የግድቤን በደጀ (የጣሪያ ላይ የዝናብ ውሃ ማሰባሠብ ፐሮጀክት )ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ።
''የግድቤን በደጀ'' ትግበራ ከዚህ በፊት ውሃ ለመያዝ የተሞከረውን አሰራር በማሻሻልና በቴክኖሎጅ የተደገፈ በማድረግ እየተተገበረ የሚገኝ ነው ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ ትልቅ መዋእለ ንዋይ የሚጠይቅን የውሃ ፕሮጀክት በቀላል ወጭ ተገንብቶ በተለይም ውሃ አጠር የሆኑ አካባቢዎችን ትል
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
''የግድቤን በደጀ'' ትግበራ ከዚህ በፊት ውሃ ለመያዝ የተሞከረውን አሰራር በማሻሻልና በቴክኖሎጅ የተደገፈ በማድረግ እየተተገበረ የሚገኝ ነው ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ ትልቅ መዋእለ ንዋይ የሚጠይቅን የውሃ ፕሮጀክት በቀላል ወጭ ተገንብቶ በተለይም ውሃ አጠር የሆኑ አካባቢዎችን ትል
ክቡር ሚኒስትሩ በቆይታቸው የግድቤን በደጀ ፕሮጀክቶችንና የኢነርጅ ፕሮጀክቶቾን የሚጎበኙና የሚያስመርቁ ይሆናል። በጉብኝቱ የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊን ጨምሮ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮች ተሳታፊ ናቸው።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒሰቴር የብሔራዊ ባዮጋዝ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ተመሰገን ተፈራ በሀገራችን የመስኖ እና ግብርና ሴክተሮች ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ መሆናቸውን ገልፀው፤ አርብቶ አደሮች እና በዝናብ ላይ በተመሰረተ ግብርና ላይ ጥገኛ የሆኑ አነስተኛ ይዞታ ያላቸው አ
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ በሀገራችን የተቀመጡ የልማት ግቦችን ለማሳካት ከተቀመጡ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት ዘርፎች ውስጥ ውሃና ኢነርጂ አንዱ ዘርፍ መሆኑን ጠቅሰው የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርና አጠቃቀምን ከማሻሻል፣ የመጠጥ ውሃ ና ሳኒቴሽን አቅርቦት ተደራሽነትን ከማ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በውሃ ኢነርጂ ዘርፍ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ዘላቂነት በሚገባ መፈተሽና ማረጋገጥ እንደሚገባ እና እንደ ''ግድቤን በደጄ'' አይነት በግለሰብ ደረጃ ሊሰሩ የሚችሉ የውሃ አቅርቦት ስራዎች በልዩ ትኩረት እንደሚተገበሩ ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ የኤሌክትርፍኬሽን ጥናት፣ በአደሌ ፕሮጀክት አተገባበር፣ ፕራይም ፕሮጀክት 1፣ ኢነርጂ ሴክተር ሪፎርምን በተመለከተ፣ ኢንቨስትመንት፣ ማዘመን የመሳሰሉት ላይ፤ እንዲሁም ክላይሜት ፕሮሚስ ፕሮጀክት1 ዙሪያ ትኩረት ያደረጉ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
የፋይናንስ ስትራተጂው አላማ ዘላቂ የፋይናንስ ስትራተጂ ስርዓት በመዘርጋት ውጤታማ የዋሽ አፈጻጸም ማምጣት እንደሚቻል ተገልጿል። የፋይናንስ ስትራተጂው ተግባራዊ መደረጉ የሀገር ውስጥ ፋይናንስ ማሰባሰብና ማንቀሳቀስ ፣ ነባር የዋሽ ኢንቨስትመንት ማሻሻል ፣ የግል አክተሮች እና የ
በውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ፕሮግራም እና ፕሮጀክት ላይ፤ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ፕሮጀክት ትግበራ የሀብት ማፈላለግ ስራዎችን በተመከለተ፤ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ፕሮጀክት ሂደትና ለውጥን በተመለከተ፤ ድንበር ተሸጋሪ የውሃ