የፈሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓትን በማዘመን ውብ ፣ ፅዱናምቹከተማ ለመፍጠር እየተሰራ መሆኑ ተገለ
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተባባሪ አቶ ሙሴ ገ/ስላሴ እንዳሉት 26 የህዝብ እና 14 የጋራ ዘመናዊና ደረጃቸውን የጠበቁ መፀዳጃና ገላ መታጠቢያ ቤቶች እንደተገነቡ ገልፀው በተደራጁ ማህበራት አማካኝነት የገቢ መሰብሰብና የቁጥጥሩ ስራው በቅንጅት እየ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተባባሪ አቶ ሙሴ ገ/ስላሴ እንዳሉት 26 የህዝብ እና 14 የጋራ ዘመናዊና ደረጃቸውን የጠበቁ መፀዳጃና ገላ መታጠቢያ ቤቶች እንደተገነቡ ገልፀው በተደራጁ ማህበራት አማካኝነት የገቢ መሰብሰብና የቁጥጥሩ ስራው በቅንጅት እየ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ባለፉት ዓመታት ንፁህ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ከክልሎች እና ከፌዴራል ዋን ዋሽ ተቋማት ጋር በመቀናጀት ተጨባጭ ሥራዎች መከናወናቸውን ገልፀው የአገልግሎት መቆራረጥጦች በኃይል አቅርቦትና የጥጋና ማዕከላት ውስንነ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በበኩላቸው ፕሮጀክቱ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እንደተገነባ ገልጸው ፕሮጀክቱ የቢሮ ግንባታ ፣ የተሽከርካሪ እና ሌሎች ግብአቶች የተሟሉለት በመሆኑ ቀሪውን ስራ ክልሉ በማስተዳደር በተለይም የውሃ ክፍያ ስርዓትን በመዘርጋት ስራው እንዲ
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ውሃን ማዕከል ያደረገ የተቀናጀ ባለድርሻ አካላት የቤዚን እቅድ፣ የተፋሰስና የውሃ አካላት ጥበቃ፣ አሳታፊና ፍትሃዊ የውሃ ሀብት ምደባና አጠቃቀም ፈቃድ ስርዓት፣ ዘመናዊ የመረጃ ስርዓት፣ ውጤታማ የባለድርሻ አካላት ትስስር መፍጠርን በውሃ ሀብታችን ዙሪ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ እና የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ በጋራ በመሆን በቀረቡት ሪፖርቶች ላይ በውይይት ለተነሱ ጥያቄዎች፣ ሀሳብና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።
የማክሮ የኢኮኖሚ እና የዘርፎች የ9ወር እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ እንደሀገር ኢትዮጵያ ያለችበት ደረጃ ምን ይመስላል፣ ምን አሳክተናል፣ ማሻሻያዎቹስ ምን ለውጥ አመጡ የሚለውን በጋራ ለመገምገም ያለመ መድረክ መሆኑ
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ፕሮጀክቱ በብሔራዊ የተቀናጀ ውሃ ሀብት አስተዳደር ፕሮግራም ከታቀፉ ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዋናነት በዋቢ ሸበሌ ቤዚን የአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር ማህበረሰቦችን በሚደግፍ መልኩ እንደሚተገበር ጠቁመዋል፡፡
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በበኩላቸው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ገንብቶ ማጠናቀቅ መሠረታዊ ቢሆንም ዘላቂነቱን የሚያረጋግጡ ስራዎች ካልተሰሩ ተገቢውን ግልጋሎት ማግኘት አይቻልም ያሉ ሲሆን፤ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ፕሮጀክቱ የታለመለትን ግብ እንዲመታ እና አገልግሎቱ