የኢነርጂ ዘርፍ የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀምና በመጣው ለውጥ ውይይት ተደረገ ።
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተለያዩ በኢነርጂው ዘርፍ የሚመሩና የሚተገበሩ በርካታ ፕሮጀክቶች እንዳሉ አውስተው በአጠቃላይ ባለፉት 9 ወራትም ይሁን በ5ቱ ዓመታት ጉዞ በዘርፉ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተለያዩ በኢነርጂው ዘርፍ የሚመሩና የሚተገበሩ በርካታ ፕሮጀክቶች እንዳሉ አውስተው በአጠቃላይ ባለፉት 9 ወራትም ይሁን በ5ቱ ዓመታት ጉዞ በዘርፉ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአፋር ክልል አሳይታና አፋምቦ ወረዳዎች ከ596 ሚሊየን ብር በላይ በመዋል ያስገነባቸው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተጠናቀው ለአገልግሎት መዘጋጀታቸው ተገለጸ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ከምባታ ዞን ለምትገኘው ለኢባላ-አዲሎ ከተማ ከመጠጥ ውሃ ግንባታና የኤሌክትሮሜካኒካል አቅርቦትና ተከላ ፕሮጀክት ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ።
የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከዴንማርኩ ቴም (TEM) ኩባንያ ጋር በመተባበር ፈጣን የከርሰ ምድር ውሃ ሀብት ካርታ ስራን ለማጠናከር የሚያግዝ የመግባቢያ ስምምነት (MoU) ፈርሟል።
የውል ስምምነቱን የፈረሙት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ሲሆኑ ውል የገባው ኮንትራክተር ሃቢብ ሁሴን የግንባታና የውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ነው።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በኢትዮጵያ አስተማማኝ፣ ተመጣጣኝና ቀጣይነት ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘት የመሰረተ ልማት ግብ ብቻ ሳይሆን ለኢኮኖሚ እድገት፣ ለማህበራዊ ልማት እና ለአገራዊ ብልፅግና መሰረት በመሆኑ ከግማሽ በላይ የሚሆነው ህዝባችን አሁንም የመብራት አገልግሎ
የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር የማናጀመንት አባልና የክቡር ሚኒስቴር አማካሪ የነበሩት ወ/ሮ ገበያነሽ ነጋሽ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአዩን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የቧንቧ አቅርቦት ስራና ከጉራድ ሃሞሌ የኤሌክትሮሜካኒካል ዕቃ አቅርቦትና ተከላ ጋር በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ አማካኝነት ውል ስምምነት ተ