Feb 2025

ከ70 ሺ በላይ የገጠር ቤተሰቦችን የሶላር ኢነርጂ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈረመ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ተቋሙ የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ትግበራን በመምራትና በማስተባበር ላይ መሆኑን ገልፀው፤ በዋናነት እየተከናወኑ ካሉት ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የADELE ፕሮጀክት በሶላር ሚኒ ግሪድ፣ ሶላር ሆም ሲስተም እና የተቋማዊ ሶላር ሲስተም ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሀገሪቱን ህብረተሰብ

ኢትዮጵያና እስራኤል በውሃና ኢነርጂ ልማት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት ገለጹ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የከርሰምድር ውሃ ፍለጋና ማውጣት ላይ፤ የፍሳሽ ማጣራት ቴክኖሎጂዎች ላይ እና በታዳሽ ሀይል ልማት ላይ በተለይ ፤ ከዋናው መስመር ርቀው በሚገኙ ገጠራማ አካባቢዎች ላይ የጸሃይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ትግበራ ላይ የእስራኤል ተቋማት ሊሰማሩ የሚችሉባቸው ዘርፎች መሆናቸውን አንስተዋል፡

ዝዋይና ቆቃ ሀይቆችን ከእንቦጭ አረም ለመታደግ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር ተደረገ።

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የውሃ አካላትን ከእንቦጭ አረም ሊከላከልና ሊቆጣጠር የሚችል የውሃ አካላት ዳርቻ ማልማትና ጥበቃ ረቂቅ አዋጆችና ደንቦች ጸድቀው ወደ ተግባር ሲገቡ ውሃን በአግባቡ በመጠቀም ለልማት ብቻ የሚውልበት ፣ የውሃ ህይወት ህልውና የሚጠበቅበት እንዲሁም ከግጭት ወጥተን እኩል ተጠቃሚ የምንሆንበትን ስ

የውሃ ምደባ ስርዓቱን ፍትሀዊ፣ ምክንያታዊና አሳታፊ በሆነ መንገድ ለመምራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።

እንደ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ  ገለጻ ውሃ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፍጆታ ከመዋሉ ጋር ተያይዞ ይህንን ሀብት በሚገባ ማስተዳደርና መጠቀም በሚቻልበት ደረጃ የተፋሰስ እቅዶች ተዘጋጅተው ለተግባራዊነቱ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል።

Jan 2025

የውሃ ፣ ሳኒቴሽንና ሀይጅን አገልግሎቱ የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም ዘላቂ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችለው ( የኤስ ሲ አር ኤስ ዋሽ የቴክኒክ ድጋፍ) ፕሮጀክት ውጤታማ ነበር ተባለ።

የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ታምሩ ገደፋ ፕሮጀክቱ ከ ሶስት አመት በፊት የውሃ ፣ሳኒቴሽንና ሀይጅን አገልግሎቱ የተሳለጠ እንዲሆንና ዘላቂ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ቴክኒካል ድጋፍ በማድረግ ተጨባጭ ለውጥ አምጥቷል ብለዋል።

የሳኒቴሽን እቅድ፣ ዲዛይንና አስተዳደር ላይ ስልጠና ተሰጠ ።

የሳኒቴሽንና መሠረተ ልማት ስራ አስፈጻሚ አቶ ኑረዲን መሀመድ ስልጠናው ከህንድ አገር ጋር ባለን የሁለትዮሽ ስምምነት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሁለተኛው የከተማ ውሀ አቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት አካል በሆነው በ23 ከተሞች የሽንት ቤት ዝቃጭ ማከሚያ ዘዴዎችን በማቀድ፣ በመንደፍ እና በመተግበር ረገድ ስራዎች እየተሰ

ከጸሃይ ሀይል ኤሌክትሪክ ተጠቃሚ በመሆናችን የእለት ተእለት እንቅስቃሴችን የተሳለጠ ሆኗል፡፡

የሂግሎሌ ወረዳ ም/አስተዳዳሪ አቶ አብዱረህማን ሁሴን አሪዬ በበኩላቸው ወረዳው መብራት ከመግባቱ በፊት የተለያዩ ለወረዳው ዕድገት የሚጠቅሙ የንግድና ሌሎች እንቅስቃሴዎች ቀዝቃዛና አስቸጋሪ እንደነበረ ገልፀው፤ መብራት ከገባ በኋላ ለጤና ተቋማት፣ ለትምህርት ቤቶችና ለንግዱ እንቅስቃሴ ከፍተኛ ድጋፍ እንደሰጠና ለውጥ እ

ለሀይድሮሎጂ ቴክኒሻን ባለሙያዎች የንድፈሃሳብና የተግባር ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የገፀ ምድር ውሃ ሀብት ዴስክ ኃላፊ አቶ ሚካኤል ብርሃኔ የውሃ መለኪያ መሳሪያዎች (Staff guage) ብረት በመሆናቸው ለስርቆት ተጋላጭ እየሆኑ እንደመጡ ገልጸው፤ ከስርቆት ጋር ተያይዞ የተተከሉ መሳሪያዎችን ወደ ኮንክሪት የመቀየር ሂደትንና ሌሎች የሀይድሮሎጂ ስራዎችን መሰረት ያደረገ በን

በሰው ሰራሽ ዘዴ የከርሰምድር የውሃ ሀብትን ለማበልጸግና የጎርፍ አደጋን ለመከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት ተግባራዊ ሊደረግ ነው።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአለም ባንክ የሚደገፈው እና የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነው የ ድሬዳዋና አካባቢውን የከርሰምድር የውሃ ሀብት የማበልጸግና ጎርፍን የመከላከል ፕሮጀክትን ወደ ተግባር ለማስገባት በተዘጋጀ ጥናታዊ ጽሁፍ ላይ ውይይት ተደርጓል።

ከ90 በመቶ በላይ የኤሌክትሪክ ሀይል እያመነጨ ያለው ከሀይድሮ ፖወር ብቻ መሆኑ ተመላከተ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ ከሀይድሮ ፖወር ብቻ እየመነጨ ያለው ሀይል በማንኛውም ሁኔታ ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ በመሆኑና ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ተደራሽ ማድረግ ስለማይችል ሌሎች የሀይል አማራጮችን በስፋት ለመጠቀም ሴክተር ሪፎርም ወሳኝ ነው ብለዋል።

የሀይል ተደራሽነትን በማስፋፋት ፍትሀዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሀይል ሴክተር ሪፎርም ወሳኝ ነው ተባለ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ኢትዮጵያ የታዳሽ ኢነርጅ ሀብት ባለቤት ብትሆንም በሚፈለገው ልክ ተጠቃሚ እንዳልሆነች ጠቁመው፤ በሀይል ዘርፉ የሚደረገው ሪፎርም የሀይል ተደራሽነትንና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ዜጎች የተሻለ የኑሮ ደረጃ ላይ እንዲገኙ ለማድረግ አይነተኛ መሳሪያ ነው ብለዋል።

የሶላር ሚኒግሪድ ፕሮጀክትን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል የሥልጠና ካሪኩለም ተዘጋጀ፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጅ ኢንስቲቲዩት ጋር በመተባበር የአፍሪካ ሶላር ሚኒግሪድ ፕሮግራም አካል የሆነውን በኢትዮጵያ የሚተገበረውን የሶላር ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክት ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል የሥልጠና ካሪኩለም አዘጋጅቶ አቀረበ፡፡

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተቀናጀ ውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ በባዘርኔት ፕሮጀክት አተገባበር ዙሪያ ከዘርፉ ባለሙያዎች ጋር ተወያየ።

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የባዘርኔት ፕሮጀክት ተግባራዊ ሲደረግ የሚኖሩ አዳዲስ አሰራሮችን በመረዳት ተግባራዊ በሚደረጉበት ሰዓት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ከአየር ንረት ለውጥ ጋር ተያያዥ የሆኑ ችግሮችን ለመፍታት፤ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም አማራጭ ኢነርጂን በመጠቀም አርብቶ አደር አካባቢ ለሚኖሩ እና ለድርቅ

የዳሊፋጌ ባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኡተፋ በበኩላቸው ከ60 በላይ ውሃ አጠርና ድርቅ የሚያጠቃቸው አካባቢዎች ላይ መሰል ፕሮጀክቶች ትግበራ ላይ መሆናቸውን አንስተው፤ የዳሊፋጌ ባለብዙ መንደር የንጹህ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክት በአጭር ጊዜ ተጠናቆ ለአገልግሎት መብቃቱ ዉጤታማ ነው ብለዋል፡፡

“ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ ፈሶባቸው እየተሠሩ የሚገኙ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች መንግስት ለውሃው ዘርፍ ልማት የሠጠውን ትኩረትና የመፈፀም አቅም አመላካች ናቸው” ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የኢፌዴሪ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚነስትር

በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ባቲ ከተማ በፀሀይ ሀይል የሚሠራ የንፁህ መጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ግንባታ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የሆነው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከ85 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ተደጎበት የተገነባ ሲሆን ከ5ሺህ 7መቶ 50 በላይ ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።

የሚሌ ከተማ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ክልሉ የቱሪስት መዳረሻ ከመሆኑ አንጻር መሰል የውሃ አቅርቦት ስራዎች ለቱሪስት ፍሰት አወንታዊ ሚና እንደሚኖራቸው ጠቁመዋል፡፡ ክቡር ሚኒስትሩ የከተማው የውሃ አቅርቦት አገልግሎትም በተደራጀ አግባብ መመራት እንዳለበትም አስገንዝበዋል፡፡

የሎጊያ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

100ሽህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርገው የሰመራ ሎጊያ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የክልሉ ርዕሰ መስተዳዶር ክቡር አቶ አወል አርባ ፤ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋና የግብርና ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር ፕ/ር ኢያሱ ኤልያስ በተገኙበት ተመርቋል።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተዘጋጀው የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ቤት ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ ይፋዊ የባለድርሻ አካላትና የህዝብ አስተያየት መሰብሰቢያ መድረክ ተካሄደ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ፍላጎት ከመጨመሩ ጋር ተያይዞ የግጭት መንስኤ እንዳይሆን፤ በተፋሰሱ ዙሪያ ያሉትን አካላት ብቻ ሳይሆን የምርምር ተቋማትም በሚያስፈልጉበት ጊዜ በማሳታፍ ሁሉንም ተጠቃሚዎች ፍትሀዊ በሆነ መልኩ ለማስተዳደር ያስችላል ብለዋል።

በውሃ አካል ዳርቻ ርቀት አወሳሰን፣ ልማት እና እንክብካቤ ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ ይፋዊ የባለድርሻ አካላትና የህዝብ አስተያየት መሰብሰቢያ መድረክ ተካሄደ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በአገራችን የሚታዩት የከተሞች መስፋፋትና የህዝብ ቁጥር መጨመር ጋር ተያይዞ የውሃ አጠቃቀም ባህላችን አናሳ በመሆኑ በውሃ ሀብታችን ዙሪያ ወጥና ዘላቂ የሆነ የአሰራር ስርዓት ለመዘርጋት ያስችላል በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ የሚበከለውን የገፀ ምድርና የከርሰ ምድር ውሃ ከመጠበቁም በላይ የ

ብሔራዊ የንፁህ ምግብ ማብሰያ ቴክኖሎጂ ፍኖተ ካርታ ትግበራ የአንድ አካል ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከ80% በላይ የሚሆነው የአገራችን ህዝብ የማገዶ እንጨት ተጠቃሚ በመሆኑ ለአካባቢ መራቆት፣ ለአፈር መሸርሸርና ለደን መጨፍጨፍ ትልቅ አስተዋፅኦ እያደረገ ከመሆኑም በላይ በተለይ ለህፃናትና ለሴቶች የቤት ውስጥ በካይ ጋዝ ተጋላጭነት እንዲኖር እያደረገና የታዳሽ ሀይል ልማትን ለሁሉም የማ

በኦሮሚያና በአማራ ክልል የመጠጥ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮና ግንባታ ውል ስምምነት ተፈረመ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በኦሮሚያና በአማራ ብሔራዋ ክልሎች ያለውን የውሃ ችግር የሚረዱና ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር በሀገራችን የተለያዩ ቦታዎች የሰሩና ልምድ ያካበቱ በመሆናቸው የጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቆፋሮው እንዲሁም የመጠጥ ውሃ ግንባታው በታቀደለት ጊዜና ጥራት ለማጠናቀቅ የኦሮሚያና የአማራ ክልል

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት አዲሱን የጀርመን አምባሳደር ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት አዲሱን የጀርመን አምባሳደር ሚ/ር ሀንስ ሀንፊልድን ተቀብለው ኢትዮጵያ ንጹህ አረንጓዴ ኢነርጂ በማምረት፤ ቀጠናውን በሃይል ለማተሳሰር እየሰራች መሆኑን አንስተው፤ እየተከናወነ የሚገኘው ምስራቅ አፍሪካን በሃየል የማስተሳሰር ተግባር ውጤታማ ነው ብለዋል፡፡

የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት የግድብ ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ የሀብት ማሰባሰቢያ መርሀ ግብር አካሄደ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ ፕሮጀክቱ አሁን ለደረሰበት ደረጃ ኢትየጵያዊያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ያላሰለሰ ድጋፍ ማድረጋቸውን በመግለጽ በዚህ የንቅናቄ መድረክ ተሳታፊዎች የህዳሴ ግድብ ቦንድ ገዝተው የማያውቁ አዳዲስ የፋይናንስ ተቋማት የቦንድ ግዥ እንዲፈጽሙ በማድረግ እስከ 60 ሚሊዮን

ከ298 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ባለብዙ መንደር የመጠጥ የውሃ ግንባታ የውል ስምምነት ተፈረመ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ውሉን የሚፈርሙት ኮንትራክተሮች በሀገራችን የተለያዩ ቦታዎች የሰሩና ልምድ ያካበቱ በመሆናቸው ጠቅሰው፤ በሶማሌ ክልል ጉራዳሞሌ ወረዳ እንደሚገነባና አካባቢዎቹ ምንም አይነት የውሃ መሰረተ ልማት የተሰራላቸው ባለመኖሩ እንዲሁም ውሃ አጠር አካባቢ በመሆኑ ውሉን የወሰደው ድርጅት በ

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የበዓል መዋያ ድጋፍ ተደረገ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽ/ቤት ኃለፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ በዓልን በዚህ መልኩ ስናከብር ያለንን የማካፈል ባህላችን ለማስቀጠል በማሰብ ለአቅመ ደካሞች፣ አነስተኛ ገቢ ላላቸው የሚኒስቴሩ ሰራተኞች፤ በተለይም በጸጥታው ዘርፍ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ለሰላም የቆሙ የጸጥታ አካላት አብረናችሁ ከጎናችሁ መሆናችንን ለ

የቤዚን ሞኒተሪንግ ስትራቴጂ ሰነድ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ሰነዱ በውስጥ አቅም ተዘጋጅቶ መቅረቡ አበረታች መሆኑን ገልፀው፤ ሰነዱ በአግባቡ ዳብሮ ለውሳኔ እንዲያመች እንዴት እና ከማን ጋር ይተገበራሉ የሚሉ ጉዳዮች ጭምር አንስተው በሰነዱ ላይ መጨመር እና መስተካከል አለበት ያሉትን አስተያየት ሰጥተዋል።

የኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት ውጤት እያስገኘ መሆኑ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ባሳለፍነው ክረምት ወቅት በአዋሽ ወንዝ ላይ የተሰራው የአስቸኳይ ጊዜ የቅድመ-ጎርፍ መከላከል ስራ ይከሰት የነበረውን ጉዳት በእጅጉ መቀነሱን አብራርተዋል። በላይኛው፣ በመካከለኛውና በታችኛው አዋሽ ላይ 151 ኪ.ሜ ዳይክ የተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።

ክቡር ሚኒስትሩ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት የእሰራኤል አምባሳደር ጋር ተወያዩ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ላይ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ እና የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ላይ በርካታ የትብብር መስኮች መኖራቸውን አንስተው፤ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ላይ የፍሳሽ ውሃ የማጣራትና አጠቃቀም ላይ፤ የከርሰ ምድር ውሃ ቁፋሮ ቴክኖሎጂ ላይ፤ እንዲሁም ከውሃ ሀብት አስ

2 ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ፣ 17 የላብራቶሪ ዕቃዎችና 1 የባዮጋዝ ጀኔሬተር ድጋፍ ተደረገ።

በርክክቡ ላይ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የገጠር ኢነርጂ ቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ብርሀኑ ወልዱ ተገኝተው 12 ዓመታት የባዮጋዝ ፕሮጀክት በኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት ድጋፍ ሲተገበር መቆየቱን ገልጸው፤ የእለቱ ድጋፎች ፕሮጀክቱ መጠናቀቁን ተከትለው የመጡ መሆናቸውን አንስተዋል፡፡

የአዋሽ ቤዚን አስተዳደር ፅ/ቤት የተቋሙን ሰራተኞችና የአካባቢው ማህበረሰብ ተጠቃሚ የሚያደርግ የእትክልትና ፍራፍሬ ልማት እያካሄደ መሆኑ ተገለጸ፡፡

የአከባቢው ጥበቃን በዘላቂነት በሚያረጋግጥ መልኩ ኢኮኖሚያዊ ጠቃሜታ በላቸው የተለያዩ የፍራፍሬ አይነቶች እየለሙ መሆናቸውን በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአዋሽ ቤዚን አስተዳደር ፅ/ቤት ኃላፊው አቶ አደን አብዱ ገልጸዋል።

የባሮ አኮቦ የተፋሰስ እቅድ ማጠቃለያ ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው።

የተቀናጀ ውሃ ሀብት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ የውሃ ሀብቶችን በተሟላ ሁኔታ ጥቅም ላይ ለማዋል በተቀናጀ አግባብ ስራዎች እየተሰሩ እንዳልሆነ ገልጸው ፤ በተለይ የውሃ ሀብቱ ላይ ደግሞ የሚኖረው ጫና ከፍተኛ በመሆኑ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ዘላቂ የሆነ የውሀ ሀብት አጠቃቀም እንዲኖር ለማስቻል የተፋሰስ እ

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ፡፡

የገጠር ኢነርጂ ቴክኖሎጂ ልማት ማስፋፊያ መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ብርሀኑ ወልዱ በስልጠና ፕሮግራሞች ክህሎት እና እውቀትን ለማሳደግ፣ በታዳሽ ኃይል ቴክኖሎጂ እድገት ማለትም በማይክሮ ሃይድሮ፣ ሃይድሮ ሶላር፣ ንፋስ ኃይል፣ ባዮማስ ላይ ያተኮሩ የጋራ ምርምሮችን ለማካሄድለ፤ እንዲሁም የአውቶሜሽን ስራዎችን በተመለከተ እ

ለሁለት ቀናት ለውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ዘርፍ ተኮር የጸረ- ሙስነናና ስነምግባር ስልጠና ተጠናቀቀ፡፡

የክቡር ሚኒስትሩ ልዩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሃላፊነት ላይ ያለን አመራሮች ሙስናን በመዋጋት ለቀጣዩ ትውልድ ከሙስና የጸዳ ሁኔታ ማመቻቸት አለብን: አመራሩ ዘርፉ ላይ የሚታየውን ተጋላጭነት በማስተካከል ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማሳደግና የኢነርጂ አቅርቦትን ለማስፋፋት መስራት እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረመ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከ2015ቱ የፓሪስ የአየር ንብረት ለውጥ ስምምነት ቀድማ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ የሚያደርሰውን ተጽእኖ በመረዳት ለመቀነስ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ በመንደፍ ተግባራዊ እያደረገች

"ስነ-ምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት" በሚል መርህ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡

የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ በሀገራችን እየመጣ ያለውን ለውጥ በተጠናከረ ሁኔታ ለማስቀጠል የተጀመረውን ሙስናን የመከላከል ትግል በተሟላ የህዝብ ተሳትፎ ዳር ለማድረስ እንዲቻል የሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ስራ አስፈፃሚ ከፌዴራል የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር በጋ

Dec 2024

ከ335 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ተደርጎበት የተገነባው የዲላ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በቅርቡ ተመርቆ ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡

በም/ር/መስተዳድር ማዕረግ የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ ኢ/ር አክሊሉ አዳኝ ውሃ ላይ የሚሰራው ስራ ሌሎች ልማቶችን በማሳለጥ በጤና ፣በትምህርት፣ በኢኮኖሚና በአጠቃላይ በልማቱ ዘርፍ የሚያሳድረው ተጽእኖ ከፍተኛ መሆኑን ጠቅሰው ይህን ታሳቢ በማድረግ እንደ ክልል በ14 ከተ

ኢትዮጵያ ያሏትን የውሃ ሃብቶች በአግባቡ ለመጠቀም የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ቤት ማቋቋም አስፈላጊ መሆኑ ተገለጸ፡፡

የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ማስፈጸሚያ የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጁ የውሃ ሀብታችንን አጠቃቀም ፍትሃዊነት ለመጠበቅና የሚወሰኑ ውሳኔዎች የሁሉም አካላት ጋራ ውሳኔ እንዲሆን ታሳቢ ተደርጎ መዘጋጀቱ ተገልጿል። የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ማስፈጸሚያ የተፋሰሶች ከፍተኛ ም/ቤት ረቂቅ አዋ

የተቀናጀ ውሃ ሀብት አስተዳደር ማስፈጸሚያ የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ እና የውሃ አካል ዳርቻ ርቀት አወሳሰን፣ ልማት እና እንክብካቤ ረቂቅ አዋጆች ላይ ውይይት ተካሄደ።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ኢትዮጵያ ያሏትን የውሃ ሃብቶች በአግባቡ ለመጠቀም በምታደርገው ጥረት ውስጥ የውሃ አካላት በተለያዩ ምክንያቶች ጉዳት እየደረሰባቸውና የውሃ አካላቱ እየተበከሉ መጠናቸውም እየቀነሰ እንደሆነ አውስተው፤ አሁን ላይ ወቅቱን የዋጀ ረቂቅ አዋጅ በመሆኑ

ሴቶችና ህፃናት በጭስ ምክንያት ይደርስብን የነበረውን የጤና ችግር ይቀርፋል፡፡ የኦቦርሶ ከተማ ነዋሪዎች

የምስራቅ ቦረና ዞን አስተዳዳሪ አቶ አብዱረዛቅ ሁሴን መንግስት የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የኤሌክትሪክ መብራት ተደራሽ በማይሆንበት ቦታ እንደኦቦርሶ ከተማ ለመብራትና ለውሃ ማመንጫ የሚሆንና በአካባቢው የመጀመሪያው የሆነው የፀሀይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በገጠራማ አካባቢዎች ላይ ለማዳረስ

በ 195 ሚ ብር ወጪ 370 ኪሎ ዋት ማመንጨት የሚችል የሶላር ኃይል ማመንጫ ተመረቀ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የተመራ ቡድን በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ቦረና ዞን መደወላቡ ወረዳ ኦቦርሶ ቀበሌ በኦዳ ሶላር ሚኒ ግሪድ ሳይት ላይ በተደረገው የምርቃት መርሃ ግብር ላይ ባስተላለፉት መልእክት 15 ሺ የገጠሩን ማህበረሰብ ንፁህ ኢነርጂ ተጠቃሚ ለማድረግ ተግባራዊ የሚደረገው ፕሮጀክት ለመብራት፣ ለማብሰያ፣

የምስራቅ አፍሪካ ኤሌክትሪክ ሀይዌይ (East Africa Electric Highway) ፕሮጀክት አካል የሆነው ኃይል ከኬንያ ወደ ታንዛንያ የሚያስተላልፈው መስመር የሙከራ የኃይል አቅርቦት ጀመረ፡፡

የምስራቅ አፍሪካ ኤሌክትሪክ ሀይዌይ ፕሮጀክት የመጀመሪያው የኃይል ትስስር በኢትዮጵያና በኬንያ መካከል የተፈጠረ ሲሆን፤ ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ በተዘረጋው የኃይል አቅርቦት መሰረተልማት በኩል የኃይል ትስስሩ እውን ሆኗል፡፡

ከ 30 ሺ በላይ ቤተሰቦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ሊገነባ ነው።

በክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በሰሜናዊ ሲዳማ ዞን በቦሪቻ ወረዳ ከ 30 ሺ በላይ ቤተሰቦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የቆራንጎጌ ሸንደሎልዎ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት አንዱ ሲሆን በፕሮግራሙ 110 የመጠጥ ውሃ ተቋማት በ55 ወረዳዎች ተገንብተው የህብረተሰቡን ችግር ይ

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ሀገራችን ኢትዮጵያ በውሃው ዘርፍ ትልቅ መዋእለ ንዋይ እያፈሰሰች እንደምትገኝና ንጽህናውን የጠበቀ ውሃ በማቅረብ የህብረተሰቡን የውሃ ችግር ከመፍታተት ባለፈ ንጽህናው በተጓደለ ውሃ ምክንያት የሚከሰቱ በሽታዎችን ለመከላከል ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ነው ብለዋል።  

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኃይል ልማት አጋሮች ጋር ተወያየ።

ፕሮግራሙን የመሩት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ ከ20 በላይ የኢነርጂ ልማት አጋሮች እንዳላቸውና በአመት ሁለት ጊዜ እየተገናኙ ኢነርጂን በሚመለከት መረጃ እንደሚለዋወጡም ገልጸዋል፡፡

የብሄራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም የ2017 በጀት ዓመት 1ኛው ሩብ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ።

የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ መድረኩ ያለንበትን አፈፃፀምና ቀጣይ መሰራት ያለባችውን ያመላከተ መድረክ መሆኑን ጠቅሰው መንግስት ለህዝባችን ውሃ የማቅረብ ግዴታ ያለበት በመሆኑ ከልማት አጋሮቻችን ጋር የምንፈጽማቸውን ፕሮጀክቶችና ፕሮግራሞች በልዩ ትኩረት መምራት እንደሚያስፈልግ፣ የክትትልና ግምገማ

የተቆጣጣሪ ባለስልጣን ማቋቋም ወደ ሙሉ ትግበራ እንዲሸጋገር አቅጣጫ ተቀመጠ፡፡

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክብር ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ እስከአሁን የመጣንበት የውሃና ሳኒቴሽን አቅርቦት እና አገልግሎት ውስንነቶች በዘላቂነት ለመፍታት ባለመቻሉ የከተማ የውሃና ሳኒቴሽን ተቆጣጣሪ አካል ማቋቋም አስፈላጊ መሆኑን ታምኖበታል ብለዋል።

የፀረ ኤች.አይ.ቪ /ኤድስ ቀንና የፀረ-ፆታዊ ጥቃት ቀንን ምክንያት በማድረግ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ።

የፀረ-ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ37ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ35ኛ ጊዜ "ሰብዓዊ መብትን ያከበረ የኤች አይ ቪ አገልግሎት ለሁሉም!" በሚል መሪ ቃል የተከበረ ሲሆን የፀረ-ፆታዊ ጥቃት ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ33ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ ጊዜ "የሴቷ ጥቃት የኔም ነው፤ ዝም አልል

የከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ተቆጣጣሪ አካል ማቋቋም የአገልግሎት አሰጣጥ ደረጃዎችን ጠብቆ የተሳለጠ አገልግሎት ለመስጠት ወሳኝ ነው ተባለ።

የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ እንደሀገር የአሰራር ስርዓት ለመዘርጋት በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን አንስተው፤ በቅርቡ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላይ የቀረቡት የውሃ አካል ዳርቻ አከላለል፣ ልማት እንክብካቤና አጠቃቀም ረቂቅ አዋጅና የ

የከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ ሰነድ ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ታምሩ ገደፋ ከዚህ በፊት ስንገለገልበት የነበረውን የከተሞች መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን መመሪያ ማሻሻል በማስፈለጉና አሁን ላይ ብዙ አይነት ቴክኖሎጂዎች በመምጣታቸው፤ የፖሊሲ እና ጋይድ ላየን ለውጥ እየተከሰተ በመሆኑ የተሻሻለና ወጥ የሆነ የውሃ ጥራ