በባዘርኔት ፕሮጀክት የሚተገበረው የአዋሽ ተፋሰስ የነባራዊ ሁኔታ የግምገማ ሪፖርት ማረጋገጫ አውደ ጥናት ውይይት እየተካሄደ ነው።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በባዘርኔት ፕሮጀክት የሚተገበረው የአዋሽ ተፋሰስ ነባራዊ ሁኔታ የግምገማ ሪፖርት ማረጋገጫ አውደ ጥናት የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በያንጉዲ ሆቴል እየተካሄደ ነው።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በባዘርኔት ፕሮጀክት የሚተገበረው የአዋሽ ተፋሰስ ነባራዊ ሁኔታ የግምገማ ሪፖርት ማረጋገጫ አውደ ጥናት የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በያንጉዲ ሆቴል እየተካሄደ ነው።
የውሀና ኢነርጅ ሚኒስቴር በቦረና ዞን መዳ ወላቡ ወረዳ ለቢዲሬ ከተማና አካባቢው ያስገነባው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለዘመናት የቆዬ ችግሮቻቸውን እንደሚፈታላቸው አካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለደቡብ ሱዳን የውሃ ሀብት እና መስኖ ሚኒስቴር ለመጡ ልዑካን የተዘጋጀው የልምድ ልውውጥ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና ማጠቃለያ መርሀ ግብር ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ባደረጉት ንግግር ወንድማማችነታችንን ለማጠናከር በውሃና ኢነርጂው ዘርፍ በጋራ እ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የዩኤንዲፒ/UNDP/አፍሪካ ሚኒግሪድ ፕሮግራም እስቲሪንግ/String/ኮሚቴ በፕሮጀክቱ እስካሁን በተሰሩ ስራዎች፣ በተዘረጉ አስቻይ ሁኔታዎች፣ በመጡ ለውጦችና በወደፊት አቅጣጫ ላይ ውይይአድርጓል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ኢትዮጵያ እምቅ የኢነርጂ ሀብት ያላት ሀገር እንደሆነና ከለውጡ ወዲህ እንደሀገር በዘርፉ ከፍተኛ ስራ ተሰርቶ ውጤት ምጣቱን ገልፀው ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ሙሉ በሙሉ ተደራሽ ለማድረግ ከፍተኛ ርብርብና ቅንጅታዊ አሰራርን ይጠይቃል ብለዋል።
አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ውሃ ላይ ያሉ ትልቁ ስኬታችን ጉድጓድ ተቆፍሮ ውሃ ሲወጣ እና ፕሮጀክቱ ህይወት ዘርቶ ወደ ህብረተሰቡ ሲደርስ ነው በማለት የወረዳው ነዋሪዎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ በመሆናቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር Mr. Sune Krogstrup ጋር በከርሰምድር ውሃ ካርታ (ground water mapping) እና በአቅም ግንባታው ዘርፍ በትብብር ለመስራት በሚያስችል ጉዳዮች ላይ ተወያዩ።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃ ሀብት አስተዳደር ከሚተገበሩ ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የባዘርኔት ፕሮጀክት በሶማሌ ክልል የቀላፎ ወረዳ አሎ አጋርሲ ተፋሰስ በተጎበኘበት ወቅት ለፕሮጀክቶች ውጤታማነት የአመራር ቁርጠኝነት ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ የውሀ ሀብት እና የመስኖ ልማት ሚኒስቴር የመጡ ልኡካንን የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋም የሆነውን የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት ፣የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት የአቃቂ ፍሳሽ ማጣሪያ ማእከልንና የአዳማ ከተማ ውሃ አገልግሎትን ጎብኘተዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የማህበረሰቡን የመጠጥ ውሃ ተደራሽነት ለማስፋት በሚደረገው ጥረት እንደአጠቃላይ በፕሮጀክቱ ከተያዙት 110 ፕሮግራሞች ውስጥ በ55 ወረዳዎች በሚተገበሩ የንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ ስራዎች የአቅም ግንባታና ከግንባታ በኋላ የፕሮጀክቶችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ እንዲያስችል ከአ
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት የሚገነቡ በአጠቃላይ በ55 ወረዳዎች 110 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እንዳሉ ገልፀው ጀኔሬተሮቹ የሚገዛላቸው 22ቱ ፕሮጀክቶች ግንባታቸው ተጠናቆ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙና በመጠናቀቅ ላይ የሉ ናቸው ብለዋል።
የቪዥን አካዳሚ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዲጂታል ኤግዚቢሽኑን በጎበኙበት ወቅት ሀገራችን ያላትን የውሃ ሀብት እንድናውቅ የሚደረገው ጥረት በትምህርት ሊደገፍ ይገባል ሲሉ ተማሪዎች ገለጹ፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከአለም ባንክ በተገኘ የብድር ድጋፍ በ23 ከተሞች የሚተገበር የሁለተኛው የከተሞች መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት አካል የሆነው በሃዋሳ ከተማ የሚገነባው ዘመናዊ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ እና ማስወገጃ ፕሮጀክት የኢትዮጵያ መንግስት ከተሞችን ጽዱ፣ ማራኪ እና ውብ ለማድረግ እያከናወነ ያለ
ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ፒ..ኤች.ዲ) ባለፉት 3 ዓመታት የፕሮጀክቱን የአፈጻጸም ሂደት ለመገምገም እና በቀሪ ሦስት ዓመታት የፕሮጀክቱን ዓላማ ለማሳካት ለሚመጡት 3 ዓመታት የፕሮጀክት ትግበራ ስትራቴጂካዊ አቅጣጫ ለማስቀመጥ መንግስትን እና ዓለም ባንክን የሚያጣምረው ይህ የግምገማ መድረክ ወሳኝ ምዕራፍ መሆ
Minister Habtamu welcomed at his office a business delegation led by Khalid bin Mohammad Al Attiyah, Board Chairman of the Thirty-Five Group, a Qatar based investment holding company. and briefed them
20ኛውን የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ''ዲሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረብሄራዊ አንድነት'' በሚል መሪ ቃል በተከበረበት ወቅት ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በምንሰራው ስራ ሁሉንም ተጠቃሚ ሰናደርግ የምናከብረው በዓል ውጤታማና ትርጉም ያለው ይሆናል ብለዋል።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከሰሞኑ በዋቢ ሸበሌ ተፋሰስ በባዘርኔት ፕሮጀክት ተግባራዊ የሚደረገውን የተቀናጀ ስራ የነባራዊ ሁኔታ ግምገማ ሪፖርትን ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን ይህንን አስመልክቶ ለስራው የተመረጡ አካባቢዎች ተጎብኝተዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የኢዋያ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በቦረና አካባቢ እንደሚገኝ ገልፀው አካባቢው በከፍተኛ ሁኔታ ውሃ አጠርና ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ በድርቅ የተጠቃ አካባቢ በመሆኑ ስራው ህብረተሰቡን ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ በፍጥነትና በጥራት መሠራት አለበት ብለዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የቁሳቁስ ድጋፉ የተደረገው በ7 ክልሎች በ44 ከተሞች የውሃ አገልግሎት ጽ/ቤቶችን አቅም ለማጎልበት፣ አገልግሎቱን ለማዘመንና ለማሳለጥ እንደሚየግዝ ታስቦ ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የውሃልማት ፈንድ ብድር አስተዳደር በዘመናዊ ቴክኖሎጂና ደረጃውን በጠበቀ የመረጃ አያያዝ በአይቲ /Information Technology/ መደገፍና ሲስተሙ መዘርጋት ስላለበት የውልስምምነቱ አስፈልጓል ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ሙስና ለዘመናት የሀገር ዕድገት ማነቆ ሆኖ ቆይቷል፤ ከሀገራዊ ለውጡ በኋላ ሙስናን ለመከላከል መንግሥት ትኩረት ሰጥቶ ባከናወነው ሰፊ ተግባር ውጤት መመዝገቡን ተናግረው ለዚህም ውጤት መመዝገብ በዋነኝነት የሚጠቀሠው የተቋማት አሠራር በሪፎርም እንዲቃኝ መደረጉ እንደሆነ ገልፀዋል
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ውሃን በተመለከተ በርካታ ስራዎችን እየሠራ እንደሚገኝ ገልጸው ባለፉት ሶስትና አራት አመታት የውሃው ዘርፍ በራሱ ተደራጅቶ እንዲመራ መደረጉ ለውጤቱ አስተዋጽኦው የጎላ ነው ብለዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ስምምነቱን በፈረሙበት ወቅት ሚኒስቴር መ/ቤቱ በገጠርና በከተማ በተለያዩ አካባቢዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚሰራው የአቅም ግንባታ ስራ ወሳኝ መሆኑን ጠቅሰው፤ የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለብዙ አመታት ያካበተውን አቅም በመጠቀም ብቃት ያላቸውን ባለሞያዎችን ለማፍራት ስት
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ለማት ፕሮጀክት በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች በተደጋጋሚ ከሚጠቁ አምስት የአፍሪካ አገራት የመጠጥ ውሃ እና መስኖ ልማት ዋነኛ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ከዓለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ አካባቢያዊ እና ማህበራዊ የል
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከክልል ውሃ ቢሮዎች፣ ከቤዚን አስተዳደር ፅ/ቤቶች፣ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤት እና ከተለያዩ ፕሮጀክቶች ተወክለው ከመጡ ሀላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር የውሃ ሀብት አጠቃቀምና ፈቃድ አሰጣጥን ማዘመንና /E-Service/ አሰጣጥ ላይ ስልጠና ተሰጥቷል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በፕሮጀክቶች ሳይት ዙሪያ ድጋፍና ክትትል በሚደረግበት ወቅት ኮንትራክተሮች ምን እንደሚሰሩ በጥልቀት መመርመር፣ አማካሪዎች ሚናቸውን በአግባቡ መወጣታቸውን መቃኘትና የመስሪያ ቤቱን አቅርቦት መፈተሽ ይገባል ያሉ ሲሆን እስከ ነሀሴ ወር መጨረሻ እያንዳንዱ ፕሮጀክት ያከናወናቸውን ተግባራት
በውሃ ልማት ፈንድ እያስገነባቸው ከሚገኙት የመካከለኛ ከተሞች መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ እና ከ5000ሜትር ኩዩብ ውሃ የማጠራቀም አቅም ያለውን የለገጣፎ ለገዳዲ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላትን ያስጎበኙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮች ፕሮጀክቶቹ በተሻለ
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ፕሮጀክቱ የምስራቅ አፍሪካ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት አካል ሲሆን በ240 ቀናት ተጠናቆ ለአገልግሎት እንደሚበቃ ገልጸዋል፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንደ ሀገር በሁለተኛው ዙር ወደ ሪፎርም ከገቡ ተቋማት አንዱ መሆኑን የገለጹት አቶ ማሙሻ ሪፎርሙን በውጤታማነት ለመፈጸም በየደረጃው አብይ ፣ ቴክኒካል እና ንኡሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረው ወደ ተግባር ተገብቶ በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
ባለሞያዎቹ ከሚኒስቴር መ/ቤቱ ጋር የልምድ ልውውጥ ለማድረግ የመጡ ሲሆን በነበረው ውይይት በውሃ ሀብት አስተዳደር፣ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን እና በኢነርጂ ልማት ዘርፍ የሚከናወኑ ስራዎች ዙሪያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል።
ክቡር አምባሳደር በውይይቱ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና የሳኒቴሽን መሰረተ ልማት ግንባታ እና ዘለቄታዊ አገልግሎትን አስመልክቶ ከጤና፣ ከትምህርትና ከገንዘብ ሚኒስቴር መ/ቤቶች ጋር በጋራ እየሰሩ እንደሆነ ገልፀው፤ በአሀዳዊ ዋሽ ብሔራዊ ፕሮግራም ንፁህ የመጠጥ ውሃ አቅርቦትና የሳኒቴሽን መሰ
ከዓለም የውሃ ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት /Internationale water management institute/፣ከጤና ሚኒስቴር እና ከሌሎችም ባለድርሻ ተቋማት ጋር በትብብር በተዘጋጀው መድረክ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተቀናጀ ውሃ ሀብት አስተዳደር ዋና ስራአስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ ለሁለንተናዊ ጤና ውሃና የውሃ አስተ
የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ እንደገለጹት ስልጠናው በጂኦሎጂካል ኢንፎርሜሽን መረጃ ትንተናና በመሬት ቅኝት ዙሪያ የሃገራችንን ወሳኝ የሆነ ቴክኖሎጂ ለማስተዋወቅ የሚጀመርበት መርሃ ግብር መሆኑን ገልጸዋል ፡፡
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ኢትዮጵያ ዘመናዊ አሰራርንና መረጃ አያያዝን ተግባራዊ እያደረገች ባለበት በዚህ ወቅት ከአሜሪካው አጎጊ ድርጅት ጋር የስራ ውል መግባቱ ጥሩ አጋጣሚ መሆኑን ገልፀው እድሉን ስላገኙ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ በውይይታቸው ኢትዮጵያና ሱዳን የቆየ የሁለትዮሽ የግንኙነት ታሪክ እንዳላቸው ገልፀው፤ በሱዳን መንግስት በኩል በኢነርጂው ዘርፍ ከኃይል አቅርቦት ጋር ስላለው ግንኙነት አብራርተዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በክቡር ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ ሪፎርሙን አስመልክተው ለተቋሙ ሰራተኞች ሰፊ ገለፃ እንደተሰጠ አስታውሰው፤ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም በተቋማችን እንዴት መተግበር እንዳለበት የምናይበት ሰነድ ነው ብለዋል።
አዲሱን ቴክኖሎጂ ተጠቅመው ወደ ውሃ አካላት የሚለቀቀውን ፍሳሽ ተጣርቶ መለቀቁንም በየጊዜው በባለሞያዎች ክትትል ይደረጋል ያሉት አቶ መንበሩ፤ የቀይ ቡና መፈልፈያው ድርጅት የውጪ ምንዛሪ ከማስገኘቱም ባሻገር ለሴቶችና ወጣቶች የስራ ዕድል ተፈጥሯል ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ፕሮጀክቱ ትልቅ በመሆኑ በቁርጠኝነት ከውሃ አገልግሎት እና ከክልል ውሃ ቢሮዎች ጋር ሀብትን በአግባቡ መጠቀም ላይ ትኩረት በማድረግ እንዲሰሩ አሳስበዋል፡፡
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በማከል የውሃ ልማት ፈንድ ከተቋቋመበት አላማ በፖሊሲ ከተቀመጠው የከተሞች ኢኮኖሚማና ማህበራዊ ሀብት ውስጥ አንዱ እና ሰብአዊ መብትም ጭምር በሆነው ንጽህናው የተጠበቀ ውሃ ለህብረተሰቡ ማድረስ ሲሆን በዚህ ደግሞ በከተሞች አካባቢ ብርድ በመስጠት እንዲተገብሩት እየሰራ የሚገኝ ሲ
እንደ ሀገር ወደ ሪፎርም ከገቡ ተቋማት መካከል የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አንዱ ሲሆን ዘርፉ በኢኮኖሚያዊ ፣ በማህበራዊ እና ፖለቲካዊ እድገት የሚጠበቁበትን ግቦች ለማሳካት የሰው ሀብት ትልቁን ድርሻ ስለሚይዝ ይህ ሀብት የሚመራበት ስርዓት በብቃት ላይ የተመሰረተ እንዲሆን የአገልግሎት አሰጣጡንም ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ
በውይይቱ ላይ ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ፕሮጀክቱ በተያዘለት የጊዜ ገደብ ውስጥ ጥራቱን በጠበቀ መልኩ እንዲጠናቀቅ አሳስበዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ የተፋሰስ ስራ የተጀመረው በአዋሽ ተፋሰስ ላይ እንደነበረና ተፋሰሱ ከዚህ በፊት በጎርፍ ምክንያት የዜጎች የመፈናቀልና የችግር መንስኤ ሆኖ መቆየቱን አውስተው አሁን ግን በፕሮጀክቱ በተሰሩ ስራዎች ለአካባቢው ህብረተሰብ እፎይታና የኢኮኖሚ ምንጭ መሆን ችሏል ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በአፋርክልል በአሚበራና ዱለቻ ወረዳ ባደረጎት የሥራ ይፋዊ ጉብኝት በባለፉት ሁለት ዓመታት በአዋሽ ወንዝ ላይ በተሰሩ የ255 ኪሎ ሜትር የጎርፍ መከላከያና የወንዝ አመራር ስራዎች ጎርፍን ከስጋት ወደ በረከት መለወጥ እንደተቻለ ገልፀዋል፡፡
የዩኤንዲፒ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ይመስላል ተፈራ ኢትዮጵያ በሶላር ኢነርጂ የታደለች በመሆኗ ይህን ዕምቅ የሶላር ሀይል በበቂ ሁኔታ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ሚኒስቴር የመስሪያ ቤቱ በዘርፉ የሚታየውን የብቃት ክፍተት በጥናት በመለየት ክፍተቱን ለመሙላት ስልጠናው ተዘጋጅቷል ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በተለያዩ ምክንያቶች መጓተት ካለ ለማህበረሰቡም ለኮንትራክተሩም አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚኖረው በማስገንዘብ፤ ችግሮች ካጋጠሙ በወቅቱ በመናበብ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር እንዲሚድረግ አረጋግጠዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዘላቂና ውጤታማ የጎርፍ መከላከል ስራ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የመነሻ የጥናት ውጤት ጥናት ባደረገው አማካሪ ድርጅት በኩል ቀርቦ ለግምገማና ለውይይት ይፋ ሆኗል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በዩኤንዲፒ ፕሮጀክት አማካኝነት በሶላር ሚኒ ግሪድ ተከላ ስራ በሚሰሩ ስራዎች የግል አልሚዎችን ተሳትፎ ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት የግል ባንኮችና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት የብድር አቅርቦት ለማመቻቸት እንዲችሉ ለአስፈፃሚ አካላት በተሰጡት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ነው።
የዩኤንዲፒ ፕሮጀክት ማናጀር አቶ ይመስላል ተፈራ እንደገለጹት የግልና የመንግስት ባንኮችና ማይክሮፋይናንስ ተቋማት በሚኒግሪድ ዙሪያ ግንዛቤ ለማስጨበጥና በፕሮጀክቱ በሚሰሩ የሶላር ሚኒግሪድ ትግበራዎች ለግል አልሚዎች የብድር አቅርቦት በማመቻቸት ትብብር እንዲያደርጉ ነው ብለዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ጨረታውን አሸንፈው የውል ስምምነቱን የፈረሙት ድርጅቶች ከሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር ከዚህም በፊት የተለያዩ የማማከርና የግንባታ ስራዎችን በውጤታማነት ሰርተው ማስረከባቸውን አውስተው አሁንም የክልሉን ህዝብ የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ በሚያደርግ መልኩ በፍጥነትና በጥራት በመስራት
ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ፤ የድሬዳዋን ህዝብ በፕሮጀክቱ ተጠቃሚ ለማድረግ ዮት ኮንስትራክሽን በሚፈለገው የጥራት ደረጃና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ስራውን አጠናቅቆ እንዲያስረክብ አሳስበዋል፡፡