ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸምን ገ
በውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዲኤታ ማእረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ በ2017 በጀት አመት በየዘርፉ የታቀዱ ፣ የተከናወኑ፣ የነበሩ ጠንካራ ስራዎችና መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮች በዝርዝር መወያየት አስፈላጊ በመሆኑ ሁሉም ሰራተኛ እንዲሳተፍ መደረጉን ገልጸ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
በውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዲኤታ ማእረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ በ2017 በጀት አመት በየዘርፉ የታቀዱ ፣ የተከናወኑ፣ የነበሩ ጠንካራ ስራዎችና መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮች በዝርዝር መወያየት አስፈላጊ በመሆኑ ሁሉም ሰራተኛ እንዲሳተፍ መደረጉን ገልጸ
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የብሄራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም አካል በሆነው በCR-WaSH ፕሮጀክት የሚተገበር የሲራሮ ቦዲዎቾ መጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ግንባታ ለማናወን ከሀቢብ ሁሴን ግንባታና የውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ጋር የውል ስምምነት ተፈረመ፡፡ ከ447 ሚሊዮን
ኤሲኤ ራይዚን ኮሰልታንት ኃ.የተ.የግ.ማ. አማካሪ ድርጅት ስራ አስኪያጅ አቶ ከሊፋ መሀመድ በክልሉ የተለያዩ ድርጅቶችን ሲያማክር የቆየ ድርጅት መሆኑን ገልጸው በዚህ ስራ ላይም ያላቸውን ልምድ በመጠቀም በተያዘለት ጊዜና ጥራት እንዲሰራ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
በትግራይ ክልል ጣንቋ አበርገሌ ወረዳ ከ483ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚያስችል የብሄራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም አካል በሆነው በCR-WaSH ፕሮጀክት የሚተገበር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከትግራይ የውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ኢንተር ፕራይዝ ጋር የ
በCR-WaSH ፕሮጀክት የሚተገበረው የመጠጥ ውሃ ግንባታ ሲጠናቀቅ ከ16ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን የሲቪል ስራ ግንባታ፣ የቧንቧ ዝርጋታ እና የኤሌክትሮ መካኒካል እቃዎች ተከላ ስራዎችን አጠቃሎ እንደሚተገበርም በውል ስምምነቱ ተገልጿል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በዋንዋሽ ናሽናል ሮግራም በሚተገበረው ፕሮጀክት የሚኖሩት ማህበረሰቦች አርብቶ አደርና ድርቅ የሚያጠቃቸው አካባቢዎች በመሆናቸው ግንባታው ከህብረተሰቡ በተጨማሪ ለእንስሳትም ጭምር በመሆኑ በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቅ በውሃና
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የህብረተሰቡን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ በተገባው የውል ስምምነት መሰረት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ፕሮጀክቱን በማጠናቀቅ የህብረተሰቡ የመጠጥ ውሃ ችግር እንዲፈታ አ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢኮ ሀይድሮሎጂና ውሃ ጥራት ዴስክ ኃላፊ አቶ ይርጋለም እሱነህ ስልጠናው በዋናነት በውሃ ጥራት ላይ ያተኮረ በመሆኑ ወጥ የሆነ የአሰራር ስርዓትን በመፍጠር በዋቢ ሸበሌ፣ አዋሽ እና ደናክል ሃይድሮግራፊክ ተፋሰሶች ላይ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን