ሚኒስቴሩ በሲዳማ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ ባካሄደው የክረምት በጎ ተግባር ከማህበ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሲዳማ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ ዲላ አፍራራ ቀበሌ ባካሄደው የክረምት በጎ ተግባር መርሃ ግብር ለአካባቢው ማህበረሰብ ተጨባጭ ጥቅም የሚያስገኙ የተለያዩ ሥራዎችን በማከናወኑ ከአካባቢው ነዋሪዎች ከፍተኛ አድናቆትና ምስጋና ተችሮታል።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሲዳማ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ ዲላ አፍራራ ቀበሌ ባካሄደው የክረምት በጎ ተግባር መርሃ ግብር ለአካባቢው ማህበረሰብ ተጨባጭ ጥቅም የሚያስገኙ የተለያዩ ሥራዎችን በማከናወኑ ከአካባቢው ነዋሪዎች ከፍተኛ አድናቆትና ምስጋና ተችሮታል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የክረምት ወቅት የበጎ አድራጎት መርሃ ግብርን በሲዳማ ክልል፣ በሸበዲኖ ወረዳ በማካሄድ ለማህበረሰቡ ተጨባጭ ድጋፍ አድርጓል።
የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች የአረንጓዴ አሻራና የበጎ አድራጎት መርሀ ግብርን በሲዳማ ብሄራዊ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን በሸበዲኖ ወረዳ በአንፈራራ ቀበሌ ባካሄደበት ወቅት እየተከልን ያለነው ችግኝ ብቻ ሳይሆን የምግብ ሉዓላዊነታችንን ጭምር መሆኑ ተገለጸ
መርሃ ግብሩ የአረንጓዴ አሻራ ተነሳሽነትን ከማጠናከር ባሻገር የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን፣ የውሃ ምንጮችን ማስጠበቅን፣ የአፈር መሸርሸርን መከላከልን፣ የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋምን እና የአካባቢ አረንጓዴነትን ለማሳደግ የሚያስችል ወሳኝ ተግባር መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የበጎ
የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ተፋሰስ የሁኔታ ዳሰሳ፣ የቤዚን ፕላን ዝግጅትና ክለሳ ላይ ያተኮረ የባለሙያዎች ስልጠና በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በWLRC BRIGHT Project በጋራ በተዘጋጀ የበጀት ድጋፍ በሀዋሳ ተካሂዷል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ክቡር ዶ/ር አቨራሃም ንጉሴን ተቀብለው በውሃ፣ በኢነርጂና በቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ውይይት አካሂደዋል።
በምስራቅ ሸዋ ዞን አደአ ወረዳ በመገኘት በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮንች ግኞች ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል አሻራቸውን አስቀምጠዋል። በመርሀ ግብሩ የተገኙት ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ ባለፉት ዓመታት በአረንጓዴ ዐሻራ የተተከሉ ችግኞች ተጨባጭ ለውጦችን እያመጡ ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ በምስራቅ ሸዋ ዞን አደአ ወረዳ ጎዲኖ ቀበሌ በ"ጎዋ ወርኮ" በተባለ ስፍራ "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ቃል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር እያከናወኑ ሲሆን፣ 11,000 ችግኞች ከአካባቢው ማኅበረሰብ፣ ከአ