የውሃ ሀብታችንን በዘላቂነት ለማስተዳደር፣ ለማረጋገጥ እና የዜጎችን የአገልግሎት ጥራት ለማሻሻል
በውይይት መድረክ ላይ የውሃ ሀብታችንን በዘላቂነት ለማስተዳደር፣ ለማረጋገጥ እና የዜጎችን የአገልግሎት ጥራት ለማሻሻል ደንበኛን ያማከለ አገልግሎት አሰጣጥን ማጠናከር አስፈላጊ ነው ያሉት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብር አምባሳደር ዶ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
በውይይት መድረክ ላይ የውሃ ሀብታችንን በዘላቂነት ለማስተዳደር፣ ለማረጋገጥ እና የዜጎችን የአገልግሎት ጥራት ለማሻሻል ደንበኛን ያማከለ አገልግሎት አሰጣጥን ማጠናከር አስፈላጊ ነው ያሉት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብር አምባሳደር ዶ
የዋቢሸበሌ ባዘርኔት ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ኢሊያስ ሁሴን እንዳመለከቱት ፕሮጀክቱ በአካባቢው አቅዶ ከሚተገብራቸው ቁልፍ ተግባራት መካከል የአቅም ግንባታ ስልጠና በመስጠት የሚገጥሙ ማህበራዊ ችግሮችን በዘላቂነት መፍታት ዋናው ስራ ሲሆን በስራ ፈጠራና ክህሎት ላይ ተመርኩዞ የተ
ኢነርጂ የኢንዱስትሪ መስፋፋት፣ የግብርና ምርታማነት እና የአገልግሎት ዘርፍ ዕድገት ቁልፍ ግብዓት ነው። ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት "የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ማዕከል" ለመሆን በምታደርገው ጥረት የኢነርጂ መሰረተ ልማት ዝርጋታ የሀገሪቱን የሁለገብ ዕድገት ለማፋጠን ወሳኝ ሚና ይጫወ
የኢንስቲትዩቱ የትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አሳምነው ተሾመ እንደገለጹት፣ ጣቢያዎቹ በጎርፍ መከላከል ፕሮጀክቱ በሚተገበርባቸው የአዋሽ፣ የስምጥ ሸለቆ ሐይቆች እና የኦሞ–ጊቤ ተፋሰሶች አካባቢዎች ላይ እንደሚተከሉ ገልጸዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የከተሞች የመጠጥ ውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተቆጣጣሪ ባለስልጣንን ለማቋቋም እየተሰራ ያለውን ሂደት ለማሳወቅ፣ የሚቋቋመው የፌዴራል ተቆጣጣሪ ባለስልጣን አዋጅ ላይ ማብራሪያ ለመስጠት እንዲሁም ባለስልጣኑ ሊጠቀምባቸው በሚችለው መሠ
የሸበሌ ዞን ምክትል አስተዳደር አቶ ኢሴ አብዱላሂ በራኪ በበኩላቸው የቤዚን አቀፍ የዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት የተለያዩ የልማት ስራዎችን በዘላቂነት ለመፍታትና በዋቢ ሸበሌ ተፋሰስ የአካባቢውን የተፈጥሮ ሃብት የሚያጎለብቱና የሴቶችን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎች እየሰራ እን
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የHuman Capital Operation ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሀብተሙ ዱጉማ እንደገለጹት፣ ፕሮጀክቱ ከአዲስ አበባ በስተቀር በሁሉም ክልሎች በሚገኙ 65 ወረዳዎች ላይ እየተተገበረ ሲሆን፣ በተለይም የሰው ሀብት ልማት ዝቅተኛ በሆነባቸው፣ በድርቅ ተጽዕ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በመጀመርያ የገመገሙት በአደሌ ፕሮጀክት በአዲስ አበባ እና በሌሎች የክልል ከተሞች ማለት አምቦ፣ ነቀምት፣ አሶሳ፣ ቢሾፍቱ፣ ሱልልታ እና ደብረብሃን እየተከናውነ ያሉት የኔትዎርክ ማሻሽያና ማጠናከርያ ስራዎችን እና በዝግጅት ምዕራፍ ባሉት ጂጅጋ፣ ሆ