Nov 2025

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የባዘርኔት ፕሮጀክት የአቅም ግንባታ ስልጠና እያካሄደ ነው

የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ እንደገለጹት ስልጠናው በጂኦሎጂካል ኢንፎርሜሽን መረጃ ትንተናና በመሬት ቅኝት ዙሪያ የሃገራችንን ወሳኝ የሆነ ቴክኖሎጂ ለማስተዋወቅ የሚጀመርበት መርሃ ግብር መሆኑን ገልጸዋል ፡፡

ከ202 ሺ ዪሮ በላይ በሆነ ወጪ የማማከር አገልግሎት የውል ስምምነት ተፈረመ።

ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ኢትዮጵያ ዘመናዊ አሰራርንና መረጃ አያያዝን ተግባራዊ እያደረገች ባለበት በዚህ ወቅት ከአሜሪካው አጎጊ ድርጅት ጋር የስራ ውል መግባቱ ጥሩ አጋጣሚ መሆኑን ገልፀው እድሉን ስላገኙ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።

ክቡር ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የሱዳን አምባሳደር እና የአፍሪካ ህብረት ቋሚ ተወካይ አምባሳደር አል-ዘይን ኢብራሂምን በፅ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ በውይይታቸው ኢትዮጵያና ሱዳን የቆየ የሁለትዮሽ የግንኙነት ታሪክ እንዳላቸው ገልፀው፤ በሱዳን መንግስት በኩል በኢነርጂው ዘርፍ ከኃይል አቅርቦት ጋር ስላለው ግንኙነት አብራርተዋል፡፡

የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የዝግጅት ምዕራፍ ላይ የጋራ ግንዛቤ ሊኖር ይገባል ተባለ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በክቡር ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ ሪፎርሙን አስመልክተው ለተቋሙ ሰራተኞች ሰፊ ገለፃ እንደተሰጠ አስታውሰው፤ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም በተቋማችን እንዴት መተግበር እንዳለበት የምናይበት ሰነድ ነው ብለዋል።

ተፈጥሮን መሰረት ያደረገ የኢንዱስትሪ ፍሳሽ ቆሻሻን የማጣራትና መልሶ የመጠቀም የውሃ ጥራት መቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ ውጤታማ መሆኑ ተገለፀ።

አዲሱን ቴክኖሎጂ ተጠቅመው ወደ ውሃ አካላት የሚለቀቀውን ፍሳሽ ተጣርቶ መለቀቁንም በየጊዜው በባለሞያዎች ክትትል ይደረጋል ያሉት አቶ መንበሩ፤ የቀይ ቡና መፈልፈያው ድርጅት የውጪ ምንዛሪ ከማስገኘቱም ባሻገር ለሴቶችና ወጣቶች የስራ ዕድል ተፈጥሯል ብለዋል።

ከ 4.6 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ በአዳማ እና በባህርዳር ከተማ የፍሳሽ ማጣሪያና ማስወገጃ ግንባታ ውል ስምምነት ተደረገ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ፕሮጀክቱ ትልቅ በመሆኑ በቁርጠኝነት ከውሃ አገልግሎት እና ከክልል ውሃ ቢሮዎች ጋር ሀብትን በአግባቡ መጠቀም ላይ ትኩረት በማድረግ እንዲሰሩ አሳስበዋል፡፡

በፈረንሳይ የአማካሪ ልማት ድርጅት በተጠናው የከተሞች ቅድመ መለያ መስፈርት እና የአዋጭነት የጥናት ሰነድ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በማከል የውሃ ልማት ፈንድ ከተቋቋመበት አላማ በፖሊሲ ከተቀመጠው የከተሞች ኢኮኖሚማና ማህበራዊ ሀብት ውስጥ አንዱ እና ሰብአዊ መብትም ጭምር በሆነው ንጽህናው የተጠበቀ ውሃ ለህብረተሰቡ ማድረስ ሲሆን በዚህ ደግሞ በከተሞች አካባቢ ብርድ በመስጠት እንዲተገብሩት እየሰራ የሚገኝ ሲ

የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የዝግጅት ምእራፍ ስራዎች በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ ነው፡፡

እንደ ሀገር ወደ ሪፎርም ከገቡ ተቋማት መካከል የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አንዱ ሲሆን ዘርፉ በኢኮኖሚያዊ ፣ በማህበራዊ እና ፖለቲካዊ እድገት የሚጠበቁበትን ግቦች ለማሳካት የሰው ሀብት ትልቁን ድርሻ ስለሚይዝ ይህ ሀብት የሚመራበት ስርዓት በብቃት ላይ የተመሰረተ እንዲሆን የአገልግሎት አሰጣጡንም ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ

በክቡር ሚኒስትሩ የሚመራው ሉካን ቡድን የመስክ ምልከታ አካል የሆነውን የሰመራ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ፕሮጀክት ያለበት ሁኔታ ምልከታ አደረገ;;

በውይይቱ ላይ ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ፕሮጀክቱ በተያዘለት የጊዜ ገደብ ውስጥ ጥራቱን በጠበቀ መልኩ እንዲጠናቀቅ አሳስበዋል።

ቤዚን አቀፍ ዘላቂነት ማረጋገጫ /BaSRINET/ ፕሮጀክት የአዋሽ ቤዚን ፕሮጀክት ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሀግብር ተካሄደ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ የተፋሰስ ስራ የተጀመረው በአዋሽ ተፋሰስ ላይ እንደነበረና ተፋሰሱ ከዚህ በፊት በጎርፍ ምክንያት የዜጎች የመፈናቀልና የችግር መንስኤ ሆኖ መቆየቱን አውስተው አሁን ግን በፕሮጀክቱ በተሰሩ ስራዎች ለአካባቢው ህብረተሰብ እፎይታና የኢኮኖሚ ምንጭ መሆን ችሏል ብለዋል።

ጎርፍን ከስጋት ወደ በረከት መለወጥ እንደሚቻል ተገለፀ

ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በአፋርክልል በአሚበራና ዱለቻ ወረዳ ባደረጎት የሥራ ይፋዊ ጉብኝት በባለፉት ሁለት ዓመታት በአዋሽ ወንዝ ላይ በተሰሩ የ255 ኪሎ ሜትር የጎርፍ መከላከያና የወንዝ አመራር ስራዎች ጎርፍን ከስጋት ወደ በረከት መለወጥ እንደተቻለ ገልፀዋል፡፡

በሶላር ሚኒግሪድ ዝርጋታ ፣ጥገናና አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሰለጠኑ ሰልጣኞች የብቃት ምስክር ወረቀት ተሠጠ።

የዩኤንዲፒ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ይመስላል ተፈራ ኢትዮጵያ በሶላር ኢነርጂ የታደለች በመሆኗ ይህን ዕምቅ የሶላር ሀይል በበቂ ሁኔታ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ሚኒስቴር የመስሪያ ቤቱ በዘርፉ የሚታየውን የብቃት ክፍተት በጥናት በመለየት ክፍተቱን ለመሙላት ስልጠናው ተዘጋጅቷል ብለዋል።

በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ ዙሪያ የከርሰ ምድር ውሀ ሀብት አለኝታ ልየታና ልማት የሚውል የ11 የጉድጓድ ቁፋሮ ውል ተፈረመ

ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በተለያዩ ምክንያቶች መጓተት ካለ ለማህበረሰቡም ለኮንትራክተሩም አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚኖረው በማስገንዘብ፤ ችግሮች ካጋጠሙ በወቅቱ በመናበብ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር እንዲሚድረግ አረጋግጠዋል።

በሚኒግሪድ ሶላር ኢነርጂ አቅርቦት ለሚሰማሩ የግል አልሚዎች የብድር አቅርቦት ለማመቻቸት እገዛ የሚያደርግ ስልጠና መመቻቸቱ የሚበረታታ መሆኑን ተሳታፊዎች ገለጹ

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በዩኤንዲፒ ፕሮጀክት አማካኝነት በሶላር ሚኒ ግሪድ ተከላ ስራ በሚሰሩ ስራዎች የግል አልሚዎችን ተሳትፎ ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት የግል ባንኮችና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የብድር አቅርቦት ለማመቻቸት እንዲችሉ ለአስፈፃሚ አካላት በተሰጡት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ነው።

በዩኤንዲፒ ፕሮጀክት ለተመረጡ ባንኮችና ማይክሮፋይናንስ ተቋማት ስልጠና እየተሰጠ ነው

የዩኤንዲፒ ፕሮጀክት ማናጀር አቶ ይመስላል ተፈራ እንደገለጹት የግልና የመንግስት ባንኮችና ማይክሮፋይናንስ ተቋማት በሚኒግሪድ ዙሪያ ግንዛቤ ለማስጨበጥና በፕሮጀክቱ በሚሰሩ የሶላር ሚኒግሪድ ትግበራዎች ለግል አልሚዎች የብድር አቅርቦት በማመቻቸት ትብብር እንዲያደርጉ ነው ብለዋል፡፡

ከ611 ሚሊዬን ብር በላይ በሆነ አጠቃላይ ወጪ የመጠጥ ውሃ ግንባታና የውል አስተዳደር የማማከር ስራ የውል ስምምነት ተፈረመ።

ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ጨረታውን አሸንፈው የውል ስምምነቱን የፈረሙት ድርጅቶች ከሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር ከዚህም በፊት የተለያዩ የማማከርና የግንባታ ስራዎችን በውጤታማነት ሰርተው ማስረከባቸውን አውስተው አሁንም የክልሉን ህዝብ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ በፍጥነትና በጥራት በመስራት

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የፕሮጀክት ግንባታ ለማከናወን ተስማማ

ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ፤ የድሬዳዋን ህዝብ በፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ለማድረግ ዮት ኮንስትራክሽን በሚፈለገው የጥራት ደረጃና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ስራውን አጠናቅቆ እንዲያስረክብ አሳስበዋል፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የፕሮጀክት ግንባታ ለማከናወን ስምምነት ፈጸመ ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የህብረተሰቡን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ በተገባው የውል ስምምነት መሰረት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና ከተቀመጠው የጊዜ ገደብ ባጠረ ጊዜ ስራውን እንዲያጠናቅቁ አሳስበዋል።

2ኛው የኢትዮጵያ ውሃና ኢነርጂ ሳምንት ላይ ለተሳተፉ የልማት አጋሮችና የግል ድርጅቶች ዕውቅና በመስጠት ተጠናቀቀ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተዘጋጀው 2ኛው የውሃና ኢነርጂ ሳምንትን አስመልክቶ በኢትዮጵያ ሳይንስ ሙዚየም ተዘጋጅቶ በነበረው አውደ ርዕይ ላይ አስተዋፅኦ ላበረከቱ የልማት አጋሮችና እና የግል ድርጅቶች እውቅና ተሰጠ።

መጪው ትውልድ ስለሀገራችን ውሃ ሀብት ግንዛቤ እንዲኖረው ሊሰራ ይገባል ተባለ።

የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ዶ/ር ሚካኤል መሃሪ እንደገለፁት በክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አነሻሽነት የተጀመረው የውሃ፣ የውሃ ዲፕሎማሲና ኮሙኒኬሽን ኮንፈረንስ ከአምስት አመት በፊት የተጀመረ መሆኑን አስታውሰው፤ በድንበር ተሻጋሪ የውሃ ሀብት ላይ ውይይት፣ መግባባትና ትብብርን ማጎልበት እንደሚገባ ገልፀዋል።

በድንበር ተሻጋሪ ወንዞቻችን ጉዳይ ኢትዮጵያ ያላት ጽኑና የማይቀር አቋም የቀጠናውን ተገቢ፣ ሚዛናዊና ፍትሀዊ የውሃ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ነው ተባለ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በድንበር ተሻጋሪ ወንዞቻችን ጉዳይ ኢትዮጵያ ያላት ጽኑና የማይቀር አቋም የቀጠናውን ተገቢ፣ ሚዛናዊና ፍትሀዊ የውሃ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ነው ብለዋል።

በውሃ፣ በሳኒቴሽንና ኢነርጂ ላይ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች አበረታች ውጤት እያስመዘገቡ መሆኑ ተገለጸ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሚኒስትሩ አማካሪ የሆኑት ዶ/ር ሚካኤል መሀሪ 13ኛ ባለድርሻ አካል ፎረም በተለያዩ ምክኒያቶች በቀኑ መደረግ አለመቻሉን ገልጸው 2ኛው የኢትዮጵያ ውሃና ኢነርጂ ሳምንት አውደ ርዕይ ላይ መደረጉ የተሻለ ልምድ ለመውሰድ መልካም አጋጣሚን የፈጠረ ነው ብለዋል።

Oct 2025

አውደ ርዕዩ የውሃና ኢነርጂ ዘርፉን ለማዘመን እየተሰራ ስለመሆኑ ማሳያ ነው።

አቶ መላኩ የከርሰምድር ውሃ ካርታ /ground water mapping/ ላይ የሚሰራው SUN WASH ፕሮጀክት ከዴንማርክ ያስገባውን titan machine የጂኦ-ፊዚክስ መሳሪያን በመጠቀም በጋምቤላ ክልል 8 መለስተኛ ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ተሰርቶ ውጤታማ በመሆኑ ለሌሎች አጋር ድርጅቶች ለማስተዋወቅ ዕድል ፈጥሮልና

በባዘርኔት ፕሮጀክት አተገባበርና ውጤታማነት ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ።

የባዘርኔት ፕሮጀክት ብሔራዊ አስተባባሪ አቶ ሞላ ረዳ የአቅም ግንባታ ስልጠናው በአጠቃላይ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር በዓለም ሀገራት የነበረውን ተሞክሮ በማየት በሀገራችን በተሻለና ውጥታማ በሚያደርግ መልኩ ለመተግበር ታስቦ ተዘጋጅቷል ብለዋል።

የውሃ ሀብቶቻችን በዘላቂነት ለመጠቀምና ለማስተዳር ውይይት ትብብርና የጋራ እርምጃ ያስፈልጋል ተባለ፡፡

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ውሃ የህልውናችንና የኢኮኖሚያችን መሰረት አሁን ላይ ደግሞ ለብልጽግና ፣ ለሰላምና ለልማት ወሳኝ የሆነ ስትራቴጂካዊ ሀብት ሆኖ ብቅ ማለቱን ጠቅሰው ሆኖም ግን በጣም ተጋላጭ ፣ አከራካሪ እና አለም አቀፍ ስጋቶችም ሁሉ በውሃ ላይ ትኩረት ማድረጋ

ከ2.72 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ለከርሰምድር ውሃ ሀብት አለኝታ ልየታ የሚውል የ49 ጥልቅ ጉድጔድ ቁፋሮ ዉል ስምምነት ተደረገ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ፕሮጀክቱ እንደ ተቋም ትልቅ ስኬት በመሆኑ የአካባቢውን ህብረተሰብ ከውሃ ጋር ተያይዞ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን በዘላቂነት ለመመለስ አለኝታውን ቀድሞ ማወቅ አስፈላጊ መሆኑን ጠቅሠው ሥራው በተያዘለት የጊዜ ገደብ ጥራቱን ጠብቆ እንዲሰራና የማማከር ስራውን በሚገባ በማከናወ

ለሀገር ኢኮኖሚ እድገት ኢነርጂ ወሣኝ መሆኑ ተገለፀ ።

ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ በሀገራችን አብዛኛው የህብረተሠባችን ክፍል የባዮ ማስ ተጠቃሚ በመሆኑ የእፅዋቶች መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እንዲቀነስ ፣የአየር ንብረት ለውጥ ፣የአፈር መሸርሸር ምክኒያት የግብርና ምርትና ምርታማነት በመቀነስ የምግብ ዋስትና እንዳናረጋግጥ ከማድረጉም በላይ በጭስ ምክኒያት ህብረተ

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጡ፡፡

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ.ም ለህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ም/ቤቶች የጋራ ስብሰባ ያደረጉትን የመክፈቻ ንግግር አስመልክቶ ከም/ቤቱ አባላት በሚቀርቡ ጥያቄዎች ላይ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ምላሽና ማብራሪያ ሰጡ፡፡

ኢትዮጵያ በውሃና ኢነርጂ ልማት ዘላቂነት ያለውና ለጋራ ብልፅግና መሪ ሚና እየተወጣች መሆኑ ተለጸ።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በውሃና ኢነርጂ ሚኒሰቴር የተዘጋጀውን 2ኛውን የኢትዮጵያ የውሃ እና ኢነርጂ ሳምንት በሳይንስ ሙዚየም በመገኘት ከፍተው ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ 2ኛው የውሀና ኢነርጂ ሳምንት ሀገራችን በታዳሽ ኢነርጂ ፣ ኢትዮጵያ የውሃ ሃብት ጥበቃና አጠቃቀምን በተመለከተ ትርጉም ያ

የአዴሌ ፕሮጀክት ከባለድርሻ አካላት ጋር ሲያካሄድ የነበረው የውይይት መድረክ ለቀጣይ ስራ የጋራ ግንዛቤ ያስጨበጠና ቅንጅታዊ አሰራርን የሚፈጥር ነው ተባለ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የተጀመረውን ቅንጅታዊ አሰራር አጠናክሮ መቀጠል አዋጭነት እንዳለው በመግለጽ ያሉብንን የአቅም ውስንነቶች መቅረፍ እንደሚገባና ከውይይቱ የተገኘውን ግብዓት በመውሰድ አተገባበር ላይ የሚያጋጥሙ ክፍተቶችን በመሙላት ውጤታማ ስራ መስራት እንደሚጠበቅም አሳስበዋል።

የመቀሌ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ ፣ማጣሪያና ማስወገጃ የኦፕሬሽንና ጥገና ፕሮጀክት ግንባታ ውል ስምምነት ተደረገ።

ስምምነቱን የፈረሙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የአሰር ኮንስትራክሽን ብዙ ልምድ እንዳለው አስታውሰው፤ የመቀሌን ህዝብ በሚሰራው ስራ ተጠቃሚ ለማድረግ የተቻላቸውን ጥረት እንዲያደርጉ አሳስበዋል።

በኔፕ-አዴሌ ፕሮጀክት ትግበራ መመሪያ እና በአካባቢ ጥበቃ አስተዳደር ስርአት ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ትግበራን ለማሳለጥ ፕሮጀክቱን ለሚተገብሩ እና ለባለድርሻ አካላት የተለያዩ ቴክኒካል እና የአቅም ግንባታን ስራዎችን በማከናወን የኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራሙን ትግበራ ለማሳለጥ አቅምን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን አንስተው፤ ስልጠና

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የሻንሺ ግዛት ም/ገዥ Mr Wang Xiao እና ከፍተኛ የመንግስትና የቢዝነስ ልዑካን ቡድንን ተቀብለው አነጋገሩ።

ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው በውይይታቸው ኢትዮጵያና ቻይና የቆየ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላቸው ገልፀው፤ ኢትዮጵያ የኃይል ማመንጫና ስርጭት፣ በመጠጥ ውሃ አቅርቦትና የተለያዩ ኃይል ማመንጫዎችን በመገንባት የጋራ ግንኙነታችንን አጠናክረን እርስ በእርስ በመደጋገፍ በኢኮኖሚ፣ በሶሻልና በፖለቲካው ዘርፍ ብሎም በአቅም ግንባታ

የቅድመ ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን አስመልክቶ በውሃና ኢነርጂ ሚ/ር የተዘጋጀው አውደ ርእይ ላይ ለተሳተፉ የልማት አጋሮችና እና የግል ድርጅቶች እውቅና ተሰጠ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ አውደ ርዕዩ በውሃውና በኢነርጂው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚያስችሉ በመሆናቸው በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ ግንዛቤ ለመፍጠርና የአፍሪካን የአየር ንብረት ለውጥ ለመግታት መፍትሄ እንደሆነች ለማሳየት አላማ እንደነበረው

ለማንኛውም ልማት ወሳኝ የሆነ የውሃ ሀብትን በሚገባ አውቀን በአግባቡና በቁጠባ መጠቀም እንደሚገባ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ አሳሰቡ።

የውሃ ሀብታችን የት እንደሚገኝ በመጠን ፣ በጥራት ፣ ለምን አገልግሎት እንደሚውል ፣ እንዴት እንደምንጠቀምና በምን አይነት መልኩ መጠቀም እንደሚገባን ጭምር በሚገባ በማወቅ አላቂ ሀብት የሆነውን ውሃ በቁጠባ መጠቀም ይገባል ብለዋል ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ።

ብሔራዊ ጥቅምና ጂኦ-ስትራቴጂ ቁመና በሚል አጀንዳ ውይይት ተደረገ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ለአንድ ዜጋ ህልውና ሀገር ወሳኝ መሆኑን ሀገራቸው የፈረሰባቸውን ሶሪያን፣የመንን፣ሊብያንና ሶማሊያን ለአብነት አንስተው እንደ ዜጋ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ለብሔራዊ ጥቅምና ለሀገራዊ አንድነት የበኩሉን ማበርከት አለበት ብለዋል።

ብሔራዊ ጥቅምና ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና በሚል ርዕስ ስልጠና ተሰጠ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ስልጠናው የሚያተኩርባቸው ዋና ዋና ርዕሰ ጉዳዮች የኢትዮጵያ ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመናና ብሔራዊ ጥቅም፣ የብሔራዊ ጥቅም ዋነኛ ፈተናዎች፣ ለብሔራዊ ጥቅም መረጋገጥ ቁልፍ መፍትሔዎች፣ ለብሔራዊ ጥቅሞቻችን መረጋገጥ የሚጠበቅብን ሚና እና የተቋማት ጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና በተቋም ውጤታማነት ላይ

የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር ተቀማጭነቱ በሀገረ አሜሪካ ከሆነው የካቶሊክ ሪሊፍ ሰርቪስስ (Catholic Releif Services CRS) ፕሬዘዳንት እና ዋና ሥራ አስፍፃሚ ጋር ውይይት አደረገ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በውይይቱ ወቅት እንደገለፁት በሚስቴር መስሪያ ቤቱ ሶስት የዘርፍ አደረጃጀት እንዳለና ይኸውም የመጠጥ ውሀና ሳኒቴሽን ዘርፍ ፤ የኢነርጂ ልማት ዘርፍ እና የውሀ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ተብለው እንደሚከፈሉ አስገንዝበዋል፡፡  

የማህበረሰብ ውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሀይጅን (CO WaSH) ፕሮጀክት የፌደራል ስትሪንግ ኮሚቴ የ2017በጀት ዓመት አፈጻጸምን በመገምገም የ2018 የበጀት ዓመት እቅድን አጸደቀ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በ2017 የበጀት ዓመት ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው ስምንቱ ክልሎች ጥሩ አፈጻጸም መመዝገቡን ገልጸው የፊንላድ ኢምባሲ፣ የፌደራል መንግስት፣ ስትሪግ ኮሚቴዎቹና ለፕሮጀክቱ ስኬታማነት አስተዋጽኦ ያበረከቱ አካላትን አመስግነዋል፡፡

የንጋት ሀይቅ ለቀጣዩ ትውልድ በቅብብሎሽ የምናስረክበው በረከት ነው። ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ

ክቡር ሚኒስትሩ ለታሪክ የሚተላለፍ አሻራ የምናስቀምጥበትና ከትውልድ ወደ ትውልድ የምናስተላልፈውን ረቂቅ ማስተር ፕላን ዙሪያ በጋራ በመምከር ለውጤታማነቱ በጋራ ልንሰራ ይገባል፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከኛ አልፎ ለጎረቤት ሀገራትም በረከት የሚሆነው በጋራና በፍትሃዊነት ስንጠቀም መሆኑንም አክለው ገልጸዋ

18ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በድምቀት ተከበረ።

የዘንድሮው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በተለየ መልኩ በኢትዮጵያ የማንሰራት ዘመን ከፍታችንን የምናሳይበትና የይቻላል መንፈስን ያስመሰከርንበት ዓመት በመሆኑ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለየት ባለ መልኩ ተከብሯል፡፡

Press Statement on Egypt -October 13 2025

Egypt has intensified its hostile rhetoric against Ethiopia over the Nile River and the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). The latest manifestation of this belligerent approach has been at a gath

ለሶስት ክልሎች ለውሃ ተቋማት ግንባታና ጥገና አገልግሎት የሚውሉ የክሬን ማውንትድ ትራክ (Crain Mounted Truck) ድጋፍ ተደረገ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ 5ቱን የክሬን ማውንትድ ትራክ (Crain Mounted Truck) ከዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ካንትሪ ተወካይ ከዶ/ር አቡባካር ካምፖ ተረክበው ዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር አንድ አካል በመሆን በርካታ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝና የውሃ ተቋማትን ለመጠገን፣ መልሶ ለማቋቋምና ሌ

በከርሰ ምድር የውሃ ጥራት ክትትል ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

በጣሊያን የልማት ትብብር ኤጀንሲ በጋራ የተዘጋጀውና የከርሰ ምድር ውሃ ጥራትና ክትትል ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር እየተተገበረ ያለውን የተቀናጀ ውሃ ሀብት አስተዳደር ለማስፈን ከባዘር ኔት ፕሮጀክት ጋር በጋራ የሚደግፍ በመሆኑ በተለይ የከርሰ ምድር ውሃ ጥራትና ክትትል በማድረግ በማበልጸ

የባዘርኔት ፕሮጀክትን በውጤታማነት ለመተግበር የስትሪንግ እና ቴክኒክ ኮሚቴ ድርሻቸው የላቀ ነው ተባለ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የከርሰምድር ውሃ ሀብት የወንዝ ፍሰትና ጥራት በሙሉ የሚከናወኑት መሬት ላይ ነው:: በክልል፣ በዞንና ወረዳ ደረጃ ዝቅ ሲልም ቀበሌ ላይ የምንተገብራቸው ስራዎች ተደምረው ለሀገር በረከት ስለሚያመጡ ለፕሮጀክቱ ተግባራዊነት ቅንጅታዊ አሰራራችን አጠናክረን በመቀጠል የልማቱ ተቋዳሽ

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከሶላር አቅራቢ ድርጅቶች ጋር መክረዋል።

ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከአለም ባንክ ባገኘው የ10 ሚሊየን ዶላር የብድር ድጋፍ በብርሃን ተደራሽነት ለሁሉም (ADELE) ፕሮጀክት ተግባራዊ ሲደረግ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማጠናከር ቀጣይነት ያለው የሶላር ስርጭት በአገሪቱ ገጠራማ አካባቢ ተደራሽ እንዲሆን ታሳቢ ተደርጎ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው አብራርተዋል።