በውሃ እና ኢነርጂ ረቂቅ የፖሊሲ ሰነዶች ላይ ከባለድርሻ አካላት እና ከልማት አጋር ድርጅቶች ጋር ውይይት እየተደረገ ነው፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመጠጥ ውሃ እና ሳኒቴሽን፣ በኢነርጂ ልማት እንዲሁም የሁሉም የጀርባ አጥንት በሆነው የውሃ ሀብት አስተዳደር ላይ የነበረው ፓሊሲ የቆየ በመሆኑ አሁን ላይ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት በላቀ ሁኔታ ለማረጋገጥ የተሻሻሉ ረቂቅ ፖሊሲዎች መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።