Jun 2025

የራሳቸውን አቅም እያጎለበቱ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የውሃ አገልግሎቶች እየተገነቡ መሆኑ ተገለጸ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የውሃ አገልግሎቶች በፋይናንስ ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ፣ የዘመነ ቴክኖሎጅ በመጠቀምና የተሻለ የሰው ሀይል በማልማት የበቁ የውሃ አገልግሎቶች ሌሎችን እያገዙ እንዲያበቁ የማድረግ አሰራር ተዘርግቶ እየተሰራ ነው ብለዋል።

በውሃ እና ኢነርጂ ረቂቅ የፖሊሲ ሰነዶች ላይ ማጠቃለያ ውይይት ተደረገ ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በተሻሻሉት ረቂቅ የውሃ እና ኢነርጂ ማጠቃለያ ፖሊሲዎች ላይ የማኔጅመንት አባላትን በመጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን፣ በኢነርጂ ልማት እንዲሁም የሁሉም የጀርባ አጥንት በሆነው የውሃ ሀብት አስተዳደር ላይ በተዘጋው የውሃና ኢነርጂ ረቂቅ ፖሊሲዎች ዙሪያ ከተለያዩ አካላት ጋር ውይይት ተደርጎ በ

የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ምዕራፍ የስድስት ወር የመስክ ሱፐርቪዥን በሁሉም ክልሎች እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡

የሱፐርቪዥን ስምሪት ቅድመ ዝግጅቱን አስመልክቶ በተካሄደ መድረክ የተገኙት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ከሁሉም ክልሎች በተሰሩ ስራዎች ላይ የቀረቡ ሪፖርቶችን በሚገባ በመመልከት ፣ የመስክ ስራዎችን በግንባር በማየት እና በመገምገም የቀ

በኢትዮጵያ የውሃና ሳኒቴሽን ባለድርሻ አካላትን አቅም ለማሳደግ የሚያስችል ስልጠና እየተሰጠ ነወ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ታምሩ ገደፋ ዩኒሴፍ በኢትዮጵያ ከአቅም ግንባታ ጋር በተያያዘ ለ18 ከተሞች ድጋፍ ማድረጉን እና ለሶስት ከተሞች ደግሞ በልዩ ሁኔታ አቅማቸውን የመገንባት ስራ እየሰራ ነው ብለዋል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የጽዱ ኢትዮጵያን አላማ ለማሳካት በውሃ ሀብት ልማት ላይ እና በታዳሽ ኢነርጂ ሀብት ልማት ላይ እንደሚሰራ ተጠቆመ፡፡

የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ባዘጋጀው ጽዱ ኢትዮጵ ንቅናቄ መድረክ ላይ የተገኙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ሡልጣን ወሊ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የጽዱ ኢትዮጵያን አላማ ለማሳካት በውሃ ሀብት ልማት ላይ እና በታዳሽ ኢነርጂ ሀብት ልማት ላይ እንደሚሰራ ተጠቆመ፡፡

ከ82 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ወጪ የተገነባው የመቆርቆር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

በኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነው በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ሙህር አክሊል ወረዳ የመቆርቆር ንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።

የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች በዘላቂነት አገልሎት እንዲሰጡ በየደረጃው ያሉ የውሃ ተቋማት ሚናቸው ከፍተኛ ነው ተባለ።

ውሃን ለማስተዳደር ትልቁን ድርሻ የሚወስዱት ተቋማት ናቸው ያሉት ክብር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ፕሮጀክቶች ከተገነቡ በኋላ ተገቢውን አገልግሎት እየሰጡ እስከሚጠበቅባቸው የአገልሎት ዘመን እንዲደርሱ የተቋማት ክትትልና ድጋፍ ወሳኝ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ብለዋል፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሄራዊ ኢነርጂ ኮምፓክት ረቂቅ ሰነድ ላይ ተወያየ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የስብሰባ ዋና አላማ በብሔራዊ ኢነርጂ ኮምፓክት ላይ በሁሉም ቁልፍ ባለድርሻ አካላት መካከል የጋራ ግንዛቤ በመፍጠር በቀጣይ ሂደቱ ላይ በጋራ ርብርብ ለማድግ ታሳቢ ያደረገ ነው ብለዋል፡፡

ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልኡካን እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያዩ፡፡

ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልኡካን እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የዘርፉ አመራሮች በተገኙበት በፕሮጀክቶች አፈጻጸምና ቀጣይ ሊደረጉ በሚገባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡

ክቡር ሚኒስትሩ ከፈረንሳይ የልማት ድርጅት በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከፈረንሳይ የልማት ድርጅት በኢትዮጵያ ዳይሬክተር ሚ/ር ሉዊስ አንቶይን ሶሸ ጋር በውሃ ልማት ፈንድ በኩል እየተተገበረ በሚገኘው የባስኬት ፈንድ ፕሮግራም ላይ ትኩረት አድርጎ በተካሄደው ውይይት ሚ/ር ሉዊስ አንቶይን ሶሸ ፕሮግራሙን የበለጠ ውጤታማ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች

ትውልዱ ስለሀገራችን የውሃ ሀብት እንዲያውቅ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ተባለ፡፡

የዋን ላቭ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዲጂታል ኤግዚቢሽንን በጎበኙበት ወቅት ትውልዱ ስለሀገራችን የውሃ ሀብት እንዲያውቅ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በማሳካት የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ አስቻይ የውሃ እና የኢነርጂ ፖሊሲዎች ማዘጋጀት ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃና ኢነርጂ ረቂቅ የፓሊሲ ሰነዶች ላይ በመከረበት መድረክ የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን በማሳካት የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ አስቻይ የውሃ እና የኢነርጂ ፖሊሲዎች ማዘጋጀት ወሳኝ መሆኑ ገልጸዋል፡፡

May 2025

በውሃ እና ኢነርጂ ረቂቅ የፖሊሲ ሰነዶች ላይ ከባለድርሻ አካላት እና ከልማት አጋር ድርጅቶች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን፣ በኢነርጂ ልማት እንዲሁም የሁሉም የጀርባ አጥንት በሆነው የውሃ ሀብት አስተዳደር ላይ የነበረው ፓሊሲ የቆየ በመሆኑ አሁን ላይ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በላቀ ሁኔታ ለማረጋገጥ የተሻሻሉ ረቂቅ ፖሊሲዎች መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።

ትውልዱ የውሃ ተመራማሪ፣ ተደራዳሪና ዲፕሎማት እንዲሆን በትምህርት ተቋማት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ተጠቆመ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኮንፈረንሱ ማጠቃለያ መድረክ ላይ ትውልዱ ስለ ሀገሩ የውሃ ሀብት በሚገባ ተገንዝቦ ተመራማሪ፣ ተደራዳሪና ዲፕሎማት እንዲሆን በትምህርት ተቋማት ትኩረት በመስጠት አለምአቀፍ ተሞክሮን ለመቀመርና የውሃ ዲፕሎማሲያችንን ለማጠናከር በውሃው ዘርፍ የተሰማሩ ምሁራን፣ የምርምርና የሚዲያ ተቋማ

በመጪው የክረምት ወቅት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች መደበኛና ከመደበኛ በላይ የዝናብ ሁኔታ እንደሚኖራቸው ተጠቆመ።

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ኢንስቲትዩቱ የተሰጠውን ተግባርና ሀላፊነት በተሻለ ብቃት ለመወጣት ከልማት አጋሮችና ባለድርሻ አካላት ጋር በቅርበት በመስራት የማስፈፀም አቅሙን ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እያሳደገ እንደሚገኝ ገልጸዋል።

12ኛው የውሃና የውሃ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በውይይት መድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር የውሃና ሀይድሮ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ ኢትዮጵያ በውሃ ሀብቶቿ ዙሪያ ከዚህ በፊት የተፈጠሩ ትርክቶችን ማረም እና እውነታውን ለአለም ለማሳወቅ የዘርፉ ሙሁራን ተሰባስበው አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ታሳቢ በማድረግ መጀመሩን ጠቁመዋል።

የአየር ሁኔታ ትንበያ በቀጠናው ሀገራት የድርቅና ጎርፍ ተጋላጭነትን ለመከላከል ጠቃሚ ነው ተባለ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከኢጋድ አባል ሀገራት ተወካዮች ጋር በነበራቸው ቆይታ በቀጣይ በቀጠናው ሊያጋጥም የሚችል የድርቅና የጎርፍ አደጋን ለመከላከል መንግስታት ከቀረበው የሶስት ወር የቀጠናው የአየር ሁኔታ ትንበያ መነሻ አድርገው በመውስድ መፍትሄዎች ለማስቀመጥ እንደሚረዳቸው ተናግረዋል፡፡

ተግባር ተኮር ስልጠናው ደህንነቱ የተጠበቀና ጥራት ያለው የመጠጥ ውሃ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ያግዛል ተባለ።

የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ታምሩ ገደፋ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ተግባራዊ ማድረግ እና የመጠጥ ውሃ ጥራት ስታንዳርድ ማዘጋጀት እንደሚገባ ገልጸው የውሃ የቢዝነስ ዕቅድ (Business plan) ሳይኖር የውሃ ታሪፍ መጨመርና መቀነስ አይቻልም የሚሉት አቶ ታምሩ መ

ክቡር ሚኒትሩ ከአለምባንክ ልኡካን ቡድን ጋር ተወያዩ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ የመጠጥ ውሃ ተደራሽ ለማድረግ በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን አንስተው፤ ከ76 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ ማድረግ መቻሉንና ሙሉ በሙሉ ለዜጎች ተደራሽ ለማድግ ከፍተኛ ጥረት እንደሚይቅ ጠቁመዋል፡፡

የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት አማካሪ ድርጅት የቅድመ ጥናት ሪፖርት ለውይይት ቀረበ፡፡

የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ኮርድኔተር ዶ/ር ከበደ ገርባ ፕሮጀክቱ ከተጀመረ ሶስት አመት ማስቆጠሩን ገልጸው በከርሰ ምድር ውሃ ሀብት ልየታ፣ የመጠጥ ውሃ ግንባታ እና መስኖ ላይ ከፍተኛ በጀት ተበጅቶለት እየተተገበረ ያለ ፕሮጀክት ነው ብለዋል፡፡

ውሃን በአግባቡ በማስተዳደር ዘላቂ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ፕሮጀክት ስኬታማነት የሚለካው ፕሮጀክት በመገንባት ብቻ ሳይሆን የህብረተሰቡን ዘላቂና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ሲቻል ነው ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ በማህበረሰቡ ዘንድ ያለውን የውሃ አያያዝ ግንዛቤ በማሳደግ በታሪፍ ላይ የተመሠረተ ወቅታዊ የውሃ አገልግሎት ክፍያ መሰብሰብ

በኢነርጅ ዘርፍ የፖሊሲ ክለሳ መደረጉ የግሉ ዘርፍ የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲጨምር የሚያስችል መሆኑ ተገለፀ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ በማንኛውም አይነት የኢኮኖሚ ልማት አስተማማኝ ፣አዋጭ እና ቀጣይነት ያለው የኢነርጂ አቅርቦት ቅድሚያና ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድ ውሃ ፕሮጀክት አተገባበር ላይ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ነው፡፡

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና በመስኖና ቆላማ ሚኒስቴር በሚተገበረው የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድ ውሃ ፕሮጀክት ላይ ከአለም ባንክ በተውጣጡ ባለሙያች በፕሮጀክቱ አፈጻጸም ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚነስቴር የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ እና የፕሮክቱ አስተባባሪዎችና

የውሃ አገልግሎት ደህንነትን በማስጠበቅ ዘላቂ የውሃ አቅርቦትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።

የመጠጥ ውሃ ተቋማት ክትትልና ድጋፍ ዴስክ ኃላፊ አቶ ሀይማኖት በለጠ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በሁሉም ክልሎች በከተሞችና በገጠር መጠጥ ውሃ ተቋማት ላይ ድጋፍ እያደረገ መሆኑንና በአፋር ክልል የከተሞች መጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመንና የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ ብሎም የውሃ አገልግሎት ተቋማትን አቅም ማ

በ22 ወረዳዎች ያሉ መካከለኛ የውሃ ተቋማት አገልግሎታቸውን ዘላቂ ለማድረግ የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ታምሩ ገደፋ የመጠጥ ውሃ አቅርቦትን በገጠርና በከተማ ተደራሽ ለማድረግ የGreen Climate Fund (GCF) ፕሮጀክትን በ 9 ክልልሎችና በድሬ ዳዋ ከተማ መስተዳድር ስር በሚገኙ 22 ወረዳዎች እየተተገበረ ነው ብለዋል፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተፋሰስ መረጃ ክትትል ስትራቴጅክ ዕቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ኢትዮጵያ የውሃ ሀብቷን በሚገባ ለመጠቀም የጎርፍ ፣የድርቅና የተለያዩ ችግሮች ማነቆ ሆነው መቆየታቸውን ጠቅሰው ለችግሮቹ መፍትሔ ለማምጣት የምክክር መድረኩ ወሳኝ ነው ብለዋል።

አገልግሎት ያቋረጡ የውሃ ተቋማት እንዲያገግሙ በማድረግ (Rehabilitation) አገልግሎት እንዲሰጡ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡

የአስቸኳይ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ዴስክ ኃላፊ ተወካይ አቶ ገቢቴ ገነሞ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አዳዲስ የውሃ ተቋማትን አስገንብቶ ወደ አገልግሎት ከማስገባት በተጨማሪ አገልግሎት ያቋረጡ እና የውሃ ምርት የቀነሱ የውሃ ተቋማት በማጠብና በማደስ አገልግሎት እያስጀመረ ይገኛል ብለዋል።

ፍትሀዊ ፣ ቀልጣፋና ዘላቂነት ያለው የውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ጠንካራ አስተዳደር ፣ የሰለጠነ ባለሙያና የአሰራር ስርዓቶችን መገንባት እንደሚገባ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ውሃ እና ሳኒቴሽን የህይወት ፣ የጤናና የዘላቂ ልማት መሠረት በመሆናቸው በዘላቂነትና በፍትሃዊነት ተደራሽ ለማድረግ ጠንካራ አስተዳደር ፣ የሰለጠነ ባለሙያና የአሰራር ስርዓቶችን በተገቢው መንገድ መገንባት ግድ ይላል ብለዋል።

የከርሰ-ምድር ውሃ ጥናት ዲዛይንና የጉድጓድ ቁፋሮ ቁጥጥር የውል ስምምነት ተፈረመ፡፡

ስምምነቱ በተፈረመበት ወቅት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ለከርሰምድር ውሃ ስራ የጥናት ምዕራፍ ዋነኛውና መሰረታዊ ጉዳይ በመሆኑ በከፍተኛ ትኩረትና ጥንቃቄ በመተግበር በታቀደው ጊዜ፣ በጥራትና በፍጥነት እንዲጠናቀቅ አሳስበዋል፡፡

በአፍሪካ ሚኒግሪድ ፕሮግራም የግሉን ዘርፍ ተሳታፊ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡

የሚኒግሪድ ልማት ዲዛይን ለማልማት የሚያስችል ቅድመ-እይታ እና የአዋጭነት ጥናት (pre- feasibility and feasibility study) ዙሪያ በተደረገው የባለድርሻ አካላት ውይይት ላይ የአፍሪካ ሚኒግሪድ ፕሮግራም በሚኒግሪድ ልማት ላይ የግሉን ዘርፍ ተሳታፊ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡

የብሄራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም አፈፃፀም ግምገማ እና የ2018 እቅድ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ፕሮግራሙ በሁሉም ክልሎችና በአራት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አምስት ማእቀፎችን አቀናጀቶ እየተተገበረ እንደሚገኝ ገልፀው በዘጠኝ ወሩ የፕሮግራሙ ትግበራ የተከናወኑ ተግባራት የፋይናንስና ኮንትራት አስተዳደር፣ የአካባቢና ማህበራዊ ተጽዕኖ ግምገማን ጨምሮ በትኩረት የተሰሩ ስራዎችን

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአውስትራሊያ ልኡክ ጋር ተወያየ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር በዶ/ር ፒተር ሀንተር እና በአውስትራሊያ የአየር ንብረት ለውጥ ካውንስለር ሚ/ር ዳንኤል ፊዘርስቶን የተመራ ቡድን ጋር የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ምን እየተሰራ እንዳለና ምንስ ይጠበቃል በሚሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።

የሺንሽቾ ከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተጠናቅቆ አገልገሎት መስጠት ጀመረ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በክልሉ ስኬታማ ስራ መሠራቱን ገልፀው፣ በተሰሩ ስራዎች ትምህርት የሚወሰድበት በሺንሽቾ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ መቅረቡ ሌሎች የልማት እድሎችን ይፈጥራል ብለዋል።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን የዳሎቻ ከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን የዳሎቻ ከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት አብቅተዋል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮች የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017ን ጎበኙ።

አቶ ማሙሻ ሀይሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ሀላፊ ጉብኝቱ ለአመራሮች ኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ምርት ከዓለም ሀገራት ጋር ተወዳዳሪ ለመሆን የሚደረገውን ጥረት በመረዳት በቁርጠኝነት ለስራ ለመነሳሳትና እንደ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተለያዮ ሀገር ውስጥ የተመረቱ የውሃ ፓምፖችንና ሌለሎች ማሽነሪዎችን ስራ ላይ ለማዋ

የቡኢ ከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልገሎት መስጠት ጀመረ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አሁን ላይ በኢትዮጵያ ፍትሐዊ የሀብት ክፍፍልን ባረጋገጠ መልኩ የውሃ ችግር እየተፈታ ይገኛል በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ44 በላይ ፕሮጀክቶች በ7.1 ቢሊዮን ብር በሚኒስቴሩና በእግር ድርጅቶች የእየተተገበሩ መሆኑን ገልፀዋል።

544 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚገነባው የቡታጅራ ከተማ የፍሳሽ የሳኒቴሽን ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ።

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕሬዝዳንት ክቡር ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የቡታጅራ ከተማ የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት ግንባታ አስጀምረዋል።

በሐዋሳ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የአዴሌ ፕሮጀክት የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በቀጣይ በዘርፉ ለሚሰራው ስራ የጋራ ግንዛቤ በመጨበጥ ቅንጅታዊ አሰራርን ያጎለብታል ተባለ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከኢነርጅ አደረጃጀት ጋር በተያያዘ ከፌደራል ጀምሮ እስከታች ድረስ ወጥ የሆነ አደረጃጀት እንደማይጠበቅና የተጀመረውን ቅንጅታዊ አሰራር አጠናክሮ መቀጠል አዋጭነት እንዳለው ገልጸዋል። ከውይይቱም የተገኘውን ግብዓት በመውሰድ አተገባበር ላይ የሚያጋጥሙ ክፍተቶችን በመሙላት ውጤታማ ስራ መስ

የኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን ለዘላቂ ልማት ለመጠቀም የኢነርጂ ድርሻ የላቀ መሆኑ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በታዳሽ ኢነርጂ ልማት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በቴክኖሎጂ የታገዙ፣ ብቃትና ክህሎት ያላቸው ተማሪዎችን ማፍራት ለኢነርጂና ለውሀው ዘርፍ አስፈላጊ በመሆኑ በቀጣይ ከዩንቨርስቲዎች ፣ከቲቪቲ፣በዘርፋ ከሚሠሩ ከውስጥና ከውጭ አገር ተቋማት በጋራ መስራት እንደሚገባ ክቡር ሚኒ

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የሐዋሳ ዙሪያ የሶላር መስኖ ፖምፕ ፕሮጀክት የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ አይነተኛ ሚና እንዳለው ገለጹ።

ፕሮጀክቱ 150 ሄክታር መሬት በመስኖ የሚያለማ ሲሆን 300 ቤተሰቦችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ገልጸው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከሲዳማ ክልልና ከዩኤን ዲፒ ጋር በመተባበር የተገነባው ፕሮጀክቱ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ሚናው የጎላ ነው ብለዋል።

አስተማማኝ ፣ አዋጭ እና ዘመናዊ ኢነርጂ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ መሆኑን ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ገለጹ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ አስተማማኝ ፣ አዋጭ እና ዘመናዊ ኢነርጂ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ መሆኑን ገልጸው ያለ ኢነርጂ ዘላቂ የሆነ ልማትና እድገት እንዲሁም ብልጽግና ሊረጋገጥ አይችልም፣ የለውጡ መንግስት ይህንን በመረዳት ለዘርፉ የሠጠው ትኩረት ከፍተኛ ነው ብለዋል።

የምስራቅ ድል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የዲጂታል ኤግዚቢሽን ጎበኙ።

በጎብኝቱ ወቅት ለተማሪዎቹ ማብራሪየ የሰጡት የዲጂታል ኤግዚቢሽን የአይቲ ባለሙያ አቶ መላኩ ሞላ ውሃ አላቂና ውስን ሀብት በመሆኑ ለቀጣይ ትውልድ በዕውቀት ተጠብቆ፣ በአግባቡ ተይዞና በፍትሃዊነት ጥቅም ላይ መዋል ስላለበት ስለ ኢትዮጵያ የውሃ ሀብት መሠረታዊ ዕውቀት ከወዲሁ በመጨበጥ ወደፊት ሀላፊነታችሁን መወጣት አለ

አመታዊ የውሃ ምርምር ላይ ያተኮረ ሲምፓዝየም እየተካሄደ ነው።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በሲምፓዝየሙ ላይ ተገኝተው በውሃ ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ የምርምር ተቋሞቻችን ከሳይንስ የዘለለ ተጨባጭ እና ችግር ፈች የሆኑትን የውሃ ተቋማት መለዋወጫ ፣ የውሃ ቆጣቢ ቴክኖሎጂዎችን ማምረት ፣ በኃይል ምክንያት አገልግሎት እንዳይቋረጥ የሶላር ቴክኖሎጂዎች መፍጠር ይገባል ሲሉ ክቡር ዶ/ር

ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመጠጥ ውሃ ግንባታ የማማከር ውል ስምምነት ተደረገ፡፡

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ የአካባቢውን ህብረተሰብ ከውሃ ጋር ተያይዞ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን በሚመልስ መልኩ ለመፍታትና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ጥራቱን ጠብቆ እንዲገነባ የማማከር ስራውን በሚገባ በማከናወን ሀ

በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ግቢ የተገነባው በኢትዮጵያ የመጀመሪያውና ትልቁ ከባዮጋዝ ኤሌኬትሪክ የሚያመነጨው ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር በስፍራው ተገኝቸው ፕሮጀክቱ 300 ሜትር ኪዩብ የማብለያ አቅም አለው ያሉት ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው የባዮጋዝ ምርትን ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር 20ኪሎ ዋት ሀወር ሀይል በማምረት የዩኒቨርሲቲውን የማብሰል ሂደት መሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ በመተካት ጤናማ ያደርጋል ብ

የተፋሰስ ሀብት መረጃ ክትትል ስትራቴጂ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ስርዓትን እውን ለማድረግ ቁልፍ መሳሪያ መሆኑ ተገለፀ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተፋሰስ ክትትል ስትራቴጂ ሰነድ ያዘጋጁትን አመስግነው ከውይይቱ የተገኙ ግብአቶችን በማካተትና ሰነዱን በማዳበር ለቀሪ ስራዎች ትኩረት እንዲሰጡ አሳስበዋል።