May 2026

የከተማ የውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረገ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑ ተገለጸ።

ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ፣ ፈጣን የከተማ እድገት በነባሩ የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል፤ የከተሞች በፍጥነት መስፋፋት ለሚሊዮኖች የተገቢ የፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝ አገልግሎት አለመኖር ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሆነ ጠቅሰው፤ ችግሩን ለመፍታት በትኩረት እየተ

የከተማ የውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረገ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑ ተገለጸ።

ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ፣ ፈጣን የከተማ እድገት በነባሩ የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል፤ የከተሞች በፍጥነት መስፋፋት ለሚሊዮኖች የተገቢ የፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝ አገልግሎት አለመኖር ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሆነ ጠቅሰው፤ ችግሩን ለመፍታት በትኩረት እየተ

ሁለተኛ የከተሞች የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት እስካሁን በተሰሩ ስራዎች በመጡ ውጤቶችና በቀጣይ ምዕራፍ ስራ የግምገማ ወርክሾፕ ተካሄደ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ዋና ስራ አሰሰፈጻሚ አቶ ኑረዲን መሀመድ ወርክሾፑ በዘርፉ እስካሁን የተሰሩ ስራዎችን ለመገምገምና ቀሪ ስራዎችን በተያዘላቸው ጊዜና በጀት ለማጠናቀቅ ወሳኝ መድረክ ነው ብለዋል።

ከ450 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የዳዬ ከተማ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ፕሮጀክቱ የዳዬ ከተማ ሕዝብ የረጅም ጊዜ የንፁህ መጠጥ ውሃ ጥያቄ የመለሰ መሆኑን ገልጸው ንፁህ ውሃ ማቅረብ ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር ወሳኝ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተቋሙን በጋራ የመጠበቅ ኃላፊነት አለበት

ኢትዮጵያ በታዳሽ ሀይል (Renewable Energy) ልማት ረገድ በአፍሪካ አልፎ ተርፎም በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ እምቅ አቅም ካላቸው ሀገራት አንዷ ሆና ተጠቃሽ ስፍራ ይዛለች።

የኢትዮጵያ የወደፊት እድገት ከታዳሽ ሀይል ልማት ጋር በቅርብ የተሳሰረ በመሆኑ ሀገሪቱ የሀገር ውስጥ የሀይል ፍላጎትን ለማሟላት፣ የኢንዱስትሪ እድገትን ለማፋጠንና የአፍሪካ የሀይል ማዕከል ለመሆን እያደረገች ያለው ጥረት ተስፋ ሰጪ ነው። ለዚህ ስኬት መንግስት ለዘርፉ የሰጠው ትኩረት ቀዳሚውን ስፍራ ይወስዳል።

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ ወደ ተግባር የገባው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ግብርና፣ ማዕድን፣ ቱሪዝም፣ ኢንዱስትሪ እና አይቲ ዘርፎች ላይ ትኩረት አድርጎ በመስራት ከፍተኛ ስኬት እያስመዘገበ ይገኛል።

አሁን ባለው ተፈላጊነት የሚመረተው ታዳሽ ኃይል በዚህ ዓመት 23 በመቶ ላደገው የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች የኃይል ፍላጎት ምላሽ ሰጥቷል። ክቡር የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በታዳሽ ኃይል ዘርፍ ኢትዮጵያ ከምን ጊዜውም በተሻለ ሁኔታ በርካታ ስራዎች እየሰራች መሆኑን ያነሳሉ።

በኦሞ-ጊቤ ተፋሰስ ዕቅድ ቴክኒካል ቡድን የኦዲት ሪፖርት ክለሳ ዙሪያ የተዘጋጀው የባለድርሻ አካላት መርሃ ግብር በርካታ ግብዓቶች ያገኘንበት በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።

የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደር ዕቅድ ትግበራን ለማሳካት በስራ ሃላፊነታችን የተሰጠንን ተልዕኮ ለማሳካት በርካታ ግብዓቶች ያገኘንበት በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ሲሉ ተሳታፊዎች ገልጸዋል።

የተፋሰስ ዕቅድ ትግበራን በማረጋገጥ የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደርን ዕውን ማድረግ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል-አቶ ደበበ ደፍርሶ

ኢትዮጵያ 12 ተፋሰሶች ያሏት ሃገር እንደመሆኗ መጠን እነዚህ ተፋሰሶች የውሃ ሃብታቸው የውሃ ፍሰት ወሰንን የተከተለ በመሆኑ ይህንን መሠረት በማድረግ በክልሎችና በሴክተሮች ማዕከል ያሉትን የተለያዩ ስትራቴጂክ ዕቅዶች በማሰባሰብ የዕቅድ አሃድ አድርጎ በመውሰድ ዋናው የተፋሰስ ዕቅድ የሚዘጋጅ ነው።

የኦሞ -ጊቤ የተፋሰስ ዕቅድ ቴክኒካል ኦዲት ሪፓርት የባለድርሻ አካላት መድረክ እየተካሄደ ነው።

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የኦሞ-ጊቤ ወንዝ 79,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ያለውና 7.2 በመቶ ሽፋን የሚሰጠው ስለሆነ የሃገሪቱ ትልቅ ሃብት ነው በማለት ያብራሩ ሲሆን ወንዙ ወደ ቱርካና ሃይቅ የሚፈስ በመሆኑ ኢትዮጵያም ለዚሁ ሃይቅ ሰፊ ድርሻ እንዳላት አብራርተዋ

የአንድ_ቋት ዋሽ (oneWASH) ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም (MIS) ማሻሻያ የመነሻ ሪፖርት /Inception Report /ወርክሾፕ ተካሄደ።

የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ አስተማማኝና ውጤታማ የመረጃ ስርዓት ትክክለኛ ዕቅድ ለማቀድ፣ለውሳኔ አሰጣጥ ፣ክትትል ለማድረግና ተጠያቂነትን ለማስፈን እጅግ ወሳኝ ነው ብለዋል።

አረንጓዴ ዐሻራ ለዘላቂ የውሃ ሃብት ልማት ጥበቃ ቀዳሚ መፍትሔ!

በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በይፋ የተጀመረው መርሐ ግብር ዛፍ ከመትከል ባሻገር ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሀብቶቻችን ዋስትና የሰጠ ውጤት አስመዝግቧል። በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ ከ48 ቢሊየን በላይ ችግኞች ተተክለዋል። ከዚህ ውስጥ 18

የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከጃፓን አለምአቀፍ የትብብር ኤጀንሲ (JICA) ጋር ቀጣይ በትብብር በሚሰሯቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ።

የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ፈቃዱ በ JICA እና EWTI መካከል ያለው ትብብር እ.ኤ.አ 1998 ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ከJICA ጋር የረጅምና ትርጉም ያለው ታሪክ እንዳላቸው አስታውሰው፤ የቴክኒክና ተቋማዊ ድጋፎችን በማድረግ የሰው ኃይል አቅማችንን፣ ቴክኒካል ብቃታችንን፣

በኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኃይድሮጂን ልማትና አጠቃቀም ስትራቴጂን ወደ ተግባር ለመቀየር ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር መድረክ ተካሄደ።

የኢነርጂ ሃብት ጥናት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ካሌብ ታደሰ በበኩላቸው በኢትዮጵያ ከምርት ተቋማት የሚወጣውን በካይ ጋዝ ለመቀነስ፣ ከውጭ የሚገባውን ነዳጅ በማስቀረት የውጭ ምንዛሬ ወጪን ለማዳንና፣ ከሀገር ውጭ ግዢ የሚደረግበትን ኢአሞኒያ ማዳበሪያ በሃገር ውስጥ አምርቶ ለመጠቀም የሚያስችል ስትራቴጂ ለመቀየስ መድረኩ

የዘፊኔ ከተማን የንፁህ መጠጥ ውሃ ና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት የህብረተሰቡን ችግር በዘላቂነት እንደሚፈታ ተገለጸ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋም ፕሮጀክቱ የዘፍኔ ከተማ በቺላሼ ቀበሌ የሚኖሩ ከ34,118 በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገልጸው ለከተማው ነዋሪዎች አስተማማኝና ዘላቂ የውሃ አቅርቦት ከመስጠቱም በላይ በተለይ ውሃ ፍለጋ ረጅም ርቀት የሚጓዙ ሴቶችንና ህፃናትን የጊዜና የጉልበት ብክነት የሚያስቀር ከመሆኑም

በቤና-ጸማይ ወረዳ የቀይ አፈር ከተማ ከ15 ሺ በላይ ነዋሪዎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ መሆናቸው ተገለጸ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በክልሉ እንደ ፌደራል መስሪያ ቤት በኢነርጂ፣ በውሀ ሀብት አስተዳደር እንዲሁም በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ትላልቅ ፕሮጀክቶች እየተሠሩ መሆኑን ገልጸው የቀይ አፈር መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት አንዱ አካል ነው ብለዋል።

በትምህርትና ጤና ተቋማት ዘላቂ የኤሌክትሪፊኬሽን አቅርቦትና የክፍያ ሥርዓት ላይ ውይይት ተካሄደ።

የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ሲሆኑ፣ ላለፉት አራት ዓመታት ለኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራሞች ልዩ ትኩረት በመስጠት በኃይል ዘርፍ ላይ ሪፎርም ከመካሄዱ ጀምሮ በርካታ ውጤታማ ሥራዎች ተከናውነዋል ብለዋል ።

ከ 135 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የሆቢቻ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በዚህ ፕሮጀክት መጠናቀቅ በሺዎች የሚቆጠሩ የሆቢቻ ወረዳና የአካባቢው ቀበሌ ነዋሪዎች ንፁህ ውሃ ማግኘት መጀመራቸውን ገልጸዋል።

የጨለለቅቱ ከተማ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክብር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የከተማዋን ለዘመናት የቆዬ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፍላጎት ጥያቄ መሠረት ከ182 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ከፌደራል መንግስት በጀት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሲአር ዋሽ በኩል ተሰርቶ ለዚህ በቅቷል ብለዋል።

ከግሪድ ውጪ የሆኑ ማህበረሰብን የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግና የሶላር ቴክኖሎጂን በዘላቂነት ለማስቀጠል የአቅም ግንባታ ስልጠና ወሳኝ ነው ተባለ፡፡

የኤሌክትሪፊኬሽንና ኢነርጂ መረጃ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ዳቢ ከግሪድ ውጪ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎችን የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከመቼውም በበለጠ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ጠቁመው፤ የሶላር ቴክኖሎጂን በዘላቂነት ለማስቀጠል የአቅም ግንባታ ስልጠና ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡

የየትኛውም የልማት ስራ ዕቅድ መነሻው ተፋሰስ/ውሃ ሀብት/ መሆኑ ተገለፀ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚተገበር በብራይት/BRIGHT/ ፕሮጀክት የተዘጋጀ የአባይ ተፋሰስ ዕቅድ ቴክኒካል ኦድት ተደርጎና ተከልሶ በተዘጋጀ ዕቅድ በአተገባበር ምዕራፍና ዕቅዱን በማዳበር ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል።

ኢትዮጵያና አዘርባጃን በውኃና ኢነርጂ ዘርፍ የትብብር እድሎችን ለማጠናከር ተወያዩ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት፣ ኢትዮጵያ ተፈጥሮ የለገሳትን ሀብት በመጠቀም የህዝቦቿን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስና የኑሮ ደረጃን ለማሻሻል ከህብረተሰቡ እና ከልማት አጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር በርካታ ስራዎችን እያከናወነች መሆኗን ገልጸዋል።

የአባይ ተፋሰስ ዕቅድ ቴክኒካል ኦዲት እና የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር የሀብት ማፕንግ/resource mapping /ወርክሾፕ እየተካሄደ ነው።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚተገበር በብራይት /BRIGHT /ፕሮጀክት የተዘጋጀ የአባይ ተፋሰስ ዕቅድ ቴክኒካል ኦዲት እና የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር የሀብት ማፕንግ/resource mapping / የባለድርሻ አካላት ወርክሾፕ ሌክአቬኑ ሆቴል እየተካሄደ ነው።

በሶላር ቴክኖሎጂ ከግሪድ ውጪ ለሆነው ማህበረሰብ ኤሌክትሪፊኬሽንን ለማረጋገጥ የክልልና የግሉ ዘርፍ ሚና የላቀ ነው።

የኤሌክትሪፊኬሽንና ኢነርጂ መረጃ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ዳቢ ፕሮጀክቱን ለመተግበር በተደረገው የዳሰሳ ጥናት መሰረት የተዘጋጀ ስልጠና መሆኑን ጠቁመው፤ በተቀናጀ የዲዛይን አቀራረብ ለመተግበር የግሪድ መዳረሻ ቦታዎች ላይ ኤሌክትሪክን ተደራሽ ለማድረግ እና ከግሪድ ውጪ ለሆነው ማህበረሰብ በቴክኖሎጂ የታገዘ የኤ

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የመሩት ቡድን የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎበኙ።

በጉብኝቱ ወቅት ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ እንደገለጹት በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ከ70 በመቶ በላይ የውሃ ግንባታ ማቴሪያሎች በውጭ ምንዛሬ ላይ የተመሠረቱ መሆናቸውን ጠቅሰው፣ እነዚህን በአገር ውስጥ ምርት መተካት መቻሉ ከፍተኛ ጥቅም እንዳለው አመልክተዋል።

ብራይት ፕሮጀክት ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የሚወገደውን ቆሻሻ ውሃ በማከም ጥቅም ላይ ለማዋል የሚያስችል ስምምነት ፈጸመ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሚተገበረው የብራይት (BRIGHT) ፕሮጀክት ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ የሚወጣውን ቆሻሻ ውሃ በማከም መልሶ ጥቅም ላይ ለማዋል የሚያስችል ስምምነት ፈጸመ።

በውሃና መሬት ሃብት ማዕከል በኮምፒውተር አሰራር የታገዘ አዲስ ሞዴል ለግምገማ ቀረበ።

ሞዴሉ የተዘጋጀበት ምክንያት አስቀድሞ በሃገሪቱ በተመረጡ የገጠር አካባቢዎች ከአርሶ አደሮች ጋር የጋራ ውይይት በማካሄድ አሁን የሚጠቀሙበትን የአስተራረስ ዘዴና ስልተ ምርት በመለየት ማሻሻል የሚችሉበትን መንገድ ለመቀየስ አዳዲስ ተሞክሮዎችን እንዲተገብሩ ለማስቻል መሆኑን አስረድተዋል።

ስልጠናው የትግራይ ክልልን የፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ጥያቄ በሚመልስ መልኩ ለመተግበር ያግዛል ተባለ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ከግሪድ ርቀው የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የኢነርጂ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚተገብረው የአደሌ ፕሮጀክት የአቅም ግንባታ ስልጠና አንዱና ዋነኛው በመሆኑ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ማጠቃለያ መርሃግብር ላይ የትግራይ ክልልን በኢነርጂ

የኢነርጂ ዘርፍ የ9 ወራት ዕቅድ አፈፃፀምና በመጣው ለውጥ ውይይት ተደረገ ።

የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተለያዩ በኢነርጂው ዘርፍ የሚመሩና የሚተገበሩ በርካታ ፕሮጀክቶች እንዳሉ አውስተው በአጠቃላይ ባለፉት 9 ወራትም ይሁን በ5ቱ ዓመታት ጉዞ በዘርፉ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል።

ለኢባላ-አዲሎ ከተማ ከመጠጥ ውሃ ግንባታ፣ የኤሌክትሮሜካኒካል አቅርቦትና ተከላ ፕሮጀክት ጋር የውል ስምምነት ተፈረመ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ከምባታ ዞን ለምትገኘው ለኢባላ-አዲሎ ከተማ ከመጠጥ ውሃ ግንባታና የኤሌክትሮሜካኒካል አቅርቦትና ተከላ ፕሮጀክት ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ።

Apr 2026

በብሄራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም በተዘጋጀው ረቂቅ ስትራቴጂ ላይ የውይይት መድረክ ተካሄደ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በኢትዮጵያ አስተማማኝ፣ ተመጣጣኝና ቀጣይነት ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘት የመሰረተ ልማት ግብ ብቻ ሳይሆን ለኢኮኖሚ እድገት፣ ለማህበራዊ ልማት እና ለአገራዊ ብልፅግና መሰረት በመሆኑ ከግማሽ በላይ የሚሆነው ህዝባችን አሁንም የመብራት አገልግሎት ተደራሽ ባለመሆኑ ባለፉት ዓመታት በብ

ዜና ዕረፍት

የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር የማናጀመንት አባልና የክቡር ሚኒስቴር አማካሪ የነበሩት ወ/ሮ ገበያነሽ ነጋሽ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።

ከአዩን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የቧንቧ አቅርቦት ስራና ከጉራድ ሃሞሌ የኤሌክትሮሜካኒካል ዕቃ አቅርቦትና ተከላ ጋር የውል ስምምነት ተፈረመ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአዩን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የቧንቧ አቅርቦት ስራና ከጉራድ ሃሞሌ የኤሌክትሮሜካኒካል ዕቃ አቅርቦትና ተከላ ጋር በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ አማካኝነት ውል ስምምነት ተፈርሟል።

የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ 435 ቤተሰቦች የበዓል መዋያ ድጋፍ ተደረገ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በሰላም ወተን በሰላም በመግባታችን በአመቱ ለመገናኘት ያበቃንን ፈጣሪ በማመስገን በየበአሉ ያለንን ከቤተሰቦቻችን ጋር ስናሳልፍ ትልቅ ደስታ ይሰማናል ብለው ያለውን ተካፍሎ አብሮ መብላት የኢትዮጵያውያን ከሌላው አለም የሚለየን ትርጉም ያለው የቆየ ባህላችን በመሆኑ እስካለን ድረስ የምና

የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው።

በሚኒስትር ዴኤታ ማእረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሲሆኑ፣ በእያንዳንዱ ተግባር “ምን ታቀደ፣ ምን ተከናወነ፣ ምን ውጤት ተገኘ” በሚል አግባብ ግልጽ እና ተጨባጭ ሪፖርት እንዲቀርብ አሳስበዋል።

በአማራ ክልል በአነርጂ ዘርፍ ለሚከናወኑ ተግባራት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ገለፀ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከአማራ ክልል የውሃና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊ ኢንጂነር ዳኝነት ፈንታ (ዶ/ር)፣ ከክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ የኤሌክትሪፊኬሽን ዳይሬክተር ከአቶ ታገለ አድማሱና ከሌሎች የዘርፉ ኃላፊዎችና ሌሎች ባለሙያዎች ጋር በኩሪፍቱ ሪዞርት ተገናኝተው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በኢነርጂ ዘርፍ ክልሉን

በድሪም ፕሮጀክት እየተተገበረ ያለው ሙርቼ ሳይት የሶላር ፓምፕ መስኖና መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ አይነተኛ ሚና እንዳለው ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ጋሞ ዞን አርባምንጭ ዙሪያ በድሪም ፕሮጀክት እየተተገበረ ያለው የሶላር ፓምፕ መስኖ፣ መጠጥ ውሃ ና የሀይል ፕሮጀክት የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ አይነተኛ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።

በአማራ ክልል በአዴሌ ፕሮጀክት አዘጋጅነት የተካሄደው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በክልሉ ለኢነርጂ ዘርፉ እድገት የተሰጠውን ልዩ ትኩረት በተግባር ያረጋገጠ ነው::

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በብሄራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም የአዴሌ ፕሮጀክት በባህር ዳር ከተማ ዩኒሰን ሆቴል ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአማራ ክልል ለኢነርጂ ዘርፉ እድገት የተሰጠውን ልዩ ትኩረት ያረጋገጠ ነው ሲሉ ተሳታፊዎች ገለፁ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአዴሌ ኘሮጀክት የስራ አፈፃፀም ሂደት ከባ ለድርሻ አካላት ጋር በባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።

የኤሌክትሪፊኬሽንና ኢነርጂ መረጃ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ዳቢ በኢትዮጵያ የኤሌትሪክሲቲ ተደራሽነትና የብርሃን ስርጭትን ማስፋት (ADELE) በተባለ ፕሮጀክት ደግሞ ከዋናው የኤሌክትሪክ መስመር ውጪ በሆኑ ቴክኖሎጂዎች የገጠሩን ማህበረሰብ የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ የማድረግ ስራዎችን እየመራና እያስተባበረ እንደሚገኝ

በሶስተኛው ምዕራፍ ዘላቂ የንጹህ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ሀይጅን ተደራሽነት ፕሮጀክት (Ethiopian Sustainable WaSH Access project Phase III) ላይ ውይይት ተደረገ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ መሪነት የተካሄደ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በቀጣይ አምስት ዓመታት በገጠርና በከተማ፣ በትምህርትና በጤና ተቋማት፣ እንዲሁም በድንበር አካባቢ የሚገኙ ስደተኞች ላይ ንጹህ የመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሀይጅን ተደራሽነትን ለማሳደግ እንዲያገለግል የታቀደ መሆኑ ተገልጿል።

የዜጋ ክብር እና ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ አዲስ ምዕራፍ:- መጋቢት 24

ለውጡ ሲጀምር መንግስት የዜጎችን ደህንነትና መብት ማስከበርን ቀዳሚ የዲፕሎማሲ አጀንዳ አድርጎ ያሳየው ቁርጠኝነት ከቃላት ባለፈ በተግባር የተፈተነ፤ በተለይም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ወደ ተለያዩ አገራት ባደረጓቸው ጉብኝቶች ሁሉ በእስር ላይ የሚገኙ ወገኖችን በገዛ አውሮፕላናቸው ጭምር ይዘው በመመለስ ያሳዩት አርአ

ከዋና መስመር ርቀው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን የአማራጭ ኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን ሰላማጎ ወረዳ የወይደይ ሶላር ሚኒግሪድ ፕሮጀክት 200 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት በመሆኑ ፕሮጀክቱ 200 ኪሎ ዋት ሀይል የማመንጨት አቅም ያለውና ከ2 ሺህ በላይ አባወራዎችን የሀይል ተጠቃሚ እንደሚያደርግም ገልጸዋል።

ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የፀሓይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ዛሬ ያሰመረቅነው ፕሮጀክት ከ400 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት እና ከ6ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የኤሌክትሪክ ሀይል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል፡፡

የውሃ ፍቃድ አሰጣጥ ስርዓቱን ለማዘመን የሚያስችል የቴክኒካል አቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ ስልጠናውን በይፋ ሲያስጀምሩ ለውሃ ፈቃድ አሰጣጥ የe-Service ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ወሳኝ ሲሆን፤ ባህላዊና በወረቀት ላይ የተመሰረተ የውሃ ፍቃድ አሰጣጥን ወደ ዘመናዊ፣ ቀልጣፋ እና ግልፀኝነት ያለው ዲጂታል የአሰራር ስ

ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የጸሀይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጋሞ ዞን ጋርዳማርታ ወረዳ የጎግሌ የጸሀይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከ500 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና 6500 በላይ ቤተሰቦችን የሀይል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል።

ከ1500 በላይ ቤተሰቦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጸሀይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ መጫ ቀበሌ ከ150 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና ከ1500 በላይ ቤተሰቦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።