ግዙፉ የገልጨት-ሰሪቴ የውኃ አቅርቦት ፕሮጀክት የህብረተሰቡን ህይወት የሚቀይር ነው። ጠቅላይ ሚ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱ ድርቅን ከመከላከል ባለፈ የሕዝብ ጤናን በማስጠበቅ፣ የነዋሪዎችን መተዳደሪያ አቅም በማጠናከር እና መጪው ትውልድ የሚጠቀምበትን የግብርና እምቅ አቅም በማዘጋጀት ረገድ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው አመልክተዋል።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮጀክቱ ድርቅን ከመከላከል ባለፈ የሕዝብ ጤናን በማስጠበቅ፣ የነዋሪዎችን መተዳደሪያ አቅም በማጠናከር እና መጪው ትውልድ የሚጠቀምበትን የግብርና እምቅ አቅም በማዘጋጀት ረገድ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው አመልክተዋል።
በመላው ሀገሪቱ በተለያዩ ክልሎች የነበሩ የፈራረሱ፣ ለዝናብና ለነፋስ ተጋላጭ የሆኑ እና ለኑሮ አስጊ የነበሩ ቤቶች ተጠግነው እንዲሁም አዲስ ተገንብተው ለባለቤቶቻቸው ተረክበዋል። ከዚህ በፊት የሰው ልጅ ሊኖርበት በማይችል ሁኔታ ዝናብን እየተቀበሉ ይኖሩ የነበሩ ቤተሰቦች ዛሬ የ
ሚኒስቴሩ በዘርፉ የሚተገብራቸው የድጋፍ ማዕቀፎች በሁለት ዋና አቅጣጫዎች የተደራጁ ሲሆን፣ አንደኛው “ቀጥታ ድጋፍ” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በኢትዮጵያ የውሃ ፖሊሲ መሠረት “ወጪን በማስመለስ” መርህ ላይ የተመሠረተ የብድር ሥርዓት መሆኑን የውሃ ልማት ፈንድ መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደሩን ክቡር ሚሮስላቭ ኮሴክን በቢሯቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ልማት ፈንድ መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዶጊሶ ጎና እንደገለፁት፣ ፕሮጀክቱ የባስኬት ፈንድ ፕሮጀክት አካል ሲሆን የፋይናንስ ድጋፉ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ፣ ከጣሊያን ልማት ድርጅት እና ከፈረንሳይ ልማት ድርጅት የተገኘ ሲሆን፣ ከ383 ሚሊዮን ብ
ፖሊሲው ከሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም፣ ከአሥር አመቱ የልማት ዕቅድ፣ ከአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ስትራቴጂ፣ ከምዕተ አመቱ የልማት ግቦች እና ከሌሎች ፖሊሲዎች ጋር የተጣጣመ መሆኑ ተገልጿል።
ከውሃ፣ ከንፋስ፣ ከፀሐይ፣ ከባዮፊውል እንዲሁም ከጂኦተርማል የሚገኘው ይህ ኃይል የሀገሪቱን የውስጥ ፍላጎት ከማሟላት ባሻገር የጎረቤት ሀገራትን ትስስር የሚያጠናክር የዲፕሎማሲና የኢኮኖሚ ምሶሶ እየሆነ መጥቷል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነው በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀላባ ዞን የተገነባው የ1ኛ ጤፎ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የምረቃ ስነስርዓት ላይ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለማሸጋገር በሚሰሩ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተጨባጭ ው