በሶስተኛው ምዕራፍ ዘላቂ የንጹህ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ሀይጅን ተደራሽነት ፕሮጀክት (Ethiopian Sustainable WaSH Access project Phase III) ላይ ውይይት ተደረገ፡፡
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ መሪነት የተካሄደ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በቀጣይ አምስት ዓመታት በገጠርና በከተማ፣ በትምህርትና በጤና ተቋማት፣ እንዲሁም በድንበር አካባቢ የሚገኙ ስደተኞች ላይ ንጹህ የመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሀይጅን ተደራሽነትን ለማሳደግ እንዲያገለግል የታቀደ መሆኑ ተገልጿል።