May 2025

በውሃ እና ኢነርጂ ረቂቅ የፖሊሲ ሰነዶች ላይ ከባለድርሻ አካላት እና ከልማት አጋር ድርጅቶች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን፣ በኢነርጂ ልማት እንዲሁም የሁሉም የጀርባ አጥንት በሆነው የውሃ ሀብት አስተዳደር ላይ የነበረው ፓሊሲ የቆየ በመሆኑ አሁን ላይ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በላቀ ሁኔታ ለማረጋገጥ የተሻሻሉ ረቂቅ ፖሊሲዎች መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።

ትውልዱ የውሃ ተመራማሪ፣ ተደራዳሪና ዲፕሎማት እንዲሆን በትምህርት ተቋማት ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ተጠቆመ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኮንፈረንሱ ማጠቃለያ መድረክ ላይ ትውልዱ ስለ ሀገሩ የውሃ ሀብት በሚገባ ተገንዝቦ ተመራማሪ፣ ተደራዳሪና ዲፕሎማት እንዲሆን በትምህርት ተቋማት ትኩረት በመስጠት አለምአቀፍ ተሞክሮን ለመቀመርና የውሃ ዲፕሎማሲያችንን ለማጠናከር በውሃው ዘርፍ የተሰማሩ ምሁራን፣ የምርምርና የሚዲያ ተቋማ

በመጪው የክረምት ወቅት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች መደበኛና ከመደበኛ በላይ የዝናብ ሁኔታ እንደሚኖራቸው ተጠቆመ።

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ኢንስቲትዩቱ የተሰጠውን ተግባርና ሀላፊነት በተሻለ ብቃት ለመወጣት ከልማት አጋሮችና ባለድርሻ አካላት ጋር በቅርበት በመስራት የማስፈፀም አቅሙን ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ሁኔታ እያሳደገ እንደሚገኝ ገልጸዋል።

12ኛው የውሃና የውሃ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በውይይት መድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር የውሃና ሀይድሮ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ ኢትዮጵያ በውሃ ሀብቶቿ ዙሪያ ከዚህ በፊት የተፈጠሩ ትርክቶችን ማረም እና እውነታውን ለአለም ለማሳወቅ የዘርፉ ሙሁራን ተሰባስበው አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ታሳቢ በማድረግ መጀመሩን ጠቁመዋል።

የአየር ሁኔታ ትንበያ በቀጠናው ሀገራት የድርቅና ጎርፍ ተጋላጭነትን ለመከላከል ጠቃሚ ነው ተባለ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከኢጋድ አባል ሀገራት ተወካዮች ጋር በነበራቸው ቆይታ በቀጣይ በቀጠናው ሊያጋጥም የሚችል የድርቅና የጎርፍ አደጋን ለመከላከል መንግስታት ከቀረበው የሶስት ወር የቀጠናው የአየር ሁኔታ ትንበያ መነሻ አድርገው በመውስድ መፍትሄዎች ለማስቀመጥ እንደሚረዳቸው ተናግረዋል፡፡

ተግባር ተኮር ስልጠናው ደህንነቱ የተጠበቀና ጥራት ያለው የመጠጥ ውሃ አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ያግዛል ተባለ።

የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ታምሩ ገደፋ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ተግባራዊ ማድረግ እና የመጠጥ ውሃ ጥራት ስታንዳርድ ማዘጋጀት እንደሚገባ ገልጸው የውሃ የቢዝነስ ዕቅድ (Business plan) ሳይኖር የውሃ ታሪፍ መጨመርና መቀነስ አይቻልም የሚሉት አቶ ታምሩ መ

ክቡር ሚኒትሩ ከአለምባንክ ልኡካን ቡድን ጋር ተወያዩ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ የመጠጥ ውሃ ተደራሽ ለማድረግ በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን አንስተው፤ ከ76 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ ማድረግ መቻሉንና ሙሉ በሙሉ ለዜጎች ተደራሽ ለማድግ ከፍተኛ ጥረት እንደሚይቅ ጠቁመዋል፡፡

የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት አማካሪ ድርጅት የቅድመ ጥናት ሪፖርት ለውይይት ቀረበ፡፡

የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ኮርድኔተር ዶ/ር ከበደ ገርባ ፕሮጀክቱ ከተጀመረ ሶስት አመት ማስቆጠሩን ገልጸው በከርሰ ምድር ውሃ ሀብት ልየታ፣ የመጠጥ ውሃ ግንባታ እና መስኖ ላይ ከፍተኛ በጀት ተበጅቶለት እየተተገበረ ያለ ፕሮጀክት ነው ብለዋል፡፡

ውሃን በአግባቡ በማስተዳደር ዘላቂ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ፕሮጀክት ስኬታማነት የሚለካው ፕሮጀክት በመገንባት ብቻ ሳይሆን የህብረተሰቡን ዘላቂና ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ሲቻል ነው ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ በማህበረሰቡ ዘንድ ያለውን የውሃ አያያዝ ግንዛቤ በማሳደግ በታሪፍ ላይ የተመሠረተ ወቅታዊ የውሃ አገልግሎት ክፍያ መሰብሰብ

በኢነርጅ ዘርፍ የፖሊሲ ክለሳ መደረጉ የግሉ ዘርፍ የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲጨምር የሚያስችል መሆኑ ተገለፀ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ በማንኛውም አይነት የኢኮኖሚ ልማት አስተማማኝ ፣አዋጭ እና ቀጣይነት ያለው የኢነርጂ አቅርቦት ቅድሚያና ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድ ውሃ ፕሮጀክት አተገባበር ላይ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ነው፡፡

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና በመስኖና ቆላማ ሚኒስቴር በሚተገበረው የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድ ውሃ ፕሮጀክት ላይ ከአለም ባንክ በተውጣጡ ባለሙያች በፕሮጀክቱ አፈጻጸም ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚነስቴር የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ እና የፕሮክቱ አስተባባሪዎችና

የውሃ አገልግሎት ደህንነትን በማስጠበቅ ዘላቂ የውሃ አቅርቦትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።

የመጠጥ ውሃ ተቋማት ክትትልና ድጋፍ ዴስክ ኃላፊ አቶ ሀይማኖት በለጠ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በሁሉም ክልሎች በከተሞችና በገጠር መጠጥ ውሃ ተቋማት ላይ ድጋፍ እያደረገ መሆኑንና በአፋር ክልል የከተሞች መጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመንና የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ ብሎም የውሃ አገልግሎት ተቋማትን አቅም ማ

በ22 ወረዳዎች ያሉ መካከለኛ የውሃ ተቋማት አገልግሎታቸውን ዘላቂ ለማድረግ የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ታምሩ ገደፋ የመጠጥ ውሃ አቅርቦትን በገጠርና በከተማ ተደራሽ ለማድረግ የGreen Climate Fund (GCF) ፕሮጀክትን በ 9 ክልልሎችና በድሬ ዳዋ ከተማ መስተዳድር ስር በሚገኙ 22 ወረዳዎች እየተተገበረ ነው ብለዋል፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተፋሰስ መረጃ ክትትል ስትራቴጅክ ዕቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያየ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ኢትዮጵያ የውሃ ሀብቷን በሚገባ ለመጠቀም የጎርፍ ፣የድርቅና የተለያዩ ችግሮች ማነቆ ሆነው መቆየታቸውን ጠቅሰው ለችግሮቹ መፍትሔ ለማምጣት የምክክር መድረኩ ወሳኝ ነው ብለዋል።

አገልግሎት ያቋረጡ የውሃ ተቋማት እንዲያገግሙ በማድረግ (Rehabilitation) አገልግሎት እንዲሰጡ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ፡፡

የአስቸኳይ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ዴስክ ኃላፊ ተወካይ አቶ ገቢቴ ገነሞ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አዳዲስ የውሃ ተቋማትን አስገንብቶ ወደ አገልግሎት ከማስገባት በተጨማሪ አገልግሎት ያቋረጡ እና የውሃ ምርት የቀነሱ የውሃ ተቋማት በማጠብና በማደስ አገልግሎት እያስጀመረ ይገኛል ብለዋል።

ፍትሀዊ ፣ ቀልጣፋና ዘላቂነት ያለው የውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ጠንካራ አስተዳደር ፣ የሰለጠነ ባለሙያና የአሰራር ስርዓቶችን መገንባት እንደሚገባ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ውሃ እና ሳኒቴሽን የህይወት ፣ የጤናና የዘላቂ ልማት መሠረት በመሆናቸው በዘላቂነትና በፍትሃዊነት ተደራሽ ለማድረግ ጠንካራ አስተዳደር ፣ የሰለጠነ ባለሙያና የአሰራር ስርዓቶችን በተገቢው መንገድ መገንባት ግድ ይላል ብለዋል።

የከርሰ-ምድር ውሃ ጥናት ዲዛይንና የጉድጓድ ቁፋሮ ቁጥጥር የውል ስምምነት ተፈረመ፡፡

ስምምነቱ በተፈረመበት ወቅት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ለከርሰምድር ውሃ ስራ የጥናት ምዕራፍ ዋነኛውና መሰረታዊ ጉዳይ በመሆኑ በከፍተኛ ትኩረትና ጥንቃቄ በመተግበር በታቀደው ጊዜ፣ በጥራትና በፍጥነት እንዲጠናቀቅ አሳስበዋል፡፡

በአፍሪካ ሚኒግሪድ ፕሮግራም የግሉን ዘርፍ ተሳታፊ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡

የሚኒግሪድ ልማት ዲዛይን ለማልማት የሚያስችል ቅድመ-እይታ እና የአዋጭነት ጥናት (pre- feasibility and feasibility study) ዙሪያ በተደረገው የባለድርሻ አካላት ውይይት ላይ የአፍሪካ ሚኒግሪድ ፕሮግራም በሚኒግሪድ ልማት ላይ የግሉን ዘርፍ ተሳታፊ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡

የብሄራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም አፈፃፀም ግምገማ እና የ2018 እቅድ መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ፕሮግራሙ በሁሉም ክልሎችና በአራት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች አምስት ማእቀፎችን አቀናጀቶ እየተተገበረ እንደሚገኝ ገልፀው በዘጠኝ ወሩ የፕሮግራሙ ትግበራ የተከናወኑ ተግባራት የፋይናንስና ኮንትራት አስተዳደር፣ የአካባቢና ማህበራዊ ተጽዕኖ ግምገማን ጨምሮ በትኩረት የተሰሩ ስራዎችን

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአውስትራሊያ ልኡክ ጋር ተወያየ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር በዶ/ር ፒተር ሀንተር እና በአውስትራሊያ የአየር ንብረት ለውጥ ካውንስለር ሚ/ር ዳንኤል ፊዘርስቶን የተመራ ቡድን ጋር የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ምን እየተሰራ እንዳለና ምንስ ይጠበቃል በሚሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።

የሺንሽቾ ከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተጠናቅቆ አገልገሎት መስጠት ጀመረ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በክልሉ ስኬታማ ስራ መሠራቱን ገልፀው፣ በተሰሩ ስራዎች ትምህርት የሚወሰድበት በሺንሽቾ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ መቅረቡ ሌሎች የልማት እድሎችን ይፈጥራል ብለዋል።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን የዳሎቻ ከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን የዳሎቻ ከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት አብቅተዋል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮች የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017ን ጎበኙ።

አቶ ማሙሻ ሀይሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ሀላፊ ጉብኝቱ ለአመራሮች ኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ምርት ከዓለም ሀገራት ጋር ተወዳዳሪ ለመሆን የሚደረገውን ጥረት በመረዳት በቁርጠኝነት ለስራ ለመነሳሳትና እንደ ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተለያዮ ሀገር ውስጥ የተመረቱ የውሃ ፓምፖችንና ሌለሎች ማሽነሪዎችን ስራ ላይ ለማዋ

የቡኢ ከተማ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልገሎት መስጠት ጀመረ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አሁን ላይ በኢትዮጵያ ፍትሐዊ የሀብት ክፍፍልን ባረጋገጠ መልኩ የውሃ ችግር እየተፈታ ይገኛል በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ44 በላይ ፕሮጀክቶች በ7.1 ቢሊዮን ብር በሚኒስቴሩና በእግር ድርጅቶች የእየተተገበሩ መሆኑን ገልፀዋል።

544 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚገነባው የቡታጅራ ከተማ የፍሳሽ የሳኒቴሽን ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ።

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕሬዝዳንት ክቡር ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የቡታጅራ ከተማ የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት ግንባታ አስጀምረዋል።

በሐዋሳ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የአዴሌ ፕሮጀክት የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በቀጣይ በዘርፉ ለሚሰራው ስራ የጋራ ግንዛቤ በመጨበጥ ቅንጅታዊ አሰራርን ያጎለብታል ተባለ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከኢነርጅ አደረጃጀት ጋር በተያያዘ ከፌደራል ጀምሮ እስከታች ድረስ ወጥ የሆነ አደረጃጀት እንደማይጠበቅና የተጀመረውን ቅንጅታዊ አሰራር አጠናክሮ መቀጠል አዋጭነት እንዳለው ገልጸዋል። ከውይይቱም የተገኘውን ግብዓት በመውሰድ አተገባበር ላይ የሚያጋጥሙ ክፍተቶችን በመሙላት ውጤታማ ስራ መስ

የኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ ፈጠራዎችን ለዘላቂ ልማት ለመጠቀም የኢነርጂ ድርሻ የላቀ መሆኑ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በታዳሽ ኢነርጂ ልማት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በቴክኖሎጂ የታገዙ፣ ብቃትና ክህሎት ያላቸው ተማሪዎችን ማፍራት ለኢነርጂና ለውሀው ዘርፍ አስፈላጊ በመሆኑ በቀጣይ ከዩንቨርስቲዎች ፣ከቲቪቲ፣በዘርፋ ከሚሠሩ ከውስጥና ከውጭ አገር ተቋማት በጋራ መስራት እንደሚገባ ክቡር ሚኒ

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የሐዋሳ ዙሪያ የሶላር መስኖ ፖምፕ ፕሮጀክት የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ አይነተኛ ሚና እንዳለው ገለጹ።

ፕሮጀክቱ 150 ሄክታር መሬት በመስኖ የሚያለማ ሲሆን 300 ቤተሰቦችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ገልጸው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከሲዳማ ክልልና ከዩኤን ዲፒ ጋር በመተባበር የተገነባው ፕሮጀክቱ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ሚናው የጎላ ነው ብለዋል።

አስተማማኝ ፣ አዋጭ እና ዘመናዊ ኢነርጂ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ መሆኑን ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ገለጹ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ አስተማማኝ ፣ አዋጭ እና ዘመናዊ ኢነርጂ ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ መሆኑን ገልጸው ያለ ኢነርጂ ዘላቂ የሆነ ልማትና እድገት እንዲሁም ብልጽግና ሊረጋገጥ አይችልም፣ የለውጡ መንግስት ይህንን በመረዳት ለዘርፉ የሠጠው ትኩረት ከፍተኛ ነው ብለዋል።

የምስራቅ ድል 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የዲጂታል ኤግዚቢሽን ጎበኙ።

በጎብኝቱ ወቅት ለተማሪዎቹ ማብራሪየ የሰጡት የዲጂታል ኤግዚቢሽን የአይቲ ባለሙያ አቶ መላኩ ሞላ ውሃ አላቂና ውስን ሀብት በመሆኑ ለቀጣይ ትውልድ በዕውቀት ተጠብቆ፣ በአግባቡ ተይዞና በፍትሃዊነት ጥቅም ላይ መዋል ስላለበት ስለ ኢትዮጵያ የውሃ ሀብት መሠረታዊ ዕውቀት ከወዲሁ በመጨበጥ ወደፊት ሀላፊነታችሁን መወጣት አለ

አመታዊ የውሃ ምርምር ላይ ያተኮረ ሲምፓዝየም እየተካሄደ ነው።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በሲምፓዝየሙ ላይ ተገኝተው በውሃ ዘርፍ ላይ ለተሰማሩ የምርምር ተቋሞቻችን ከሳይንስ የዘለለ ተጨባጭ እና ችግር ፈች የሆኑትን የውሃ ተቋማት መለዋወጫ ፣ የውሃ ቆጣቢ ቴክኖሎጂዎችን ማምረት ፣ በኃይል ምክንያት አገልግሎት እንዳይቋረጥ የሶላር ቴክኖሎጂዎች መፍጠር ይገባል ሲሉ ክቡር ዶ/ር

ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመጠጥ ውሃ ግንባታ የማማከር ውል ስምምነት ተደረገ፡፡

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቱ የአካባቢውን ህብረተሰብ ከውሃ ጋር ተያይዞ የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን በሚመልስ መልኩ ለመፍታትና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ጥራቱን ጠብቆ እንዲገነባ የማማከር ስራውን በሚገባ በማከናወን ሀ

በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ግቢ የተገነባው በኢትዮጵያ የመጀመሪያውና ትልቁ ከባዮጋዝ ኤሌኬትሪክ የሚያመነጨው ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር በስፍራው ተገኝቸው ፕሮጀክቱ 300 ሜትር ኪዩብ የማብለያ አቅም አለው ያሉት ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው የባዮጋዝ ምርትን ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር 20ኪሎ ዋት ሀወር ሀይል በማምረት የዩኒቨርሲቲውን የማብሰል ሂደት መሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ በመተካት ጤናማ ያደርጋል ብ

የተፋሰስ ሀብት መረጃ ክትትል ስትራቴጂ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ስርዓትን እውን ለማድረግ ቁልፍ መሳሪያ መሆኑ ተገለፀ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተፋሰስ ክትትል ስትራቴጂ ሰነድ ያዘጋጁትን አመስግነው ከውይይቱ የተገኙ ግብአቶችን በማካተትና ሰነዱን በማዳበር ለቀሪ ስራዎች ትኩረት እንዲሰጡ አሳስበዋል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮችና ሠራተኞች በመሀሉ ዘመን ሰነድ ዙሪያ ተወያዩ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚንስትር የመሀሉ ዘመን ሰነድ ይዘት ከተቋም ተግባራት አለፍ ባለ ሁኔታ አስተሳሰባችንና አመለካከታችንን እንደ ሀገርና እንደ አለም አቀፍ እንድንቃኝ የሚያደርገን በመሆኑ ተሳታፊዎች ሰነዱን ትኩረት ሰጥተው እንዲከታተሉና የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርጉ አሳስበዋል

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ግዙፍ የባዮጋዝ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ይበቃል።

20 ኪሎ ዋት ኤሌክትሪክ ማምረት የሚችለው የባዮጋዝ ፕሮጀክት 300 ሜትር ኪዩብ የማብለያ አቅም ያለውና የዩኒቨርሲቲውን የማብሰል ሂደት ሙሉ በሙሉ በኤሌክትሪክ መተካት የሚያስችልና ለሌሎች ግልጋሎቶች መዋል የሚችል ነው።

የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል ፈጣን የከርሰ ምድር ውሃ ሀብት ጂኦፊዚካል ጥናት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከአሁን በፊት ኢትዮጵያ ያላት የከረሰ ምድር የውሃ ሀብት በመጠንና በጥራት የተደገፈ መረጃ እንዳልነበረው ጠቅሰው ፤ በዴንማርክ የሚደገፈው እና የውሃ ሀብት አስተዳደርን ለማሳለጥ የሚያስችለው ፕሮጀክት በዩኒቨርሲቲ ምሁራን በተጠና ውጤት መሰረት ኢትዮጵያ ያላትን የከርሰ ምድር የውሃ ሀብ

Apr 2025

የፈሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ ስርዓትን በማዘመን ውብ ፣ ፅዱና ምቹ ከተማ ለመፍጠር እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።

የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት የወላይታ ሶዶ ከተማ አስተባባሪ አቶ ሙሴ ገ/ስላሴ እንዳሉት 26 የህዝብ እና 14 የጋራ ዘመናዊና ደረጃቸውን የጠበቁ መፀዳጃና ገላ መታጠቢያ ቤቶች እንደተገነቡ ገልፀው በተደራጁ ማህበራት አማካኝነት የገቢ መሰብሰብና የቁጥጥሩ ስራው በቅንጅት እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡

የብሄራዊ የመጠጥ ውሃ፣ የሳኒቴሽን እና የኃይጅን (one wash) ፕሮግራም አፈፃፀም ተገመገመ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ባለፉት ዓመታት ንፁህ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ከክልሎች እና ከፌዴራል ዋን ዋሽ ተቋማት ጋር በመቀናጀት ተጨባጭ ሥራዎች መከናወናቸውን ገልፀው የአገልግሎት መቆራረጥጦች በኃይል አቅርቦትና የጥጋና ማዕከላት ውስንነቶች ምክንያት የሚፈጠሩ በመሆኑ በዘላቂነ

ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የሆራ-አዘብ ከተማ የባለብዙ መንደር የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በበኩላቸው ፕሮጀክቱ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እንደተገነባ ገልጸው ፕሮጀክቱ የቢሮ ግንባታ ፣ የተሽከርካሪ እና ሌሎች ግብአቶች የተሟሉለት በመሆኑ ቀሪውን ስራ ክልሉ በማስተዳደር በተለይም የውሃ ክፍያ ስርዓትን በመዘርጋት ስራው እንዲቀጥል በማድረግ እና የአገልግሎት አሰጣጡ

የውሃ ሀብት ላይ የሚታዩ ተግዳሮቶችን ለመቋቋም ውሃን ማእከል ያደረገ የተቀናጀ የባለድርሻ አካላት የቤዝን እቅድ መተግበር እንደሚገባ ተጠቆመ።

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ውሃን ማዕከል ያደረገ የተቀናጀ ባለድርሻ አካላት የቤዚን እቅድ፣ የተፋሰስና የውሃ አካላት ጥበቃ፣ አሳታፊና ፍትሃዊ የውሃ ሀብት ምደባና አጠቃቀም ፈቃድ ስርዓት፣ ዘመናዊ የመረጃ ስርዓት፣ ውጤታማ የባለድርሻ አካላት ትስስር መፍጠርን በውሃ ሀብታችን ዙሪያ የሚታዩትን ተግዳሮቶች እልባት ለመስጠ

ባለፋት ዘጠኝ ወራት ያስመዘገብናቸው ድሎች ሁሉ በዘርፋ ያሉ ችግሮችን እንደሚቀንሱ ተገለጸ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ እና የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ በጋራ በመሆን በቀረቡት ሪፖርቶች ላይ በውይይት ለተነሱ ጥያቄዎች፣ ሀሳብና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።

የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት ዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ እና የዘርፎች እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ውይይት ተደረገ።

የማክሮ የኢኮኖሚ እና የዘርፎች የ9ወር እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ እንደሀገር ኢትዮጵያ ያለችበት ደረጃ ምን ይመስላል፣ ምን አሳክተናል፣ ማሻሻያዎቹስ ምን ለውጥ አመጡ የሚለውን በጋራ ለመገምገም ያለመ መድረክ መሆኑን ጠቁመዋል።

በዋቢሸበሌ ቤዝን የሚተገበረው የቤዚን አቀፍ ዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት (BaSRINET) ማስጀመሪያ መርሃግብር በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው።

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ፕሮጀክቱ በብሔራዊ የተቀናጀ ውሃ ሀብት አስተዳደር ፕሮግራም ከታቀፉ ፕሮጀክቶች ውስጥ አንዱ መሆኑን ጠቅሰው፤ በዋናነት በዋቢ ሸበሌ ቤዚን የአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር ማህበረሰቦችን በሚደግፍ መልኩ እንደሚተገበር ጠቁመዋል፡፡

የቶጎጫሌ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት በቃ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በበኩላቸው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ገንብቶ ማጠናቀቅ መሠረታዊ ቢሆንም ዘላቂነቱን የሚያረጋግጡ ስራዎች ካልተሰሩ ተገቢውን ግልጋሎት ማግኘት አይቻልም ያሉ ሲሆን፤ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ፕሮጀክቱ የታለመለትን ግብ እንዲመታ እና አገልግሎቱ እንዲሳለጥ የውሃ አገልግሎት ተቋሙን የማ

ስለውሃ ጥራት የሚቆጭ፣ የሚቆረቆር፣ ዕሴት የሚጨምርና ሰፊ ዕይታ ያለው ዜጋ ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።

የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ ስልጠናውን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ የሀዋሳ ሀይቅ ብዙ ጫና ያለበት በመሆኑ የውሃ ጥራት ቁጥጥር ስራውን ለማገዝ የአካባቢው በጎ ፈቃደኛ ወጣቶችን በመጠቀም ብቸኛ አማራጭ ነው ብለዋል።

በኢትዮጵያ ዘላቂ የውሃ ሀብት አስተዳደር ስርዓት እንዲሰፍን ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከውሃና መሬት ሀብት ማእከል ጋር በጋራ የውሃ ሀብት አስተዳደር ስርዓትን ለማስፈን ተግባራዊ ከሚደረጉ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነውን የብራይት ፕሮጀክት በአምስት ዋና ዋና ተፋሰሶች በአባይ ፣ አዋሽ ፣ ኦሞጊቤ ፣ተከዜና ስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ተፋሰሶች ላይ እየተገበረ ይገኛል።