ከ90 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የኤሌክትሮመካኒካል ዕቃ አቅርቦትና ዝርጋታ ስራ የውል ስምምነት ተፈረመ።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲኔጋሞ የፕሮጀክቱ ሲቪል ግንባታ ስራው እየተፋጠነ እንደሆነ አንስተው የኤሌክትሮመካኒካል የዕቃ አቅርቦትና የዝርጋታ ስራውን ያሸነፈው ድርጅት ከዚህ ቀደም ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር በነበረው የስራ ውል ጥሩ አፈፃፀም እንደነበረው ገልፀው አሁንም የበለጠ አፈፃፀም በማሳየት በታቀደው ጊዜ