ክቡር ሚኒስትሩ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አወር ጋር ተወያዩ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት የጀርመን አምባሳደር ስቴፍን አወር እና የሳይመንስ (SIEMENS ENERGY) ኩባንያ ተወካይ ጋር በኢነርጂ ልማት ኢንቨስትመንት ዙሪያ ተወያዩ፡፡
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት የጀርመን አምባሳደር ስቴፍን አወር እና የሳይመንስ (SIEMENS ENERGY) ኩባንያ ተወካይ ጋር በኢነርጂ ልማት ኢንቨስትመንት ዙሪያ ተወያዩ፡፡
የክቡር ሚኒስትሩ የኮሙኒኬሽን አማካሪ ወ/ሮ ገበያነሽ ነጋሽ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ንጹህ የመጠጥ ውሃን ተደራሽ ለማድረግ በመጠጥ ውሃና በውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፎች በርካታ ስራዎቾ እየተሰሩ መሆኑን ጠቅሰው ውሃ አላቂ ሀብት በመሆኑ በእንክብካቤ፣ በቁጠባና በንጽህና ይዘን እያለ
የክቡር ሚኒስትር ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ማሙሻ ኃይሉ ሴቶች በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፍ ያላቸውን ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አበረታች ተግባራትን እያከናወነ ነው ብለዋል፡፡ የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግና ተጠቃሚነታቸውንም ለማረጋገጥ ሥራዎች ታቅ
የክቡር ሚኒስትር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ ውሃ ሂወት ነው ስንል ሂወት ላለው ነገር በሙሉ መሰረት መሆኑን እንደሚያሳይና ውሀን ለሰላም ስንል ደግሞ ዘርፈ ብዙ ለሆኑ ጉዳዮች እንደሚያገለግልና ጥቅም ላይ በምናውልበት ጊዜ በፍትሀዊነትና በስምምነት ለሁሉም በሚበቃ መልኩ መጠቀ
ውሃና ኢነርጂ ሚንስትር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የጉብኝቱ ዋና አላማ ተሞክሮዎችን ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል በማስፋፋት ተያይዞ ለማደግ እንደሆነ ገልፀዋል።
ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው በተፋሰስ ውስጥ ያሉትን ሀብቶች ለልማት ለማዋል ያስችል ዘንድ ሁሉም አካላት በጋራ የሚያቅዱበትና በጋራ ሪፖርታቸውን የሚገመግሙበት እንዲሁም አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት በሚል መርህ የተፋሰሱን ሀብት በጋራ ጥቅም ላይ ለማዋል የሚቻልበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር
ከፊርማ ስምምነቱ በኋላ ለጋዜጣኞች ማብራሪያ የሰጡት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን፣ በውሃ ሀብት አስተዳደር እና በኢነርጂ ልማት ዘርፎች በጋራ መስራት የሚያስችል የአቅም ግንባታ በተቀናጀ መልኩ ከማዕከሉ ጋር ስምምነት
ክቡር አምባሳደር አስፋ ዲንጋሞ መንግስት ለዜጎች ንጹህ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎትን በፍሃዊነትና በዘላቂነት ተደራሽ ለማድረግ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ እና ይህንን እውን ለማድረግም ፖሊሲና ስትራቴጅ ተቀርጾ በመተግበር ላይ መሆኑን ግልጸዋል፡፡