የ24 ሰዓት የመብራት አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸው በርካታ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትሩፋቶችን እን
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎችም በክልሉ ተገንብተው አገልግሎት መስጠት በጀመሩት የሶላር ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ከተጠቃሚዎቹ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ የማህበረሰቡ ክፍሎች በከፍተኛ ሁኔታ መደስታቸውን አረጋግጠውላቸዋል።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎችም በክልሉ ተገንብተው አገልግሎት መስጠት በጀመሩት የሶላር ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ከተጠቃሚዎቹ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ የማህበረሰቡ ክፍሎች በከፍተኛ ሁኔታ መደስታቸውን አረጋግጠውላቸዋል።
በኢብሮ ሰዴን ተራራ ላይ የእርከን ቁፋሮ ስራ የተጀመረው የባዜርኔት /BaSRINET/ፕሮጀክት አስተባባሪ፣የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና የፕሮጀክቱ የዘርፉ ባለሙያዎች ፣ ከግብርና ሚኒስቴር በየደረጃው ያሉ የተፈጥሮ ሀብትና የመስኖ ባለሙያዎች፣ ስራውን በባለቤትነት የሚያስቀጥሉ የወረዳው
በሃገሪቱ ከዋናው መስመር በከፍተኛ ርቀት ላይ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን ኤሌክትሪክ ሃይል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማገዝ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከዓለም ባንክ በተገኘ የብድር ድጋፍ በሚኒግሪድ መስመር ዝርጋታና በሶላር ሆም ሲስተም ለማዳረስ በስፋት እየተሰራ መሆኑን ክቡር ዶ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር አስመልክቶ በተዘጋጀው መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር የጋሻሞ የሶላር ሀይል ማመንጫ ከ400 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና ከ6ሺ በላይ አባውራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ፣ ማጣሪያና ማስወገጃ የፕሮጀክት ግንባታን አስጀመሩ፡፡ በመርሀግብሩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ከተሞቻችን እያደጉ ቢሆንም በከተማ ስታንዳርድ ልክ ማሟላት የሚገባቸውን የከተማ ጥራትና ውበት
በማስጀመሪያ መርሃግብር ላይ የባቢሌ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ኑሪ መሃመድ የለውጡ መንግስት እንደ ሀገር ትልልቅ ፕሮጀክቶችን እያቀደ በመተግበር ውጤታማ ስራ መስራቱን ጠቅሰው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ይህን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለውን ፕሮጀክ በወረዳችን እንድተገበር ዕድሉን ስለሰጠን
የሱፐርቪዥን ስምሪት ቅድመ ዝግጅቱን አስመልክቶ በተካሄደ መድረክ የተገኙት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዲኤታ ማእረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ (ተወካይ) የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ፌዝ የስራ የመስክ ግምገማ እንደሚሄድ ገልጸዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ፣ ማጣሪያና ማስወገጃ የኦፕሬሽንና ጥገና ፕሮጀክት ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ባስቀመጡበት ወቅት ከተሞችን ንፁህና ለእይታ ማራኪ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ብለዋል፡፡