ዲጂታል የተቀናጀ የውሃ ሀብትአስተዳደርን(IWRM) ለማጠናከር የሚያስችል አዳዲስ ሶፍት ዌር ወደ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢታፋ በንግግራቸው የውሃ ሀብት አስተዳደርን በቴክኖሎጂና በዲጂታል መሠረተ-ልማት መደገፍ ወቅታዊና ወሳኝ መሆኑን ገልጸው; ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሀ ሀብት አስተዳደር ትልቁን ድርሻ ሲወጣ የነበረና ስራውን በማገናዘብ ማስተዳደር አስፈላጊ መሆኑን በተ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢታፋ በንግግራቸው የውሃ ሀብት አስተዳደርን በቴክኖሎጂና በዲጂታል መሠረተ-ልማት መደገፍ ወቅታዊና ወሳኝ መሆኑን ገልጸው; ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሀ ሀብት አስተዳደር ትልቁን ድርሻ ሲወጣ የነበረና ስራውን በማገናዘብ ማስተዳደር አስፈላጊ መሆኑን በተ
በ2018 ዓ.ም ባለፉት አስር ወራት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በኢነርጂ ዘርፉ የታቀዱ ዓበይት ተግባራት፣ የተጠናቀቁ፣ በሂደት ላይ ያሉትንና ያልተጠናቀቁ ተግባራት በቀጣይ ተፈጻሚ የሚሆኑበት መንገድና የነበሩ ውስንነቶችና የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች በጥልቀት ተገምግመዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ እንደገለጹት የውሃ ሃብት አስተዳደር ንዑስ የስራ ቡድን የውሃና ኢነርጂ ሴክተር ቡድን አካል የሆነና በውሃ ሃብት አስተዳደር ዘርፍ የሚሰሩትን ተግባራት ለማሳለጥ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤ
በቦታው ተገኝተው የስልጠናውን መርሃ ግብሩ ያስጀመሩት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የቤዚን ፕላን ዴስክ ኃላፊ አቶ አሰግድ አጀመ ስልጠናው የተቀናጀ ውሃ ሀብት አስተዳደር ስር ባለው የባዘር ኔት ፕሮጀክት መዘጋጀቱን ገልጸው በኮቦ ቱል ቦክስ እና ማይክሮሶፍት ፓወር ቢአይ ላይ ያለብን
ሁለቱም ጉዳዮች ከኢኮኖሚ ጥቅም ባሻገር የአገሪቱን የህልውና ጥያቄ፣ የቀጣናዊ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና የወደፊት የልማት አቅጣጫ የሚወስኑ ናቸው። በእነዚህ መስኮች የተመዘገቡ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶችም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በምሥራቅ አፍሪካ እየተጠናከረ የመጣ የኃይል ማዕከል መ
የውሃ ደህንነትን ማረጋገጥ፣ ለሁሉም ተደራሽ የሆነ የንፅህና አጠባበቅ ሥርዓት፣ የማህበረሰብ የመቋቋም አቅም፣ ሳይንስና ኢኖቬሽን፣ ፓን-አፍሪካኒዝም እና አንድነት እንዲሁም ዘላቂ መጻኢ እድል በሚሉ ስድስት ቁልፍ ምሰሶዎች ላይ በስፋት ተመክሯል።
ኮንፈረንሱ “የአጀንዳ 2063 ግቦችን ለማሳካት ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና አስተማማኝ የንፅህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ” /"Assuring Sustainable Water Availability and Safe Sanitation Systems to Achieve the Goals of Age
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱ ድርቅን ከመከላከል ባለፈ የሕዝብ ጤናን በማስጠበቅ፣ የነዋሪዎችን መተዳደሪያ አቅም በማጠናከር እና መጪው ትውልድ የሚጠቀምበትን የግብርና እምቅ አቅም በማዘጋጀት ረገድ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው አመልክተዋል።