ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የናይል ወንዝ ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መ
ክቡር ሚኒትሩ በመግለጫቸው በናይል ወንዝ ተፋሰስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በጣም ብዙ ሀገራትን ያሳተፈ የህግ ማዕቀፍ መፈረሙ ደስታው ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለሁሉም የተፋሰሱ አባል ሀገራት በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡ የስምምነት ማዕቀፉ ባለፉት አስርት አመታት በርካ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ሚኒትሩ በመግለጫቸው በናይል ወንዝ ተፋሰስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በጣም ብዙ ሀገራትን ያሳተፈ የህግ ማዕቀፍ መፈረሙ ደስታው ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለሁሉም የተፋሰሱ አባል ሀገራት በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል፡፡ የስምምነት ማዕቀፉ ባለፉት አስርት አመታት በርካ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመፍታት መጀመሪያ እራስን መፈተሸ እንደሚገባ ገልጸው፤ በቀጣይ እንደ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ተቋማችንን በማጠናከር አገልግሎት አሰጣጣችን ላይ ያሉብንን ችግሮች ለመፍታትና የተሻ
የሰንደቅዓላማ ቀን አከባበርን አስመልክቶ መልዕክት ያስተላለፉት ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ሰንደቅ ዓላማችንና አብሮ የሚዘመረው የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ የምትታወቅበትና የኢትዮጵያዊያን የጀግንነትና የክብር ም
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የናይል ወንዝ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ለተፋሰሱ ሀገራት የጋራ የሕግ ማዕቀፍ፣ የናይልን ወንዝ ለሁላችንም ጥቅም ለማዋል የጋራ ቁርጠኝነታችን ምስክር እንዲሁም የውኃ ሀብቱን በእኩልነትና ፍትሐዊነት የመጠቀም መብት ማረጋገጫ የሚሆን ስምምነት ነው
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ለቀጣይ አምስት አመታት ተግባራዊ የሚደረገው የበብራይት (Bright project) እንደሀገር በውሃው ዘርፍ የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖረን ስለሚያግዝ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን በ5ቱ ቤዚኖች ማለትም፤ አባይ፣ አዋሽ፣ ስምጥ ሸለቆ ሀይቆች፣ ተከዜና
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ቡድኑ ፕሮጀክቶቹ ያሉበት ድረስ በግንባር በመሄድ ስራው ያለበትን ደረጃ በመገምገም በጠንካሬና በድክመት ያዩትን ይዘው መምጣታቸው ሊመሰገኑ ይገባል ብለው ሪፓርቱ ስራውን በቀጣይ እንዴት ማስኬድ እንዳለብን አቅጣጫ እንደሚሰጥ ተስፋ እንደሚያደ
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የከርሰ ምድር የውሃ ሀብታችን ለመጠጥም ሆነ ለመስኖ ለማዋል ከመስኖና ቆላማ ሚኒስቴር ጋር በጋራ እየተሰራ እንደሆነ ጠቅሰው፤ የከርሰምድር የውሃ ሀብት ባንክ ያለ ገንዘብ በመሆኑ በተቀናጀ መንገድ ለማስተዳደር፣ ለማወቅና ለመጠቀም ማህበራዊና አካባቢያዊ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በተፈጥሯዊ መንገድ የፈሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ ሥርዓት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ሲያብራሩ፤ ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አካባቢን በመፍጠር የአካባቢ ብክለትን መቀነስ፣ የውሃ ጥራትን ከፍ ለማድረግና በተፈጥሯዊ መንገድ ምንም አይነት ኬሚ