ከሞላው ማዕዳችን ሳይሆን ካለችን ጥቂት ነገር ተጋርተን በዓሉን በጋራ እናሳልፋለን። ክቡር ዶ/ር
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በተቋሙ ግቢ ውስጥ በተዘጋጀው የማዕድ ማጋራት መርሀግብር በቦሌ ክፍለከተማ፣ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ለሚገኙ አቅመ ደካሞች እና ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ሰራተኞች የተለያዩ የበዓል መዋያ ግብዓቶችን
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በተቋሙ ግቢ ውስጥ በተዘጋጀው የማዕድ ማጋራት መርሀግብር በቦሌ ክፍለከተማ፣ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ለሚገኙ አቅመ ደካሞች እና ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ሰራተኞች የተለያዩ የበዓል መዋያ ግብዓቶችን
ስልጠናውን ያስጀመሩት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ተወካይ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሔለን አበራ ስልጠናው በዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ቀልጣፋ የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲኖር በተቋሙ እየተሰራ ያለው የሪፎርም አካል በመሆኑ፤ በቀጣይ ወረቀት አልባ የአሰራር ስ
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ዶ/ር ሚካኤል መሀሪ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለፁት በሚኒስቴር መስሪያቤቱ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የገፀምድርና የከርሰምድር የውሃ ሀብትን ለመጠበቅ፣ ለመንከባከብና ለማስተዳደር በርካታ ስራዎች እየተሰራ እንደሆነ ገልፀው፤ የከተሞች መስፋፋትን
እንደዘርፍ ተቀናጅተን በመናበብ ወደ ዝግጅት ምእራፍ ስራዎች መግባታችን ትልቅ አቅም በመፍጠር በጣም ጥሩ የሚባሉ ስራዎችን ለማከናወን አስችሎናል; እንደ ተቋም የዲጅታል መተግበሪያዎችን በመጠቀም ስራዎች እየተተገበሩ መሆኑንና ተጠሪ ተቋማትም በዚሁ ልክ መተግበር እንዳለባቸው አቅጣ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ መቀሌ ላይ ያስጀመርነውን የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት አዳማ ላይ ለማስጀመር ከአለም ባንክ በተገኘ 1.9 ቢሊን ብር በሚሆን ወጭ ተገንብቶ በቀጣዮቹ 18 ወራት ይጠናቀቃል ብለዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የባዜርኔት ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሞላ ረዳ የአቅም ግንባታ ስልጠናው ከዚህ ቀደምም ይሰጥ እንደነበረ ገልፀው ስልጠናው ቴክኒካል ክፍተቶችን ለመሙላት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዱለው ተናግረዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የማህበረሰቡን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነት ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት በአጠቃላይ በፕሮጀክቱ ከተያዙት 110 ፕሮግራሞች በ55ቱ ወረዳዎች ከሚገነቡት መካከል እስከአሁን ድረስ የ22 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ በመገባደድ ላይ
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ የባዘርኔት ፕሮጀክት በመጀመሪያው ምእራፍ እየተገበረ ያለው የአቅም ግንባታና ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ በመሆኑ በክልሉ ያሉ አካላትን በፕሮጀክቱ አተገባበር ላይ ያላቸውን አቅም ማጠናከርና ማዘጋጀት በእጅጉ አስፈ