ለአዋሽ ተፋሰስ የውሃ መረጃ አንባቢዎች የ3 ቀናት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀመረ።
በቤዚን አቀፍ የዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ የሚካሄድ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ ከሚተገብራቸው አምስት ቁልፍ ተግባራት መካከል በተፋሰስ የሚሰበሰቡ የውሃ ሀብት መረጃዎችን በሥርዓት ማስቀመጥ፣ በዘመናዊ መንገድ ማደራጀት እና የተቋማትን እንዲሁም የባለሙያዎችን አቅም ማጎልበ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
በቤዚን አቀፍ የዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ የሚካሄድ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ ከሚተገብራቸው አምስት ቁልፍ ተግባራት መካከል በተፋሰስ የሚሰበሰቡ የውሃ ሀብት መረጃዎችን በሥርዓት ማስቀመጥ፣ በዘመናዊ መንገድ ማደራጀት እና የተቋማትን እንዲሁም የባለሙያዎችን አቅም ማጎልበ
ኢትዮጵያ የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ግቦቿን እያሳካች በመሄድ ላይ ሳለች በታዳሽ ኃይል የተመሠረቱ ሚኒ-ግሪዶች ከብሔራዊ ግሪድ ውጭ ለሚገኙ ማህበረሰቦች ተመጣጣኝ ተዓማኒ እና ንጹህ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለማቅረብ ወሳኝ መፍትሄ መሆኑን ክቡር ሚኒስትር ዲኤታው ገልጸዋል ።
በመድረኩ የ2018 ዓ.ም. አፈጻጸም እና የ2019 ዕቅድ ቀርቦ በስትሪም ኮሚቴ አባላት ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ ፕሮጀክቱ የጎርፍ አደጋን በመቀነስ፣ የእርሻ መሬቶችን ወደ ምርት በመመለስ እና የሥራ ዕድል በመፍጠር ጉልህ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አንድ አካል በሆነው በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ ንቅናቄ አሻራቸውን ለማኖር ዝግጅታቸውን አጠናቅቀዋል።
በግምገማው የ2018 በጀት ዓመት ከዕቅድ አንጻር የተከናወኑ ተግባራትን የሚያሳይ የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በዋናነት ትኩረት በሚያደርግባቸው የዋቢ ሸበሌና የአዋሽ ቤዚኖች የተመዘገበው አፈጻጸምም ውይይት ተካሂዶበታል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአደሌ ፕሮጀክት ስትሪንግ ኮሚቴ አባላት ስብሰባ ላይ ተገኝተው ስብሰባውን የመሩት የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ጥናቱ ሶስት የአሰራር አማራጮችን ያነጻጸረ ሲሆን EEU በባለቤትነት ይዞ በ'Energy-as-a-Service
የደናክል ቤዚን ፕላን ዝግጅት ትግበራ ከአውሮፓ ህብረት ተቋም በሚደረግ የፋይናንስና ቴክኒካል ድጋፍና ከቤዚን አቀፍ ዘላቂ ማረጋገጫ (BaSERNET) ፕሮጀክት ጋር በትብብር እየተከናወነ ይገኛል።
የረቂቅ ደንቡ የተለያዩ አንቀጾች ላይ ዝርዝር ሀሳቦች የቀረቡ ሲሆን፣ የሴክተሮች ቅንጅትና ትስስር በበለጠ ግልጽነት እንዲቀመጥ፣ የቤዚን ጽሕፈት ቤቶች ሚናና ኃላፊነት በግልጽ እንዲገለጽ፣ የውሃ ሀብት ጥበቃና ልማትን የሚደግፉ ድንጋጌዎች እንዲጠናከሩ እንዲሁም በተፋሰሶች ውስጥ ሊ