የ88 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የግንባታና የቧንቧ ዝርጋታ የግዥ ሂደትቅድመ ሁኔታ ላይ ከዘርፉ የ
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃ ሀብት አስተዳደር፣በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍና በኢነርጂው ዘርፍ ባለፉት 5 ዓመታት ሰፊ ስራ ተሰርቶ ፣በሶስቱም ዘርፍ በርካታ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት በማብቃት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃ ሀብት አስተዳደር፣በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍና በኢነርጂው ዘርፍ ባለፉት 5 ዓመታት ሰፊ ስራ ተሰርቶ ፣በሶስቱም ዘርፍ በርካታ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት በማብቃት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አምባሳደሩ በጋራ ለመስራት ለውይይት በመምጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፣ ኢትዮጵያ ከኬንያ ጋር ያላት ግንኙነት ታሪካዊ ብቻ ሳይሆን በደም የተሳሰረ ቤተሰባዊ ግንኙነት ያለው መሆኑን በአጵንኦት ገልጸዋል።
ጠንካራ ተቋማዊ አቅም ለመገንባት የሴቶችን እኩልነትና መብት መደገፍ ያስፈልጋል ሲሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሱልጣን ወሊ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ “Give to gain” በሃገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ “የሴቶች ድምጽ ለ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የህብረተሰቡን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ በተገባው የውል ስምምነት መሰረት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ፕሮጀክቱን በማጠናቀቅ የህብረተሰቡ የመጠጥ ውሃ ችግር እንዲፈታ አሳስበዋል።
የመንግስት አስተዳደርና አደረጃጀት ማሳለጥ አምድ ላይ መዋቅር ለማዘጋጀት የሚያስችል የስራ ፍሰት፣ የሚኒስቴር መ/ቤቱና የ3ቱ ተጠሪ ተቋማት የመዋቅር አደረጃጀት፣ የበፊቱን ውጤት መነሻ በማድረግ የቴክኒካል፣ የብቃትና የባህሪ ብቃት የተካተተበት የስራ መዘርዝር (Job descrip
የዛምቤዚ የውሃ ተፋሰስ ኮሚሽን (zamcom) ከፍተኛ ልኡካን ኢትዮጵያ ከውሃ ጥበቃና ከተፋሰስ አስተዳደር ጋር በተገናኘ በምታካሂዳቸው ተግባራት ዙሪያ ልምድ ለመቅሰም ባካሄዱት ጉብኝት በእጅጉ መደመማቸውን ተናግረዋል፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ለልኡካኑ አስቀድመው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላት የውሃ ድርሻ 86 በመቶ እንደሆነና ይህንን በጋራ ለመጠቀም እንዲቻል ታችኞቹን የተፋሰስ ሀገራት ከግምት በማስገባት እያስተዳደ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግሥት ለተጎጂ ወገኖቻችን አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጉን ይቀጥላል ሲሉም በቦታው ሀዘናቸውን በገለፁበት ወቅት ገልፀዋል ።