ኢትዮጵየውያን በራሳችን የገንዘብ አቅም አይቻልም የተባለውን የህዳሴ ግድብ ገንብተን ያጠናቀቅንበት ዳግም አድዋችን ነው።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ እለቱ ለኢትዮጵያውያን የአይቻልምን መንፈስ ሰብረን በራሳችን አቅም ዳግም አድዋ የሆነውን ታላቁ የህዳሴ ግድብን ያጠናቀቅንበት ድላችን በመሆኑ ኢትዮጵያውያንንና የኢትዮጵያ ወዳጆችን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ እለቱ ለኢትዮጵያውያን የአይቻልምን መንፈስ ሰብረን በራሳችን አቅም ዳግም አድዋ የሆነውን ታላቁ የህዳሴ ግድብን ያጠናቀቅንበት ድላችን በመሆኑ ኢትዮጵያውያንንና የኢትዮጵያ ወዳጆችን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከተሠጠው ሀላፊነት አንዱና ትኩረት የተደረገበት የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፉ መሆኑን ጠቅሰው በዘርፉም ሀገራችን ያላትን የውሃ ሀብት በዘላቂነት ለመጠቀም የውሃ አካላትን በተቀናጀ መልኩ የመጠበቅ እና የማስተዳደር ሀላፊነት
ፕሮጀክቱ በሀገር ደረጃ በድርቅ በሚጠቁ ወረዳዎች እየተተገበሩ የሚገኙ የአየር ንብረት ለውጥ መቋቋም ፕሮጀክቶች አካል ሲሆን፤ ግንባታው በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ትብብር የሚከናወን ነው።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በ Horn of Africa Regional Environment Center and Network (HoARECN) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዝዋይ ሻላ ሀይቅ ንዑስ ተፋሰስ ላይ የሚተገበረው ፓይለት ፕሮጀክት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራው የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም ፣ የውሃ ሀብት ግኝ
ፕሮግራሙ በሀገራችን ቀጣይነት ያለው የሃይል አቅርቦትን ለማሳካት ትልቅ እመርታ እንዳለውና የኃይል ሽግግር አፋጣኝ ፋይናንሲንግ (ETAF) እና የአየር ንብረት ኢንቨስትመንት ፕላትፎርም (CIP) የአቅም ግንባታ ስልጠና ለዘርፉ ሙያተኞች መሰጠቱ ወሳኝ መሆኑን በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የገጠር ኢነርጂ ልማት ቴክኖሎጂ ሽግ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ንፅህና አገልግሎት ስርዓትን ማጠናከር (SCRS WaSH) የቴክኒክ ድጋፍ ፕሮጀክት ስኬታማ መሆኑ በዩናይትድ ኪንግደም መንግስት፣ በኢትዮጵያ መንግስት፣ በዩኒሴፍ እና በቁርጠኛ የክልል ባለድርሻ አካላት መካከል ያለውን ጠንካራ አጋርነት ያሳያል ብለዋል።
ውሃና ኢርጂ ሚኒስቴር ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በጋራ ሲተገበር በቆየው የአረንጓዴ አየር ንብረት ፈንድ ፕሮጀክት (GCF project ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ35ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ አድርጓል ተብሏል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የመጀመሪያው ዙር የመንግስት የአገልግሎት ሪፎርም ከአራት አመት በፊት ተግባራዊ መደረጉን አውስተው በአተገባበሩ የቀሩ ነገሮችን መለየትና እና ምን እየሰራን ነው የሚለውን መፈተሽ ይገባል ብለዋል።
በአረንጓዴ አየር ንብረት ፈንድ (Green Climate Fund) ፕሮጀክት ከ132 ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ተምሩ ገደፋ ገለጸዋል።
የሁለተኛው ምእራፍ የአንድ ቋት ብሄራዊ የመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ኃይጅን (OWNP-CWA II) ፕሮግራም የ2017 ዓ.ም አፈፃፀምና የ2018 ዓ.ም እቅድ ትውውቅ መድረክ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፥ ስራ አስፈፃሚዎች፥ የክልል ቢሮ ሃላፊዎች፥ የልማት አጋር ድርጅቶች፥ የፌደራልና ክልል ፐሮግራም ፈፃሚ
የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በድቡብ አፍሪካ ኬፕታውን ከተማ ሦስተኛ ቀኑን በያዘው የአፍሪካ የውኃ ኢንቨስትመንት ሰሚት ( AU AIP Africa Water Investment Summit 2025) የማጠቃለያ ዋና መድረክ ላይ በፓናሊስትነት በነበራቸው ተሳትፎ የኢትዮጵያን ተሞክሮ አካ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፍ ሶላር አሊያንስ ጋር በፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ የሶላር ሚኒግሪድና የሶላር ፓርክ ፕሮጀክት ለመገንባት ስምምነት መፈራረማቸው በሶላር ፓርክና የሶላር ሚኒ ግሪድ የኃይል ማመንጫ፣ በመስኖና መጠጥ ውሃ አቅርቦት የፋይናንስና የቴክኖሎጂ ትብብር ዕድሎችን የሚያመቻች መሆኑን ክቡር ሚኒስትር
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በደቡብ አፍሪካ ኬፕ ታውን ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የውኃ ኢንቨስትመንት ሰሚት (AU AIP Africa Water Investment Summit 2025) ጉባኤ የሁለተኛ ቀን የሚንስትሮች ከፍተኛ የፓናል ውይይት ላይ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ተጠይቀው ማብራሪ
የቅድመ አፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሽን ላይ ለዕይታ የቀረቡ የፈጠራ ስራዎች ንጹህ ኢርጂን ተደራሽ በማድረግ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ድርሻቸው የላቀ ነው ተብሏል፡፡
ላለፉት አመታት ሲፈፀም የቆየው ሁለተኛው ምእራፍ ብሄራዊ የመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ኃይጅን (OWNP-II) ፕሮግራም አፈፃፀም ግምገማ ውጤቶችን መሰረት በማድረግ የተዘጋጀው የሶስተኛው ምእራፍ ብሄራዊ የውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ኃይጅን ፕሮግራም ስትራቴጂ እና ማስፈፀሚያ እቅድ (OWNP III – Strategy and Act
The Minister of Water and Energy, His Excellency Dr. Ing. Habtamu Ittefa, Minister of Water and Energy, is participating at the AU AIP Africa Water Investment Summit 2025 in Cape Town, South Africa. T
የውሃና ኢነርጂ ሚነስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር/ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከአለም አቀፍ ሶላር አሊያንስ (ISA) እና አጋር ድርጅቶች ጋር በትብብር የሚሰራው ስራ የኢትዮጵያን የኢነርጂ ሽግግር እንደሚያፋጥን፣ፈጠራን እንደሚያጎለብት እና ኢንቨስትመንቶችን እንደሚያበረታታ ገልጸዋል፡፡
የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የአፍሪካ ህብረት 34ኛው የመሪዎች ጉባኤ ውሳኔን ተከትሎ በህብረቱ አዘጋጀነት በደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ የውኃ ኢንቨስትመንት ሰሚት ( AU AIP Africa Water Investment Summit 2025) ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ኬፕ ታ
ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአለም አቀፍ ሶላር አሊያንስ (ISA) ጋር ያለውን የሁለትዮሽ ትብብር ማሳደግ እና በዓለም አቀፍ የፀሐይ ሀይል በሚተገበሩ እና እየተተገበሩ ባሉ የ 400 ሜጋ ዋት የፀሐይ ፓርክን፣ የ700ኪሎዋት የሶላር ሚኒ ግሪድ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች፣ Solar Wat
የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የቅድመ ሁለተኛ የአፍሪካ አየር ንብረት ሰሚት የውሃና ኢነርጂ አውደ ርዕይን በይፋ በከፈቱበት መድረክ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጋጭነትን ከመቀነስ አኳያ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተች መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የተመራ ቡድን በኢሉ ወረዳ ተጅና አስጎሪ ቀበሌዎች የደረሠውን የጎርፍ አደጋ በስፍራው ተገኝተው ተመልክተው ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ4 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ወጪ የንጽህና መጠበቂያ ሳሙናዎችን እና የውሃ ማከሚያ ኬሚካሎች በስፍራው ተገ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚው አቶ ደበበ ደፈርሶ ፕሮጀክቱን ልዩ የሚያደርገው የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉና የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን በምግብ ራስን ከመቻል ጋር በማስተሳሰር የሚተገበር መሆኑ ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ብድሩ ሲገኝ በአምስት ከተሞች የመጠጥ ውሃና የሳኒቴሽ መሠረተ ልማት ግንባታን ለማከናወን መታቀዱን ገልፀዋል ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ በተዘጋጀው አውደ ጥናት መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ተፋሰስን ተደራራቢ ችግሮች ለመፍታት በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ ነው ብለዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ የተመራ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በኦሮሚያ ክልል ገላን አራብሳ ወረዳ በንስላሌ ቀበሌ ተገኝተው በአንድ ጀምበር 700ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ዘመቻን እውን አድርገዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ እንዲሁም የሚኒስቴሩ ተጠሪ ተቋማት እና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የተሳተፉ ሲሆን ከሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላቶችና አመራሮችም በዕለቱ የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በቀጣይ ሳምንት የመስመር ፍተሻ ስራዎች የሚጀመሩለት የአሳይታ አፋምቦ የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ከ52 ሽህ በላይ የአካባቢው ነዋሪዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ተናግረዋል፡፡
በክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተመራ የአመራሮች ቡድን በመካከለኛውና በታችኛው አዋሽ እየተከናወኑ የሚገኙ የጎርፍ መከላከል ስራዎችን የመስክ ምልከታ አድርገው ከጋዜጠኞች ጋር በነበራቸው ቆይታ የጎርፍ ስጋትነትን በመቅረፍ ወደ እድል የመቀየር ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቁመዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተመራው ቡድን በአፋር ክልል ገቢ ረሱ ዞን አሚባራ ወረዳ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብር አቅመ ደካሞችን መደገፍ በልምምድ የመጣ ሳይሆን ነባር ባህላችን ሲሉ ክቡር ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብርን ከአራት አመት በፊት በጎንደር የጀመረ መሆኑንና በሞጆ፣ በቢሾፍቱ እና በጋምቤላ ዛሬ ደግሞ በአፋር አሻራውን እያስቀመጠ መሆኑንና የአረንጓዴ አሻራ ስራን ስንሰራ ነገን በመገንባት ለትውልድ የተሻለ ለአካባቢን ለማስረከብ ፣ የምግብ ዋ
በርክክቡ ወቅት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ድጋፍ ያደረጉትን የማህበሩን አባላት በሙሉ አመስግነው ሀገር የምትገነባው እንዲህ በጋራ ተባብረን ስንሰራ ነው ብለዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመድረኩ የ2017ዓ.ም የበጀት ዓመት ማጠቃለያ እና የመቶ ቀናት ሀገራዊ አፈጻጸም እና 2018 ዓም እቅድ ዋና ዋና ተግባራት እንደ ሀገር ምን አቅደን፣ ምን እንዳሳካን፣ እያየን የመጣን ሲሆን፤ በተለይ 2017 ዓ.ም ልዩ የሚያደርገው ብዙ ነገሮችን የቀየርንበትና ህዳሴን የጨረስንበት የ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የበጀት ዓመቱን አፈጻጸም በፕሮጀክት ደረጃ እና በስራ ክፍል ደረጃ በጥልቀት በመገምግም አቅጣጫ እንደሚቀመጥ ገልጸዋል፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የጥናትና የጉድጓድ ቁፋሮ ቁጥጥር ስራዎቹ የሚከናወንባቸው አካባቢዎች ውሃ አጠር አካባቢዎች መሆናቸውን ጠቅሰው፤ የጥናትና ቁፋሮ ቁጥጥር ስራዎቹ በፍጥነትና በጥራት መከናወን እንዳለባቸው አሳስበዋል፡፡
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ እና የስቲሪንግ ኮሚቴው ሰብሳቢ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በመክፈቻ ንግግራቸው ባለፉት ዓመታት ንፁህ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በስትሪንግ ኮሚቴው ውሳኔ ሰጭነት እና በፈፃሚ መ/ቤቶች የተቀናጀ ርብርብ በ2017 ዓ/ም ውጤታማ ሥራዎች
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ባለፉት አመታት የጎርፍ አደጋ በተደጋጋሚ በአዋሽ፤ በስምጥ ሸለቆ እና በኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች መከሰቱን አንስተው፤ የጎርፍ ስጋትን ወደ እድል ለመቀየር የኢትዮጵያ የጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት ተቀርጾ ወደ ስራ መግባቱን ጠቁመዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ የሚቲዮሮሎጂ አገልግሎት ለግብርና፣ የጤና የውሃ ሀብት አስተዳደርና ሌሎች ዘርፎችን በብቃት እየደገፈ መሆኑን ጠቅሰው፤ የአየር ጸባይ ትንበያ ስራው አስተማማኝነትና ትክክለኛነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡
የስምምነት ውሉን የፈረሙት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ፕሮጀክቶቹ ላይ ተገቢውን ቁጥጥር እና ክትትል በማድረግ የመጠጥ ዉሃ ፕሮጀክቱ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ለዉጤት ለማብቃት እንዲሰሩ አሳስበዋል፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የባዘርኔት ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሞላ ረዳ ስልጠናው በሲማ ፋውንዴሽን ካምፓኒና የጣሊያን የልማት ትብብር ኤጀንሲ በጋራ የተዘጋጀ የሀይድሮሎጂካል ሞዴሊንግ ስልጠና መሆኑን ገልጸው፤ ስልጠናው በዋናነት የሶፍትዌር አጠቃቀም ላይ ግንዛቤ መፍጠር፣ አጠቃላይ የሀይድሮሎጂካል ዳታ አሰባሰብንና አጠቃ
የውሀና ኢነርጅ ሚኒስቴር በጎፋ ዞን ሳውላ ከተማ በውሃ ልማት ፈንድ ያስገነባው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን ተመረቀ ብሎ ችላ ማለት ሳይሆን ሀላፊነት ወስዶ መጠበቅና መንከባከብ ከህብረተሰቡ እንደሚጠበቅ የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ ።
ሰምምነቱን የተፈራረሙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የጥልቅ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ስራው ለአካባቢው አርብቶአደር ማህበረሰብ ውሃ ለማቅረብ ታሳቢ ተደርጎ ፕሮጀክቱ መቀረጹን አንስተው በ7 ወራ ውስጥ መጠናቀቅ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
የውሃና ኢነርጅ ሚኒስቴር በወላይታ ዞን ሻንቶ ከተማ በዋን ዋሽ ፕሮግራም ያስገነባው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የዘመናት የቆዬ ችግሮቻቸውን እንደፈታላቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የፌደራል መንግስት ውሃ ላይ ይታይ የነበረውን ኢፍትሀዊ የውሃ አቅርቦት በፍትሀዊ መንገድ ሁሉንም ተጠቃሚ ለማድረግ በደቡብ ክልል 69 ፕሮጀክቶች ከ8.2 ቢሊየን ብር በላይ መድቦ በከተማና ገጠር እንዲሁም አርብቶ አደር አካባቢዎችን እጁን ዘርግቶ እ
በምርቃት ስነስርአቱ ላይ የተገኙት የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ትልቅ መዋእለ ንዋይ ፈሶበት በብድር የተገነባውን ፕሮጀክት በብድር አመላለስ ስርዓቱ መሠረት ተመላሽ ማድረግ ሌሎች ይህንን እድል ያላገኙትን ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ልንገነዘብ ይገባል ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በበናጸማይ ወረዳ የአልተርጉድ ቀበሌ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክትና በሃመር ወረዳ የዲመካ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የግንባታ ቁጥጥርና ዉል አስተዳደር የማማከር አገልግሎት ስምምነት ከደቡብ ኢትዮጵያ ዲዛይንና ግንባታ ቁጥጥር ኢንተርፕራይዝ ጋር ተፈራረመ፡፡
በኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢስቲቲዩት ግቢ ውስጥ በተካሄደው የዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃግብር ላይ የተገኙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር የሃይደሮሎጂ ኡደትን በማስተካከል በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደር፣ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አቅርቦትና የኢነርጂ ልማት ዘርፎች የተዋቀረ መሆኑን ጠቁመው፤ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን ለማስፈን የሚያግዙ ተግባራት፤ የንጹህ መጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን አቅርቦትን የሚያሳልጡ ስራዎችና የሀይል ተደራሽነት
በውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዲኤታ ማእረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ በ2017 በጀት አመት በየዘርፉ የታቀዱ ፣ የተከናወኑ፣ የነበሩ ጠንካራ ስራዎችና መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮች በዝርዝር መወያየት አስፈላጊ በመሆኑ ሁሉም ሰራተኛ እንዲሳተፍ መደረጉን ገልጸዋል። በውይይቱ ላይ በዘርፉ ዋና ዋና ነ
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የብሄራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም አካል በሆነው በCR-WaSH ፕሮጀክት የሚተገበር የሲራሮ ቦዲዎቾ መጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ግንባታ ለማናወን ከሀቢብ ሁሴን ግንባታና የውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ጋር የውል ስምምነት ተፈረመ፡፡ ከ447 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባው ፕሮጀክ
ኤሲኤ ራይዚን ኮሰልታንት ኃ.የተ.የግ.ማ. አማካሪ ድርጅት ስራ አስኪያጅ አቶ ከሊፋ መሀመድ በክልሉ የተለያዩ ድርጅቶችን ሲያማክር የቆየ ድርጅት መሆኑን ገልጸው በዚህ ስራ ላይም ያላቸውን ልምድ በመጠቀም በተያዘለት ጊዜና ጥራት እንዲሰራ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡