ተግባር ተኮር ስልጠናው ደህንነቱ የተጠበቀና ጥራት ያለው የመጠጥ ውሃ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረ
የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ታምሩ ገደፋ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ተግባራዊ ማድረግ እና የመጠጥ ውሃ ጥራት ስታንዳርድ ማዘጋጀት እንደሚገባ ገልጸው የውሃ የቢዝነስ ዕቅድ (Business plan) ሳይኖር የውሃ ታሪፍ መጨመርና
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ታምሩ ገደፋ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ተግባራዊ ማድረግ እና የመጠጥ ውሃ ጥራት ስታንዳርድ ማዘጋጀት እንደሚገባ ገልጸው የውሃ የቢዝነስ ዕቅድ (Business plan) ሳይኖር የውሃ ታሪፍ መጨመርና
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ የመጠጥ ውሃ ተደራሽ ለማድረግ በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን አንስተው፤ ከ76 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ ማድረግ መቻሉንና ሙሉ በሙሉ ለዜጎች ተደራሽ ለማድግ ከፍተኛ ጥረት እንደሚይቅ ጠቁመ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃው ዘርፍ እየሰራ ያለውን ጠንካራ ስራ ተገንዝበናል ሲሉ የዶክተር ሀዲስ አለማየሁ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ10ኛ ክፍል ተማሪዎች ገለጹ፡፡
የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ኮርድኔተር ዶ/ር ከበደ ገርባ ፕሮጀክቱ ከተጀመረ ሶስት አመት ማስቆጠሩን ገልጸው በከርሰ ምድር ውሃ ሀብት ልየታ፣ የመጠጥ ውሃ ግንባታ እና መስኖ ላይ ከፍተኛ በጀት ተበጅቶለት እየተተገበረ ያለ ፕሮጀክት ነው ብለዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ፕሮጀክት ስኬታማነት የሚለካው ፕሮጀክት በመገንባት ብቻ ሳይሆን የህብረተሰቡን ዘላቂና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ሲቻል ነው ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ በማህበረሰቡ ዘንድ ያለውን የውሃ አያያዝ ግንዛቤ በማሳደግ በታሪፍ ላይ የተመሠረተ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ በማንኛውም አይነት የኢኮኖሚ ልማት አስተማማኝ ፣አዋጭ እና ቀጣይነት ያለው የኢነርጂ አቅርቦት ቅድሚያና ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና በመስኖና ቆላማ ሚኒስቴር በሚተገበረው የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድ ውሃ ፕሮጀክት ላይ ከአለም ባንክ በተውጣጡ ባለሙያች በፕሮጀክቱ አፈጻጸም ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚነስቴር የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው
የመጠጥ ውሃ ተቋማት ክትትልና ድጋፍ ዴስክ ኃላፊ አቶ ሀይማኖት በለጠ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በሁሉም ክልሎች በከተሞችና በገጠር መጠጥ ውሃ ተቋማት ላይ ድጋፍ እያደረገ መሆኑንና በአፋር ክልል የከተሞች መጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመንና የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ ብ