የራሳቸውን አቅም እያጎለበቱ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የውሃ አገልግሎቶች እየተገነቡ መሆኑ ተገለጸ።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የውሃ አገልግሎቶች በፋይናንስ ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ፣ የዘመነ ቴክኖሎጅ በመጠቀምና የተሻለ የሰው ሀይል በማልማት የበቁ የውሃ አገልግሎቶች ሌሎችን እያገዙ እንዲያበቁ የማድረግ አሰራር ተዘርግቶ እየተሰራ ነው ብለዋል።