀቁ ሊያግዝ የሚችል ሪፖርት እን

Sep 2024

አለም አቀፍ የላቦራቶሪ ፍተሻ ፕሮቶኮል ደረጃን ያሟሉ 26 የንጹህ ማብሰያ ምድጃ ቴክኖሎጅዎችን ተዋወቁ፡፡

የገጠር ኢነርጂ ቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ብርሃኑ ወልዱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ባለፉት ዓመታት ፍትሃዊና ዘመናዊ የኢነርጂ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በተለይም የገጠሩን ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቶ ሲሰራበት ቆይቷል ብለዋል፡፡

ከመጠጥ ውሃ ተቋማት የግንባታ አማካሪና ኮንትራክተሮች ጋር ውይይት ተደረገ፡፡

ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በውይይቱ ወቅት ፕሮጀክቱ ግዙፍ ከመሆኑ ጋር ተያየዞ ትኩረት የሚፈልግ በመሆኑ የትኛውን የግዢ ስርአትን እንጠቀም የሚለውን ታሳቢ በማድረግ በሚዘጋጀው የመወዳደሪያ ሰነድ ላይ አንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።

ከ3.8 ሚሊዮን በላይ የማህበረሰብ ክፍሎችን የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር

የ’’One WaSH’’ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ተስፋዬ ሉሌ ፕሮግራሙ በ 5 አመታት እቅድ በ649 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር መንግስት ከልማት አጋሮቹ የአለም ባንክ፣ የእንግሊዝ መንግስት፣ ዩኒሴፍ፣ የፊንላንድ መንግስት፣ የሳውዲ መንግስት የኔዘርላንድ መንግስት አንዲሁም KOICA ጋር በጋራ በአምስት ኮምፖነንት ከሚያከና

ድርቅንና አካባቢን በመላመድ የመቋቋም አቅምን የሚያሻሽል ፕሮጀክት በሙሉ አቅም ወደ ትግበራ ሊገባ መሆኑ ተገለጸ፡፡

የሚኒስትር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ በመድረኩ የተገኙትን ባለድርሻ አካላት አመስግነው ቀጣይነት ያለው ስራ በቅንጅትና በትብብር መሠራቱ የዋቢ ሸበሌና አዋሽ ተፋሰሶች አካባቢን የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን ያሳልጣል ብለዋል።

በሃያ ሁለት(22) ሚሊየን ብር ወጭ የተገዙ የመጠጥ ውሃ መሠረተ ልማት የጥገና መሳሪያዎችን ለከተሞች ድጋፍ አደረገ።

ክቡር አምባሳደር አስፉው ዲንጋሞ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የውሃ አገልግሎቶችን አቅም ለማሳደግ ባለሙያዎችን ከማሰልጠን ጀምሮ በተለያዩ ጊዜያት የመኪና፣ የሞተር ሳይክል እንዲሁም የቢሮ መገልገያዎችን እና ሌሎች ማቴሪያሎችን ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል ብለዋል።

ከሀያ ሁለት የመጠጥ ውሃ ተቋማት የግንባታ አማካሪና ኮንትራክተሮች ጋር ውይይት ተደረገ፡፡

ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ውል ከወሰዱ ከሀያ ሁለት የመጠጥ ውሃ ተቋማት የግንባታ አማካሪና ኮንትራክተሮች ጋር ተወያይተው ስራው በቀጥታ በፌደራል መንግስት የሚተገበር ሆኖ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከፍተኛውን ድርሻ በመያዝ ከገንዘብ ሚኒቴርና እና መስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በጋራ የሚተገበርና ክልሎችም

ተሻሽሎ በተዘጋጀው የባዩ ፊውል ልማትና አጠቃቀም ስትራቴጂ ላይ ውይይት ተደረገ።

የኢነርጂ ዘርፍ አማካሪ አቶ ጎሳየ መንግስቴ ኢትዮጵያ የባዮፊውል ልማት ላይ ትልቅ አቅም እንዳላት ጠቅሰው ከውጭ የሚገቡ የፎሲል ፊውሎችን ለመቀነስና አካባቢያዊ ችግሮችን ለመፍታት አማራጭ የሀይል ምንጮች ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ነው ብለዋል።

የዘመን መለወጫ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ430ቤተሰቦች የበዓል መዋያ ድጋፍ ተደረገ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በዓልን በዚህ መልኩ ከአቅመ ደካሞች እና በተለይም በጸጥታው ዘርፍ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ለሰላም የቆሙ የጸጥታ አካላት ጋር ለማክበር ስናስብ አብረናችሁ ከጎናችሁ መሆናችንን ለመግለጽ ያደረግነው ነው ብለዋል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር 'የህብር' ቀንን በተለያዩ ዝግጅቶች አከበረ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከቀድሞ አመራሮቻችን ጋር በአንድ ላይ ተገናኝተን መጪው አዲስ አመት በህብርና በአንድነት ሆነን የምንሻገርበት በመሆኑ አዲሱ አመት ሰላምና አንድነትን ለማረጋገጥ በፍቅር መቀበል እንድንችል ታሳቢ የተደረገ መርሃግብር ነው ብለዋል።

የ6 ከተሞችን የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ለማሻሻል የ17 ሚሊየን ዩሮ የብድር ውል ስምምነት ተፈረመ።

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ገንዘቡ የተገኘው በብድር በመሆኑ ከዚህ ቀደም የነበሩትን የብድር አመላለስ ክፍቶች በመቅረፍ በአስቸኳይ ወደስራ መገባት እንዳለበት አሳስበዋል።

የታለቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የትውልድ ቃልኪዳን ሀውልት ነው===== ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ /የኢፌድሪ ምትል ጠቅላይ ሚኒስትር/

ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በለውጡ ዋዜማ ከነበሩበት በርካታ ችግሮች በመውጣት አሁን የደረሰበት የስኬት ደረጃ በኢነርጂ ዘርፍ የተካሄደውን ሽግግር በተጨባጭ የሚያሳይ ነው ብለዋል፡፡

ሰባት መቶ ሀምሳ ሺ (750,000) ቤተሰቦችን በሶላር ሆም ሲስተም ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ድርጅቶቹ በገቡት የውል ስምምነት መሰረት ጥራት ያለው ስራ በመስራት ሀላፊነታቸውን መወጣት እንዳለባቸው በማሳሰብ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱም አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚደርግላው አሳውቀዋል፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ስለ ውሃ ሀብትና ኢነርጂ ሀብት መረጃ በመስጠት፤ በማስተማር በማሳወቅ ሂደት ውስጥ ሚዲያ ትልቅ ሚና መጫወት እንደሚገባው አንስተው፤ በተለይ የውሃና ኢነርጂ ጉዳዮች ሰፊ የማሳወቅና የማስተማር ስራ የሚጠይቁ ከመሆናቸው አንጻር ከሚዲያ ጋር ሰፊ ስራዎች የመስራት አስፈላጊነትን አንስተዋል፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በደረሠው የጎርፍ አደጋ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአደጋው ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖች አንድ ጀልባ ከነሞተሩ፣ ለንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት የሚውል ሁለት ባለ አስር ሺ ሊትር ሮቶ እና 10ሺ የንጽህና መጠበቂያ ሳሙናዎችን ድጋፍ አድርጓል።

አገራዊ የውሃ መረጃ ስርዓት ላይ ምክክር ተደረገ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ሰዎች ለሰዎች ድርጅት በኢትዮጵያ ውስጥ በበርካታ ቦታዎች በወጣቶች ፣ እናቶች፣ በመጠጥ ውሃ፣ በትምህርት እና ጤና ዘርፍ አሻራቸውን በማኖር ጉልህ ሚና የተጫወቱ በመሆናቸው ክብር ይገባቸዋል ብለዋል።

የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲቲዩት በክረምት ወቅት ትንበያ ግምገማና የቀጣይ በጋ ወቅት የአየር ጠባይ ትንበያ መድረክ ተካሄደ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ባለፉት ወራት በሀገራችን ከፍተኛ የዝናብ መጠን ከመመዝገቡ ጋር ተያይዞ አዎንታዊ ጎኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የጎርፍና የመሬት መንሸራት አደጋዎች መከሰታቸውን አንስተው፤ የዕለቱ ውይይት ከዚህ በፊት ካጋጠሙን ችግሮቻችን በመነሳት በቀጣይ ለሚያገጥሙን ክስቶች ለመ

Aug 2024

በጸሀይ ሀይል የሚሰሩ የውሃ ፓምፖች ዝናብ አጠር በሆኑ አካባቢዎች ውሃ ለማቅረብ አይነተኛ መሳሪያ መሆናቸው ተጠቆመ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በጸሀይ ሀይል ልማት ዙሪያ እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ያቀረቡ ሲሆን፤ በተለይ በአለምአቀፍ የሶላር አሊያንስ ድጋፍ በኢትዮጵያ እየተተገበሩ የሚገኙ የጸሀይ ሀይል ልማት ስራዎች ላይ ትኩረት አድርገው አብራተዋል፡፡

የአየር ንብረት ለውጥ በዘላቂነት መጠበቅ የሚያስችል የንፁህ የምግብ ማብሳያ ቴክኖሎጂ ፍኖተ ካርታ ላይ ውይይት ተካሄደ።

የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ ሀገራችን ከፍተኛ የሆነ የታዳሽ ሀይል ምንጭ በሰፊው በማልማትና ጥቅም ላይ ከማዋል አንጻር ስራ እንደሚጠበቅ አንስተው፤ እንደማሳያም በታዳሽ ሀይል ንጹህ የማብሰያ ቴክኖሎጂ ከ10% ያልዘለለ ስራ መሠራቱ አንስተዋል፡፡

የADELE አና ELEAP ፕሮጀክቶች ዓመታዊ አፈጻጸም ተገመገመ።

በሚኒስትር ዴኤታ ማእረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ ፕሮጀክቶቹ በዋናነት የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም አላማን ለማሳካት ታሳቢ በማድረግ ከአለም ባንክና ከኢትዮጵያ መንግስት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እየተተገበሩ የሚገኙ ናቸው ብለዋል።

ታላቁ የህዳሴ ግድብ ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጥ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ፋይዳው የላቀ መሆኑ ተጠቆመ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የህዳሴ ግድብን ከደለል ለመጠበቅና ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጥ ለነገ ሀገር ተረካቢ ለሆኑ ህጻናት የሚተላለፍ አሻራ የምናስቀምጥበት ታሪካዊ እለት መሆኑንን አንስተው፤ ዛሬ የሚተከሉ ችግኞች ከተወሠነ ዓመት በኋላ ተራራማውን አካባቢ ነፍስ እንደሚዘራበት ያላቸውን እምነት በመግለጽ

ችግኞችን ለመትከል ነሐሴ 17/ 2016 ዓ.ም. ለሚካሄደው ሀገርአቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች የመስክ ምልከታ ተደረገ፡፡

ከግብርና ፣ ከትምህርት ፣ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር እና ከተጠሪ ተቋማት የተውጣጡ አስተባባሪ ግብረሃይል የችግኝ ተከላ የጉድጓድ ቁፋሮ እና ችግኞችን ወደ ተከላ ቦታ አቅርቦት እንቅስቃሴን በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል፣ በሰሜን ሸዋ ዞን፣ ሱሉልታ ወረዳ ወሬርሶ ማሊማ ቀበሌ በመገኘት የመስክ ምልከታ አድርገዋል።

የከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት አሰጣጥ ተቆጣጣሪ አካል ማቋቋሚያ ማዕቀፍ ላይ ውይይት ተደረገ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተዘጋጀ የከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት አሰጣጥ ተቆጣጣሪ አካል ማቋቋሚያ የህግ ማእቀፍ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ከክልል የውሃና ኢነርጂ ቢሮዎች ሀላፊዎች፣ የከተማ ውሃ አገልግሎት ስራ አስኪያጆች እና ባለ ድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሄደ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አብይ ኮሚቴ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ተወያየ፡፡

የሚካሄደውን ሀገርአቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ለማስተባበር የተዋቀረው፤ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር በክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የሚመራውና ሚኒስትር ዴኤታዎችና የተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች የተካተቱበት አብይ ኮሚቴ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ተወያየ፡፡

በፀሐይ ኃይል የሚሰራ የሶላር ሚኒ ግሪድ ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮረ ለኢነርጀ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ::

የገጠር ኢነርጂ ልማትና ሽግግር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ብርሃኑ ወልዱ እንደገለፁት ኢነርጂ ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገት ወሳኝ መሆኑን አስታውሰው፤ ሀገራችን አስተማማኝ ጥራቱና ደህንነቱ የተጠበቀ እና ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት የሚደግፍ ፍትሃዊ እና ዘመናዊ የኢነርጂ አቅርቦት ለመዘርጋት እየተሰራ መሆኑ

የከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተቆጣጣሪ አካል ሟቋቋሚያ ህጋዊ ማእቀፍ ላይ ምክክር ተጀመረ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የከተማ ውሃ አገልግሎትና የሳኒቴሽን አቅርቦት ጋር ተያይዞ የሚታዩ ከአስተዳደር፣ የራስን የጥገናና ሌሎች አቅሞች ከመገንባትና የውሃ ሀብትን ከመንከባከብ፣ ተደራሽ ከመሆንና ውጤታማነትን ከማሳደግ አንጻር አስቻይ ተቋምና ህጋዊ ማእቀፍ አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።

የክቡር ሚንስትሩ ልዩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ከወተር ኤይድ የምስራቅ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተር ሊያ ካጉዋራ ጋር ተወያዩ፡፡

ወተር ኤይድ ኢትዮጵያ በንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ዘርፍ ላይ በቀዳሚነት ከሚጠቀሱ የልማት ድርጅቶች ውስጥ አንዱ መሆኑን አስታውሰው፤ ለዚህም ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት በተለያዩ ክልሎች የሰራቸው የመጠጥ ውኃ ተቋማትን ማሳያ ናቸው ብለዋል፡፡

ከካሜሩን የአካባቢ ጥበቃና ግብርና ሚኒስቴር የመጡ ልኡካን ቡድን በውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር የልምድ ልውውጥ አደረጉ፡፡

ሉኡካን ቡድኑን ተቀብለው ያነጋገሩት የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር የክቡር ሚኒስትሩ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ ተቋሙ በውሀ ሀብት አስተዳደር፣ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን፣ እና በኢነርጂ ልማት ዘርፎች መደራጀቱን ያነሱ ሲሆን፤ በሶስቱም ዘርፎች የሚከናወኑ ተግባራትንና ፕሮጀክቶችን በተመለከተ ከየዘርፉ የተውጣጡ አመራሮች ገ

የውሃና አነርጂ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች የተለያዩ የክረምት በጎ አድራጎት ሥራዎችን አከናወኑ።

በክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተመራ ከፍተኛ የውሃና አነርጂ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እና ሰራተኞች በ4 ሄክታር መሬት ላይ ከ5ሺህ በላይ የተለያዩ ለምግብ አገልግሎት የሚውሉ ፍራፍሬ ዓይነቶች ፣ ለጌጣጌጥ እና የአከባቢው ስነ ምህዳር የሚያስጠብቁ ችግኞች ተከላ መከናወኑን ገልፀዋል።

ክቡር ሚኒስትሩ ከሂዋዌ የምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ ቀጠና ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከሂዋዌ የምስራቅ እና መካከለኛው የአፍሪካ ቀጠና ፕሬዝደንት ሚ/ር ጀሪ ቼን ጋር የሀይል መሰረተልማት ማሻሻል ላይና ዲጂታዜሽን ጋር በተያያዘ እንዲሁም በመጠጥ ውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን አገልግሎት የማዘመን ሂደቶች ላይ እና በኢነርጂ ልማት ዘርፍ እየተደረገ የሚገኘውን የአውቶሜሽን ትግበ