ለኤረር CR-WASH ፕሮጀክት 48.7 ሚሊዮን ብር የአዋጭነት ጥናት፣ ዝርዝር ዲዛይንና የተግባር
በሱማሌ ክልል ለሚተገበረው የኤረር የአየር ንብረትን የሚቋቋም (Climate Resilient) የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን (CR-WASH) ፕሮጀክት ለማሳካት የሚያግዝ 48.7 ሚሊዮን ብር የአማካሪ አገልግሎት ውል በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
በሱማሌ ክልል ለሚተገበረው የኤረር የአየር ንብረትን የሚቋቋም (Climate Resilient) የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን (CR-WASH) ፕሮጀክት ለማሳካት የሚያግዝ 48.7 ሚሊዮን ብር የአማካሪ አገልግሎት ውል በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት
ሀይቁ ካለው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ መስተጋብር አንጻር ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራና በተናበበ መንገድ ለሀይቁ ዘላቂ ጠቀሜታ መስራት እንደሚገባ የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ቤዚን አስተዳደር ጽ/ቤት ሀላፊ/ተወካይ ዶ/ር ወንድሙ ታዲዎስ እንግዶችን እንኳን ደህና መጣቹ ባሉ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በጋምቤላ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች በ319,728,520.00 (ሦስት መቶ አስራ ዘጠኝ ሚሊዮን ሰባት መቶ ሃያ ስምንት ሺህ አምስት መቶ ሃያ ብር) የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ለማልማትና ስራ ላይ ለማዋል ከሁለት ኮንትራክተሮች ጋር ውል ተፈራረመ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በጉባኤው መጠናቀቂያ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፣ ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር (EAPP) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ከግብፅ በይፋ መረከቧን ገልጸዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ፣ ፕሮጀክቱ በአካባቢው የመጠጥ ውሃ አቅርቦትን በማሻሻል የሕብረተሰቡን የኑሮ ደረጃ ከፍ ከማድረጉም ባሻገር፣ የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም የውሃ አቅርቦት ሥርዓት በ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የተመራ ቡድን፣ የኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት አስተባባሪና የአርባ ምንጭ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች በአርባ ምንጭ ከተማ በኩልፎ ወንዝ እየተከናወነ ያለውን የአስቸኳይ ጊዜ የወንዝ
የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢንጂነር ሡልጣን ወሊ በመርሐ ግብሩ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት የምስራቅ አፍሪካ የቀጠናዊ የኃይል ትስስር የአባል ሀገራትን የኤሌክትሪክ ሀይል ትስስር ከማጠናከር ባለፈ የዲፕሎማሲ ግንኙነታቸውንም በእጅጉ ያጠናክራል ሲሉ ተ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚንስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር (Eastern Africa Power Pool) የተመሰረተው ሰፊ ዓላማን አንግቦ ሲሆን የቀጣናውና የጎረቤት ሀገራት ትብብር ስኬታማ የሚሆነው ሀገራት በፈቃዳቸው በጋራ ህጎች በመመራ