የናይል ቤዚን ኢኒሸቲቭ የባለድርሻ አካላት ውይይት ተካሄደ፡፡
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ኢትዮጵያ እንደሀገር የናይል ቤዚን ኢኒሸቲቭን ከመመስረት ባለፈ የናይል ቤዚን ሀገራት በውሃ ሀብቱ የጋራ ጥቅም እንዲኖራቸው ታላሚ ያደረገውን የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት የመጀመሪያዋ ፈራሚ እና በፓርላማዋ ያጸደቀች ሀገር ናት ብለዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ኢትዮጵያ እንደሀገር የናይል ቤዚን ኢኒሸቲቭን ከመመስረት ባለፈ የናይል ቤዚን ሀገራት በውሃ ሀብቱ የጋራ ጥቅም እንዲኖራቸው ታላሚ ያደረገውን የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት የመጀመሪያዋ ፈራሚ እና በፓርላማዋ ያጸደቀች ሀገር ናት ብለዋል፡፡
የኢነርጅ ዘርፍ አማካሪ አቶ ጎሳየ መንግስቴ በሚኒ-ግሪድ ታሪፍ ስሌት እና ዲጂታላይዜሽን የፍቃድ አሰጣጥ ሂደቶች ዙሪያ ሁለት ወሳኝ ገጽታዎችን፤ ማለትም ለትንንሽ ግሪድ ኦፕሬተሮች የዋጋ መመሪያ እና የመቆጣጠሪያ ሂደቶችን ዲጂታይዜሽን የሚዳስስ መሆኑን ጠቅሰው፤
ክቡር ሚኒስትሩ የውይይት መድረኩን ባስጀመሩበት ወቅት የሀብት ብክነትን በመቀነስ የመጠጥ ውሃና ኢነርጂ አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ ከሚመለከታቸው የልማት አጋር ድርጅቶች ጋር በጋራ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰው፤ በኢትዮጵያ ውስጥ የመጠጥ ውሃ አቅርቦትና የገጠር ኢነርጂ ተደራሽነትን ለማሳደግ እንደ ዓለም ባንክ የመሳሰሉት
The final day of the IRENA 14th Assembly focused on the topics of bankable renewable energy projects, Africa's energy transition, the important roles of geothermal energy and green hydrogen, as well a
የኢነርጅ ዘርፍ አማካሪ አቶ ጎሳየ መንግስቴ ኢትዮጵያ እምቅ የታዳሽ ሀይል ባለቤት ብትሆንም ወደ ግማሽ የሚጠጋ የህብረተሰብ ክፍል በመብራት እጥረት ውስጥ ይገኛል ብለዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የዝዋይ ሻላና አዋሽ ንኡስ ተፋሰስ ላይ እየተሰሩ ያሉ የውሃ ሀብት አስተዳደር ስራዎች ልምድ የምንቀስምበት ፣በርካታ ነገሮችን የምንማርበት፣ አገራዊ ፕሮግራማችን የምናስተዋውቅበት እና ወደፊት በፕሮግራሙ ላይ ያለውን አስተዋጽኦ እንድናውቅ የማድረግ አቅምን ያሳድጋል ብለዋል።
April 18,2024, On the second day of the 14th Session of the IRENA International Assembly in the UAE (Abu Dhabi), His Excellency Dr. Ing. Habtamu Itefa presented Ethiopia’s experience and achievements
ዴኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ በርክክቡ ወቅት የሶላር ቴክኖሎጂው በትምህርት ቤቱ የሚገኙ የተማሪዎችን የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነትን እንደሚያሳድግ አመላክተው፤ በቀጣይም 1,400 በሚደርሱ የትምህርትና የጤና ተቋማት ውስጥ ቴክኖሎጂውን ተደራሽ ለማድረግ ታቅዶ እየተሠራ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የተመራ ቡድን በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የሚገነባውን የባዮጋዝ ማብላያ ፕሮጀክት ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል።
በአቡዳቢ እ.አ.አ ከአፕሪል 16 እስከ 18 /2024 እየተካሄደ በሚገኘው ወርልድ ፊውቸር ኢነርጂ ሰሚት (world Future Energy Summit) የጎንሽ መድረክ ላይ በመገኘት ገለጻ ያደረጉት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር የሀይል ትስስር በመፍ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የተመራ ቡድን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮንሶ ዞን ኬና ወረዳ ጌራ ቀበሌ ከGIZ እና ከክልሉ ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ጋር በመተባበር እያስገነባው የሚገኘውን የሶላር ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ጎበኙ።
የዋን ዋሽ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ተስፋየ ሉሌ ፐሮግራሙ እንደ ሀገር በ50 ከተሞች በ308 ወረዳዎች እና በ42 የሲአር ዋሽ ወረዳዎች የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተደራሽ የሚደረግበት በመሆኑ በክፍል ደረጃ በየጊዜው እየተገመገመ መመራቱ አፈጻጸማችን በማሻሻል የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያግዛል ብለዋል
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በሰጡት ቃለ ምልልስ የኢነርጂ ፖሊሲው የግል ባለሀብቱን ተሳታፊነት የሚያጠናከር መሆኑን ጠቅሰው የፖሊሲውን አፈጻጸም ለማሳለጥና የግሉን ዘርፍ በልማቱ ተሳታፊ ለማድረግ አስፈላጊ የሆነ ስትራቴጂ ነው ብለዋል፡፡
ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በለፉት አመታት መንግስት ለዜጎች ፍትሃዊ እና ዘላቂ በሆነ መልኩ ንፁህ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ በፖሊሲና በስትራተጂ የተደገፈ ተጨባጭ ሥራዎችን ማከናወኑን ገልፀዋል።
የውሀ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ አንድን ተፋሰስ የእቅድ ማእከል በማድረግና ተዋናይ የሆኑ አካላትን በማሳተፍ የተቀናጀ ውሀ ሀብት አስተዳደርን ወደ መሬት ማውረድ እንደሚገባ ገልጸው
የአማራ፣ የኦሮሚያ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ የውሀና ኢነርጂ ቢሮዎች፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ቢሮዎች፣ የአካባቢ ጥበቃ ቢሮዎች ኃላፊዎችና ተወካዮች በተገኙበት የአባይ ተፋሰስ ቤዚን ፕላን አተገባበር የመግባቢያ ስምምነት የፊርማ ስነስርዓት ከክልል የፕላንና ልማት ቢሮዎች ጋር ተደርጓል።
በሚኒስትር ድኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ እንደገለፁት የአባይ ቤዚን ከፍተኛ የህዝብ ብዛት እና የገፀ ምድር ውሃ ሀብት ያለው በመሆኑ ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው አንጻር ትልቅ ትኩረት የሚሻ መሆኑን ገልጸዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ መንግስት በሀይል ዘርፉ ላይ ከፍተኛ ስራ እየሠራ መሆኑንና በፈረንጆቹ 2030 ሁሉንም የኢትዮጵያ ክፍል የኤሌክትሪክ ሀይል ተጠቃሚ ለማድረግ ፍኖተ ካርታ ተዘጋጅቶ እየተሰራ መሆኑን ፕሮጀክቱ አንዱ ማሳያ ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ ከአለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጠና የመሰረተልማት ዳይሬክተር Dr. Wendy Hughes ጋር በኢነርጂ ሴክተር ሪፎርም ዙሪያና ሌሎች የኢነርጂ ልማት ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የበላይ አመራሮች በተገኙበት ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የእስልምና እምነት ተከታይ ሰራተኞች ጋር የአፍጥር ስነስርዓት ተካሂዷል።
የኢፌድሪ ም/ጠ ሚኒስትር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ እምቅ ሀብትን አውጥቶ ለብልጽግና ማዋል የመንግስት ቁልፍ አጀንዳ መሆኑንና የዚህ ማሳያ ደግሞ ታላቁ የህዳሴ ግድብ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመሠረት ድንጋይ የተጣለበት ክብረ በዓል" በህብረት ችለናል" በሚል መርህ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በደመቀ ሁኔታ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ።
የእምቦጭ አረም የውሃ አካላት ላይ በመጠንም በጥራትም ጉዳት ከጊዜ ወደጊዜ እየተስፋፋ ስለሆነ ስትራቴጂክ እቅድ ተዘጋጅቶ በሰው ኃይልና በማሽን ለማስወገድ የተጀመረው ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል፤ ግድቦች ውሃ የመያዝ አቅማቸው እንዳይቀንስ በትኩረት መሰራት እንዳለበት ጠቁመው፤ አረሙ በፍጥነት በመስፋፋት የሚያደርሰው ጉ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የክቡር ሚኒስትር ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ማሙሻ ኃይሉ እንደተቋም "ውሃ ህይወት ነው" የሚል መርህን አንግቦ የሚሰራ በመሆኑ ውሃን ስንጠቀም እንዳይበከልና እንዳይባክን በአግባቡ ልንጠብቀውና ልንንከባከበው እንደሚገባ ገልፀዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ህብረት የጀርመን አምባሳደር ስቴፍን አወር እና የሳይመንስ (SIEMENS ENERGY) ኩባንያ ተወካይ ጋር በኢነርጂ ልማት ኢንቨስትመንት ዙሪያ ተወያዩ፡፡
የክቡር ሚኒስትሩ የኮሙኒኬሽን አማካሪ ወ/ሮ ገበያነሽ ነጋሽ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ንጹህ የመጠጥ ውሃን ተደራሽ ለማድረግ በመጠጥ ውሃና በውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፎች በርካታ ስራዎቾ እየተሰሩ መሆኑን ጠቅሰው ውሃ አላቂ ሀብት በመሆኑ በእንክብካቤ፣ በቁጠባና በንጽህና ይዘን እያለማን መጠቀም አለብን ብለዋል።
የክቡር ሚኒስትር ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ማሙሻ ኃይሉ ሴቶች በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፍ ያላቸውን ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አበረታች ተግባራትን እያከናወነ ነው ብለዋል፡፡ የሴቶችን ተሳትፎ ለማሳደግና ተጠቃሚነታቸውንም ለማረጋገጥ ሥራዎች ታቅደው እንደሚሠሩ ተናግረዋል፡፡
የክቡር ሚኒስትር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ ውሃ ሂወት ነው ስንል ሂወት ላለው ነገር በሙሉ መሰረት መሆኑን እንደሚያሳይና ውሀን ለሰላም ስንል ደግሞ ዘርፈ ብዙ ለሆኑ ጉዳዮች እንደሚያገለግልና ጥቅም ላይ በምናውልበት ጊዜ በፍትሀዊነትና በስምምነት ለሁሉም በሚበቃ መልኩ መጠቀም የምችልበትን ምቹ ሁኔታ ስለሚፈጥር ነ
ውሃና ኢነርጂ ሚንስትር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የጉብኝቱ ዋና አላማ ተሞክሮዎችን ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል በማስፋፋት ተያይዞ ለማደግ እንደሆነ ገልፀዋል።
ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው በተፋሰስ ውስጥ ያሉትን ሀብቶች ለልማት ለማዋል ያስችል ዘንድ ሁሉም አካላት በጋራ የሚያቅዱበትና በጋራ ሪፖርታቸውን የሚገመግሙበት እንዲሁም አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት በሚል መርህ የተፋሰሱን ሀብት በጋራ ጥቅም ላይ ለማዋል የሚቻልበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እየተዘጋጀ ያለ እቅድ ነው ብለዋል።
ከፊርማ ስምምነቱ በኋላ ለጋዜጣኞች ማብራሪያ የሰጡት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን፣ በውሃ ሀብት አስተዳደር እና በኢነርጂ ልማት ዘርፎች በጋራ መስራት የሚያስችል የአቅም ግንባታ በተቀናጀ መልኩ ከማዕከሉ ጋር ስምምነት መደረጉን ገልጸዋል።
ክቡር አምባሳደር አስፋ ዲንጋሞ መንግስት ለዜጎች ንጹህ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን አገልግሎትን በፍሃዊነትና በዘላቂነት ተደራሽ ለማድረግ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ እና ይህንን እውን ለማድረግም ፖሊሲና ስትራቴጅ ተቀርጾ በመተግበር ላይ መሆኑን ግልጸዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ በሀገራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ አፈጻጸም በተመለከተ በዋና ዋና የኢኮኖሚ ሴክተሮች ያተኮረ ለተሳታፊዎች ገለፃ አቅርበዋል።
ስምምነቱን የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞና የድርጅቱ ም/ፕሬዘዳንት Mr.Prats Jossellin ተፈራርመዋል።
የውሃ ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተመራ ቡድን የፋይዳ ብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራምን ጎበኙ፡፡
የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር በቦሌ ክፍለ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካሞችና የአካል ጉዳተኞች የህረተሰብ ክፍሎች ከ67ሺ ብር በላይ ወጪ በማደረግ የአልባሳት ድጋፍ አደረገ፡፡
በምስራቁ የሀገራችን ክፍል ከፍተኛ የሆነ የሀይል እጥረትና መቆራረጥ ችግርን ለመፍታት ታላሚ ያደረገ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስቴር ዲኤታ ክቡር ደ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ገልጸዋል ፡፡
ተቋሙ ለመጠጥ ውሃው ዘርፍ የተሰጠው ትኩረት የሚበረታታ መሆኑን ፤ ከከተሞች መስፋፋት ጋር ተያይዞ ለውሃ አቅርቦት የሚያገለግሉ ግብዓቶች የዋጋ ንረትን ታሳቢ ያደረገ ጋይድላይን በመሆኑ በዶክመንቱ ላይ ከባለድርሻዎች ጋር ለመወያየት የተደረገውን ጥረት አድንቀዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ ተቋሙ የኢነርጂ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን ገልጸው፤ በተለይ ከግሪድ ውጭ የሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎችን የሀይል ተጠቃሚ ለማድረግ የተለያዩ አማራጭ ኢነርጂ ላይ እየተሰራ መሆኑንና እየተገነቡ የሚገኙ የሶላር ቴክኖሎጂ፣ የባዮ ጋዝ እንዲሁም የንፋስ ሀይል ማሳያ መሆናቸውን ተናግ
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የከተማ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ጥናትና ዲዛይን ጋይድላይን ችግር ፈቺ እንደሚሆን ገልፀው፤ በመድረኩ የሚሰጠው አስተያየት ዶክመንቱን በማጠናከር የበለጠ እንዲዳብርና የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ ይሆናል ብለዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ሀብት ጥናት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ካሌብ ታደሰ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በፌዴራል ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን የውሃና ኢነርጂ ዲዛይንና ቁጥጥር ሥራዎች ዘርፍ የፕሮጀክቱ ዲዛይን ጥናት በመካሄድ ላይ መሆኑን ገልፀው፤
13ኛ ዓመት ክብረ-በአልን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ በተሰጠበት ወቅት አፈፃፀሙ 95 በመቶ መድረሱን የህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ፅ/ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ፍቅርተ ታምር ገለፁ፡፡
ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ድጋፉ ሚኒስቴር መ/ቤቱ የውሃ አገልግሎት ተቋማትን አቅም ለማጎልበት ከሚያደርገው ድጋፍ አንዱ መሆኑን ገልፀው፤ የውሃ አገልግሎት ስራውን ቀልጣፋና ዘመናዊ ለማድረግና ፈጣን የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ጠቅሰዋል።
ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ባስተላለፉት መልእክት፤ የኢትዮጵያ ህዝቦች በአንድ ጥሪ ተሰባስበው የኢትዮጵያን ወራሪ ኃይል ድል ማድረጋቸው የህዝባችንን አንድነትና በጋራ ጥቅሞቻችን ላይ መተባበርን እንደሚያመለክት ገልፀዋል።
የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ኦልቀባ ባሼ ሴቶችን ወደ አመራር ሰጭነት ለማምጣት እና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ እንዲሁም በአመራር ላይ ያሉ ሴቶችን ደግሞ ብቃታቸውን ለማሳደግ ታላሚ ያደረገ ነው ሲሉ የስልጠናውን አስፈላጊነት ገልጸዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በሕ/ተ/ም ቤት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የመሰረተልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላትና የጨፌ ኦሮሚያ የመሰረተልማት ቋሚ ኮሚቴ አስተባባሪዎች ጋር በነበራቸው የሁለት ቀን የመስክ ምልከታ ቆይታ አስመልክቶ በዋና ዋና ጉዳዮች
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ባለፈው ክረምት በሞጆ ከተማ አካባቢ የችግኝ ተከላ መርሃግብር ላይ የቤት እድሳት መርሃግብር መጀመሩን ገልጸው የመኖሪያ ቤት ለተሰራላቸው ለ25 አቅመ ደካሞች ሙሉ አልባሳት ድጋፍ ተደርጓል ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ዘንድሮ በተለያዩ ክልሎች ተመሳሳይ የመስክ ምልከታ መካሄዱን አስታውሰው፤ የጉብኝቱ ዋና አላማም በአፈፃፀም ሂደት ያጋጠሙትን ችግሮች በመለየት የመፍትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥ እና ክልሎችንም ለመደገፍ ታሳቢ ያደረገው መሆኑን ገለፀዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከዋልታ ሚዲያ ኮሚኒኬሽን ኮርፖሬት አመራሮች ጋር የውሃና ኢነርጂ ጉዳዮችን ሚዲያን ተጥቅሞ ዜጎችን ከማስተማርና ዘርፉን ከማስተዋወቅ አንጻር ውይይት አድርገዋል፡፡
የክቡር ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ የዛሬው አጀንዳ ስራችንን ለማስፋት ከክልሎች ጋር በቅንጅት የበለጠ ለማጠናከር፤ የምንሰራቸው ስራዎችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝ መሆኑን ገልጸው፤ መመሪያውን በዚህ ደረጃ ለማስፈጸም ታስቦ የተዘጋጀ የውይይት መድረክ ነው ብለዋል፡፡