ግዙፉ የገልጨት-ሰሪቴ የውኃ አቅርቦት ፕሮጀክት የህብረተሰቡን ህይወት የሚቀይር ነው። ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶ/ር አብይ አህመድ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱ ድርቅን ከመከላከል ባለፈ የሕዝብ ጤናን በማስጠበቅ፣ የነዋሪዎችን መተዳደሪያ አቅም በማጠናከር እና መጪው ትውልድ የሚጠቀምበትን የግብርና እምቅ አቅም በማዘጋጀት ረገድ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው አመልክተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱ ድርቅን ከመከላከል ባለፈ የሕዝብ ጤናን በማስጠበቅ፣ የነዋሪዎችን መተዳደሪያ አቅም በማጠናከር እና መጪው ትውልድ የሚጠቀምበትን የግብርና እምቅ አቅም በማዘጋጀት ረገድ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው አመልክተዋል።
በመላው ሀገሪቱ በተለያዩ ክልሎች የነበሩ የፈራረሱ፣ ለዝናብና ለነፋስ ተጋላጭ የሆኑ እና ለኑሮ አስጊ የነበሩ ቤቶች ተጠግነው እንዲሁም አዲስ ተገንብተው ለባለቤቶቻቸው ተረክበዋል። ከዚህ በፊት የሰው ልጅ ሊኖርበት በማይችል ሁኔታ ዝናብን እየተቀበሉ ይኖሩ የነበሩ ቤተሰቦች ዛሬ የተሻለ የመኖሪያ ሁኔታ አግኝተዋል።
ሚኒስቴሩ በዘርፉ የሚተገብራቸው የድጋፍ ማዕቀፎች በሁለት ዋና አቅጣጫዎች የተደራጁ ሲሆን፣ አንደኛው “ቀጥታ ድጋፍ” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በኢትዮጵያ የውሃ ፖሊሲ መሠረት “ወጪን በማስመለስ” መርህ ላይ የተመሠረተ የብድር ሥርዓት መሆኑን የውሃ ልማት ፈንድ መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ዶጊሶ ጎና ገልጸዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደሩን ክቡር ሚሮስላቭ ኮሴክን በቢሯቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ልማት ፈንድ መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዶጊሶ ጎና እንደገለፁት፣ ፕሮጀክቱ የባስኬት ፈንድ ፕሮጀክት አካል ሲሆን የፋይናንስ ድጋፉ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ፣ ከጣሊያን ልማት ድርጅት እና ከፈረንሳይ ልማት ድርጅት የተገኘ ሲሆን፣ ከ383 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበታል ብለዋል።
ፖሊሲው ከሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም፣ ከአሥር አመቱ የልማት ዕቅድ፣ ከአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ስትራቴጂ፣ ከምዕተ አመቱ የልማት ግቦች እና ከሌሎች ፖሊሲዎች ጋር የተጣጣመ መሆኑ ተገልጿል።
ከውሃ፣ ከንፋስ፣ ከፀሐይ፣ ከባዮፊውል እንዲሁም ከጂኦተርማል የሚገኘው ይህ ኃይል የሀገሪቱን የውስጥ ፍላጎት ከማሟላት ባሻገር የጎረቤት ሀገራትን ትስስር የሚያጠናክር የዲፕሎማሲና የኢኮኖሚ ምሶሶ እየሆነ መጥቷል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀላባ ዞን የተገነባው የ1ኛ ጤፎ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የምረቃ ስነስርዓት ላይ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለማሸጋገር በሚሰሩ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተጨባጭ ውጤት እየመጣ መሆኑ ተገለፀ።
የፕሮግራሙ አስተባባሪ አቶ አብይ ግርማ አራት ቁልፍ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችን ውሃና ኢነርጂ፣ ጤና፣ ትምህርት እና ገንዘብ ሚኒስቴር እንዲሁም የልማት አጋሮችን በማስተባበር በርካታ ውጤቶችን ማስመዝገብ መቻሉን ገልጸዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአማራ ክልል ለሚገኙ 12 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የጉድጓድ ቁፋሮ ሥራ በ340 ሚሊየን 288 ሺ 311 ብር ወጪ ከውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ጋር የውል ስምምነት ፈረመ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአስቸኳይ ጊዜና ልዩ ድጋፍ ዴስክ ኃላፊ ወ/ሮ ሠላማዊት ተወልደ እንደገለፁት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ንጹህ የመጠጥ ውሃን ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ ከገጸ- ምድርና ከከርሰ -ምድር የውሃ ሃብት በማቅረብ ሰፊ ስራ እየሰራ መሆኑን አስገንዝበዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ታምሩ ገደፋ ተቋሙ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽንን ዘርፍ ለማሻሻል የ10 ዓመታት መሪ ዕቅድ በመንደፍ በተለያዩ ክልሎች የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልም የዚህ ዕድል ተጠቃሚ ሆኗል ብለዋል።
በሚኒስትር ድኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪና የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የሚኒስትር ድኤታ ተወካይ አቶ ሞቱማ መቃሳ የሂውማን ካፒታል ኦፕሬሽን (HCO)ፕሮጀክት በውሃና ኢነርጂ፣ በትምህርት፣ በግብርና፣ በጤናና በሴቶችና ማሀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያቤቶች ቅንጅት፣ ትብብርና በጋራ ዕቅድ የሚተገበርና የሚመራ
የውሃና ሌሎች የተፈጥሮ ሀብቶችን በተቀናጀ መልክ ለማልማት ሀገሪቱ ያሏትን ተፋሰሶች መሰረት ባደረገ መልኩ ለልዩ ልዩ አገልግሎት የሚያስፈልገው የውሃ አለኝታ እንዲኖር ለማድረግ የውሃ አካላትን ደህንነት ለመጠበቅ በማቀድ እየተሰራ ነው።
በለውጡ መንግስት በመደመር እሳቤ የአንድን ሀገር የኢኮኖሚ ጥንካሬና የዜጎችን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል በከተማም ሆነ በገጠር የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የኤሌክትሪክ ኃይልና የንፁህ መጠጥ ውኃ ተደራሽነት ማረጋገጥ እጅግ ወሳኝነት አለው።
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ለዜጎች ንፁህ የመጠጥ ውሃና የሳኒቴሽን አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የሰራው ፕሮጀክት የውሃ ሀብታችን ለብልፅግናች የሚለውን መርህ የሚያረጋግጥ ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ታምሩ ደገፉ ፣ ፕሮጀክቶች በመጀመሪያና በመጨረሻ ደረጃ ላይ ፈተና እንደሚያጋጥማቸው ጠቅሰው፣ የተጀመሩ ስራዎችን በቀሪው አጭር ጊዜ በውጤታማነት ማጠናቀቅ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ህብረተሰቡን በኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ ከዋናው የኤሌክትሪክ መረብ (ግሪድ) ጋር የተገናኙ እና ከዋናው የኤሌክትሪክ መረብ ውጪ በሆነ የኃይል አማራጭ (ኦፍ ግሪድ) የኤሌክትሪክ አገልግሎት እንዲያገኙ በሚደረገው ጥረት ውጤት እየተመዘገበ ነው።
ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ፣ ፈጣን የከተማ እድገት በነባሩ የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል፤ የከተሞች በፍጥነት መስፋፋት ለሚሊዮኖች የተገቢ የፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝ አገልግሎት አለመኖር ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሆነ ጠቅሰው፤ ችግሩን ለመፍታት በትኩረት እየተ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ዋና ስራ አሰሰፈጻሚ አቶ ኑረዲን መሀመድ ወርክሾፑ በዘርፉ እስካሁን የተሰሩ ስራዎችን ለመገምገምና ቀሪ ስራዎችን በተያዘላቸው ጊዜና በጀት ለማጠናቀቅ ወሳኝ መድረክ ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ፕሮጀክቱ የዳዬ ከተማ ሕዝብ የረጅም ጊዜ የንፁህ መጠጥ ውሃ ጥያቄ የመለሰ መሆኑን ገልጸው ንፁህ ውሃ ማቅረብ ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር ወሳኝ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተቋሙን በጋራ የመጠበቅ ኃላፊነት አለበት
የኢትዮጵያ የወደፊት እድገት ከታዳሽ ሀይል ልማት ጋር በቅርብ የተሳሰረ በመሆኑ ሀገሪቱ የሀገር ውስጥ የሀይል ፍላጎትን ለማሟላት፣ የኢንዱስትሪ እድገትን ለማፋጠንና የአፍሪካ የሀይል ማዕከል ለመሆን እያደረገች ያለው ጥረት ተስፋ ሰጪ ነው። ለዚህ ስኬት መንግስት ለዘርፉ የሰጠው ትኩረት ቀዳሚውን ስፍራ ይወስዳል።
አሁን ባለው ተፈላጊነት የሚመረተው ታዳሽ ኃይል በዚህ ዓመት 23 በመቶ ላደገው የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች የኃይል ፍላጎት ምላሽ ሰጥቷል። ክቡር የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በታዳሽ ኃይል ዘርፍ ኢትዮጵያ ከምን ጊዜውም በተሻለ ሁኔታ በርካታ ስራዎች እየሰራች መሆኑን ያነሳሉ።
የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደር ዕቅድ ትግበራን ለማሳካት በስራ ሃላፊነታችን የተሰጠንን ተልዕኮ ለማሳካት በርካታ ግብዓቶች ያገኘንበት በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ሲሉ ተሳታፊዎች ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ 12 ተፋሰሶች ያሏት ሃገር እንደመሆኗ መጠን እነዚህ ተፋሰሶች የውሃ ሃብታቸው የውሃ ፍሰት ወሰንን የተከተለ በመሆኑ ይህንን መሠረት በማድረግ በክልሎችና በሴክተሮች ማዕከል ያሉትን የተለያዩ ስትራቴጂክ ዕቅዶች በማሰባሰብ የዕቅድ አሃድ አድርጎ በመውሰድ ዋናው የተፋሰስ ዕቅድ የሚዘጋጅ ነው።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የኦሞ-ጊቤ ወንዝ 79,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ያለውና 7.2 በመቶ ሽፋን የሚሰጠው ስለሆነ የሃገሪቱ ትልቅ ሃብት ነው በማለት ያብራሩ ሲሆን ወንዙ ወደ ቱርካና ሃይቅ የሚፈስ በመሆኑ ኢትዮጵያም ለዚሁ ሃይቅ ሰፊ ድርሻ እንዳላት አብራርተዋ
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ አስተማማኝና ውጤታማ የመረጃ ስርዓት ትክክለኛ ዕቅድ ለማቀድ፣ለውሳኔ አሰጣጥ ፣ክትትል ለማድረግና ተጠያቂነትን ለማስፈን እጅግ ወሳኝ ነው ብለዋል።
በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በይፋ የተጀመረው መርሐ ግብር ዛፍ ከመትከል ባሻገር ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሀብቶቻችን ዋስትና የሰጠ ውጤት አስመዝግቧል። በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ ከ48 ቢሊየን በላይ ችግኞች ተተክለዋል። ከዚህ ውስጥ 18
የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ፈቃዱ በ JICA እና EWTI መካከል ያለው ትብብር እ.ኤ.አ 1998 ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ከJICA ጋር የረጅምና ትርጉም ያለው ታሪክ እንዳላቸው አስታውሰው፤ የቴክኒክና ተቋማዊ ድጋፎችን በማድረግ የሰው ኃይል አቅማችንን፣ ቴክኒካል ብቃታችንን፣
የኢነርጂ ሃብት ጥናት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ካሌብ ታደሰ በበኩላቸው በኢትዮጵያ ከምርት ተቋማት የሚወጣውን በካይ ጋዝ ለመቀነስ፣ ከውጭ የሚገባውን ነዳጅ በማስቀረት የውጭ ምንዛሬ ወጪን ለማዳንና፣ ከሀገር ውጭ ግዢ የሚደረግበትን ኢአሞኒያ ማዳበሪያ በሃገር ውስጥ አምርቶ ለመጠቀም የሚያስችል ስትራቴጂ ለመቀየስ መድረኩ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋም ፕሮጀክቱ የዘፍኔ ከተማ በቺላሼ ቀበሌ የሚኖሩ ከ34,118 በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገልጸው ለከተማው ነዋሪዎች አስተማማኝና ዘላቂ የውሃ አቅርቦት ከመስጠቱም በላይ በተለይ ውሃ ፍለጋ ረጅም ርቀት የሚጓዙ ሴቶችንና ህፃናትን የጊዜና የጉልበት ብክነት የሚያስቀር ከመሆኑም
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በክልሉ እንደ ፌደራል መስሪያ ቤት በኢነርጂ፣ በውሀ ሀብት አስተዳደር እንዲሁም በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ትላልቅ ፕሮጀክቶች እየተሠሩ መሆኑን ገልጸው የቀይ አፈር መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት አንዱ አካል ነው ብለዋል።
የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ሲሆኑ፣ ላለፉት አራት ዓመታት ለኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራሞች ልዩ ትኩረት በመስጠት በኃይል ዘርፍ ላይ ሪፎርም ከመካሄዱ ጀምሮ በርካታ ውጤታማ ሥራዎች ተከናውነዋል ብለዋል ።
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በዚህ ፕሮጀክት መጠናቀቅ በሺዎች የሚቆጠሩ የሆቢቻ ወረዳና የአካባቢው ቀበሌ ነዋሪዎች ንፁህ ውሃ ማግኘት መጀመራቸውን ገልጸዋል።
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክብር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የከተማዋን ለዘመናት የቆዬ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፍላጎት ጥያቄ መሠረት ከ182 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ከፌደራል መንግስት በጀት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሲአር ዋሽ በኩል ተሰርቶ ለዚህ በቅቷል ብለዋል።
የኤሌክትሪፊኬሽንና ኢነርጂ መረጃ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ዳቢ ከግሪድ ውጪ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎችን የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከመቼውም በበለጠ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ የሶላር ቴክኖሎጂን በዘላቂነት ለማስቀጠል የአቅም ግንባታ ስልጠና ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚተገበር በብራይት/BRIGHT/ ፕሮጀክት የተዘጋጀ የአባይ ተፋሰስ ዕቅድ ቴክኒካል ኦድት ተደርጎና ተከልሶ በተዘጋጀ ዕቅድ በአተገባበር ምዕራፍና ዕቅዱን በማዳበር ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት፣ ኢትዮጵያ ተፈጥሮ የለገሳትን ሀብት በመጠቀም የህዝቦቿን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስና የኑሮ ደረጃን ለማሻሻል ከህብረተሰቡ እና ከልማት አጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር በርካታ ስራዎችን እያከናወነች መሆኗን ገልጸዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ24 ከተሞች እያከናወናቸው ካሉ የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ግንባታዎች መካከል የዘጠኝ ከተሞችን የጅማሮ ሪፖርት (Inception Report) ለመገምገምና ለማጽደቅ የሚያስችል የውይይት መድረክ አካሄደ።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚተገበር በብራይት /BRIGHT /ፕሮጀክት የተዘጋጀ የአባይ ተፋሰስ ዕቅድ ቴክኒካል ኦዲት እና የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር የሀብት ማፕንግ/resource mapping / የባለድርሻ አካላት ወርክሾፕ ሌክአቬኑ ሆቴል እየተካሄደ ነው።
የኤሌክትሪፊኬሽንና ኢነርጂ መረጃ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ዳቢ ፕሮጀክቱን ለመተግበር በተደረገው የዳሰሳ ጥናት መሰረት የተዘጋጀ ስልጠና መሆኑን ጠቁመው፤ በተቀናጀ የዲዛይን አቀራረብ ለመተግበር የግሪድ መዳረሻ ቦታዎች ላይ ኤሌክትሪክን ተደራሽ ለማድረግ እና ከግሪድ ውጪ ለሆነው ማህበረሰብ በቴክኖሎጂ የታገዘ የኤ
በጉብኝቱ ወቅት ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ እንደገለጹት በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ከ70 በመቶ በላይ የውሃ ግንባታ ማቴሪያሎች በውጭ ምንዛሬ ላይ የተመሠረቱ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ እነዚህን በአገር ውስጥ ምርት መተካት መቻሉ ከፍተኛ ጥቅም እንዳለው አመልክተዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሚተገበረው የብራይት (BRIGHT) ፕሮጀክት ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የሚወጣውን ቆሻሻ ውሃ በማከም መልሶ ጥቅም ላይ ለማዋል የሚያስችል ስምምነት ፈጸመ።
ሞዴሉ የተዘጋጀበት ምክንያት አስቀድሞ በሃገሪቱ በተመረጡ የገጠር አካባቢዎች ከአርሶ አደሮች ጋር የጋራ ውይይት በማካሄድ አሁን የሚጠቀሙበትን የአስተራረስ ዘዴና ስልተ ምርት በመለየት ማሻሻል የሚችሉበትን መንገድ ለመቀየስ አዳዲስ ተሞክሮዎችን እንዲተገብሩ ለማስቻል መሆኑን አስረድተዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ከግሪድ ርቀው የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የኢነርጂ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚተገብረው የአደሌ ፕሮጀክት የአቅም ግንባታ ስልጠና አንዱና ዋነኛው በመሆኑ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ማጠቃለያ መርሃግብር ላይ የትግራይ ክልልን በኢነርጂ
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተለያዩ በኢነርጂው ዘርፍ የሚመሩና የሚተገበሩ በርካታ ፕሮጀክቶች እንዳሉ አውስተው በአጠቃላይ ባለፉት 9 ወራትም ይሁን በ5ቱ ዓመታት ጉዞ በዘርፉ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአፋር ክልል አሳይታና አፋምቦ ወረዳዎች ከ596 ሚሊየን ብር በላይ በመዋል ያስገነባቸው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት መዘጋጀታቸው ተገለጸ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ከምባታ ዞን ለምትገኘው ለኢባላ-አዲሎ ከተማ ከመጠጥ ውሃ ግንባታና የኤሌክትሮሜካኒካል አቅርቦትና ተከላ ፕሮጀክት ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ።
የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከዴንማርኩ ቴም (TEM) ኩባንያ ጋር በመተባበር ፈጣን የከርሰ ምድር ውሃ ሀብት ካርታ ስራን ለማጠናከር የሚያግዝ የመግባቢያ ስምምነት (MoU) ፈርሟል።
የውል ስምምነቱን የፈረሙት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ሲሆኑ ውል የገባው ኮንትራክተር ሃቢብ ሁሴን የግንባታና የውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ነው።