ክቡር ሚኒስትሩ የሩሲያ ባለኢንዱስትሪዎችና ስራ ፈጠራ ማህበራት ተወካይ ጋር ተወያዩ፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በሩ በኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን አንስተው፤ በተለይ በክቡር ጠቅላይ ሚነስትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ሀሳብ አመንጭነት የተጀመረው የአረንጓዴ አሻራ እንደሀገርና በቀጠናው ደረጃ የአየር ንብረት ለውጥ ለመከላከል ከፍተኛ አስተዋጥኦ እያበረከተ መሆ