ብሔራዊ የንፁህ ምግብ ማብሰያ ቴክኖሎጂ ፍኖተ ካርታ ትግበራ የአንድ አካል ኃላፊነት ብቻ አይደለ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከ80% በላይ የሚሆነው የአገራችን ህዝብ የማገዶ እንጨት ተጠቃሚ በመሆኑ ለአካባቢ መራቆት፣ ለአፈር መሸርሸርና ለደን መጨፍጨፍ ትልቅ አስተዋፅኦ እያደረገ ከመሆኑም በላይ በተለይ ለህፃናትና ለሴቶች የቤት ውስጥ በካይ ጋዝ ተጋላጭነት እንዲኖር እያደ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከ80% በላይ የሚሆነው የአገራችን ህዝብ የማገዶ እንጨት ተጠቃሚ በመሆኑ ለአካባቢ መራቆት፣ ለአፈር መሸርሸርና ለደን መጨፍጨፍ ትልቅ አስተዋፅኦ እያደረገ ከመሆኑም በላይ በተለይ ለህፃናትና ለሴቶች የቤት ውስጥ በካይ ጋዝ ተጋላጭነት እንዲኖር እያደ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በኦሮሚያና በአማራ ብሔራዋ ክልሎች ያለውን የውሃ ችግር የሚረዱና ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር በሀገራችን የተለያዩ ቦታዎች የሰሩና ልምድ ያካበቱ በመሆናቸው የጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቆፋሮው እንዲሁም የመጠጥ ውሃ ግንባታው በታቀደለት ጊዜና ጥራ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት አዲሱን የጀርመን አምባሳደር ሚ/ር ሀንስ ሀንፊልድን ተቀብለው ኢትዮጵያ ንጹህ አረንጓዴ ኢነርጂ በማምረት፤ ቀጠናውን በሃይል ለማተሳሰር እየሰራች መሆኑን አንስተው፤ እየተከናወነ የሚገኘው ምስራቅ አፍሪካን በሃየል የማ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ ፕሮጀክቱ አሁን ለደረሰበት ደረጃ ኢትየጵያዊያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ያላሰለሰ ድጋፍ ማድረጋቸውን በመግለጽ በዚህ የንቅናቄ መድረክ ተሳታፊዎች የህዳሴ ግድብ ቦንድ ገዝተው የማያውቁ አዳዲስ የፋይናንስ ተቋማት የቦንድ ግዥ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ውሉን የሚፈርሙት ኮንትራክተሮች በሀገራችን የተለያዩ ቦታዎች የሰሩና ልምድ ያካበቱ በመሆናቸው ጠቅሰው፤ በሶማሌ ክልል ጉራዳሞሌ ወረዳ እንደሚገነባና አካባቢዎቹ ምንም አይነት የውሃ መሰረተ ልማት የተሰራላቸው ባለመኖሩ እንዲሁም ውሃ አጠር አ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽ/ቤት ኃለፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ በዓልን በዚህ መልኩ ስናከብር ያለንን የማካፈል ባህላችን ለማስቀጠል በማሰብ ለአቅመ ደካሞች፣ አነስተኛ ገቢ ላላቸው የሚኒስቴሩ ሰራተኞች፤ በተለይም በጸጥታው ዘርፍ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ለሰላም የቆሙ የጸጥታ አ
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ሰነዱ በውስጥ አቅም ተዘጋጅቶ መቅረቡ አበረታች መሆኑን ገልፀው፤ ሰነዱ በአግባቡ ዳብሮ ለውሳኔ እንዲያመች እንዴት እና ከማን ጋር ይተገበራሉ የሚሉ ጉዳዮች ጭምር አንስተው በሰነዱ ላይ መጨመር እና መስተካከል አለበት ያሉትን አስተያየት ሰጥተዋል።
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ባሳለፍነው ክረምት ወቅት በአዋሽ ወንዝ ላይ የተሰራው የአስቸኳይ ጊዜ የቅድመ-ጎርፍ መከላከል ስራ ይከሰት የነበረውን ጉዳት በእጅጉ መቀነሱን አብራርተዋል። በላይኛው፣ በመካከለኛውና በታችኛው አዋሽ ላይ 151 ኪ.ሜ