በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እየተገናበ የሚገኘው የባዮጋዝ ማብላያ ፕሮጀክት ተጎበኘ፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የተመራ ቡድን በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የሚገነባውን የባዮጋዝ ማብላያ ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የተመራ ቡድን በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የሚገነባውን የባዮጋዝ ማብላያ ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል።
በአቡዳቢ እ.አ.አ ከአፕሪል 16 እስከ 18 /2024 እየተካሄደ በሚገኘው ወርልድ ፊውቸር ኢነርጂ ሰሚት (world Future Energy Summit) የጎንሽ መድረክ ላይ በመገኘት ገለጻ ያደረጉት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ኢትዮጵያ ከጎ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የተመራ ቡድን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮንሶ ዞን ኬና ወረዳ ጌራ ቀበሌ ከGIZ እና ከክልሉ ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ጋር በመተባበር እያስገነባው የሚገኘውን የሶላር ኃይል ማመንጫ
የዋን ዋሽ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ተስፋየ ሉሌ ፐሮግራሙ እንደ ሀገር በ50 ከተሞች በ308 ወረዳዎች እና በ42 የሲአር ዋሽ ወረዳዎች የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተደራሽ የሚደረግበት በመሆኑ በክፍል ደረጃ በየጊዜው እየተገመገመ መመራቱ አፈጻጸማችን በማሻሻል የህብረተሰቡ
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በሰጡት ቃለ ምልልስ የኢነርጂ ፖሊሲው የግል ባለሀብቱን ተሳታፊነት የሚያጠናከር መሆኑን ጠቅሰው የፖሊሲውን አፈጻጸም ለማሳለጥና የግሉን ዘርፍ በልማቱ ተሳታፊ ለማድረግ አስፈላጊ የሆነ ስትራቴጂ ነው ብለዋል፡፡
ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በለፉት አመታት መንግስት ለዜጎች ፍትሃዊ እና ዘላቂ በሆነ መልኩ ንፁህ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በፖሊሲና በስትራተጂ የተደገፈ ተጨባጭ ሥራዎችን ማከናወኑን ገልፀዋል።
የውሀ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ አንድን ተፋሰስ የእቅድ ማእከል በማድረግና ተዋናይ የሆኑ አካላትን በማሳተፍ የተቀናጀ ውሀ ሀብት አስተዳደርን ወደ መሬት ማውረድ እንደሚገባ ገልጸው
የአማራ፣ የኦሮሚያ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ የውሀና ኢነርጂ ቢሮዎች፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ቢሮዎች፣ የአካባቢ ጥበቃ ቢሮዎች ኃላፊዎችና ተወካዮች በተገኙበት የአባይ ተፋሰስ ቤዚን ፕላን አተገባበር የመግባቢያ ስምምነት የፊርማ ስነስርዓት ከክልል የፕላንና ልማት ቢሮዎች ጋር ተደ