ከ70 ሺ በላይ የገጠር ቤተሰቦችን የሶላር ኢነርጂ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈረመ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ተቋሙ የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ትግበራን በመምራትና በማስተባበር ላይ መሆኑን ገልፀው፤ በዋናነት እየተከናወኑ ካሉት ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የADELE ፕሮጀክት በሶላር ሚኒ ግሪድ፣ ሶላር ሆም ሲስተም እና የተቋማዊ ሶላር ሲስተም ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሀገሪቱን ህብረተሰብ