የግድቤን በደጀ (የጣሪያ ላይ የዝናብ ውሃ ማሰባሠብ ፐሮጀክት )ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ።
''የግድቤን በደጀ'' ትግበራ ከዚህ በፊት ውሃ ለመያዝ የተሞከረውን አሰራር በማሻሻልና በቴክኖሎጅ የተደገፈ በማድረግ እየተተገበረ የሚገኝ ነው ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ ትልቅ መዋእለ ንዋይ የሚጠይቅን የውሃ ፕሮጀክት በቀላል ወጭ ተገንብቶ በተለይም ውሃ አጠር የሆኑ አካባቢዎችን ትልቅ መፍትሄ ለመስጠት ያግዛል ብለዋል።