የከተማ የውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረገ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑ ተገለጸ።
ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ፣ ፈጣን የከተማ እድገት በነባሩ የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል፤ የከተሞች በፍጥነት መስፋፋት ለሚሊዮኖች የተገቢ የፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝ አገልግሎት አለመኖር ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሆነ ጠቅሰው፤ ችግሩን ለመፍታት በትኩረት እየተ