Press Statement on Egypt -October 13 2025
Egypt has intensified its hostile rhetoric against Ethiopia over the Nile River and the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). The latest manifestation of this belligerent approach has been at a gath
Egypt has intensified its hostile rhetoric against Ethiopia over the Nile River and the Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD). The latest manifestation of this belligerent approach has been at a gath
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ 5ቱን የክሬን ማውንትድ ትራክ (Crain Mounted Truck) ከዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ካንትሪ ተወካይ ከዶ/ር አቡባካር ካምፖ ተረክበው ዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር አንድ አካል በመሆን በርካታ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝና የውሃ ተቋማትን ለመጠገን፣ መልሶ ለማቋቋምና ሌ
በጣሊያን የልማት ትብብር ኤጀንሲ በጋራ የተዘጋጀውና የከርሰ ምድር ውሃ ጥራትና ክትትል ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር እየተተገበረ ያለውን የተቀናጀ ውሃ ሀብት አስተዳደር ለማስፈን ከባዘር ኔት ፕሮጀክት ጋር በጋራ የሚደግፍ በመሆኑ በተለይ የከርሰ ምድር ውሃ ጥራትና ክትትል በማድረግ በማበልጸ
Mr. Saurabh Dani, World Bank Task Team Leader(TTL), provided over the last 6 months project performance and field visit observations and recommendations of civil works, including gabion, compaction, d
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ስልጠናው ለቀጣይ ስራችን እንደስንቅ የምንጠቀምበትና ለአቅም ግንባታ መሰረት የሆነውን ዲሲፕሊንን የምንገነባበት ነው ብለዋል።
Press Release on Egyptian Accusation—October 2025
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የከርሰምድር ውሃ ሀብት የወንዝ ፍሰትና ጥራት በሙሉ የሚከናወኑት መሬት ላይ ነው:: በክልል፣ በዞንና ወረዳ ደረጃ ዝቅ ሲልም ቀበሌ ላይ የምንተገብራቸው ስራዎች ተደምረው ለሀገር በረከት ስለሚያመጡ ለፕሮጀክቱ ተግባራዊነት ቅንጅታዊ አሰራራችን አጠናክረን በመቀጠል የልማቱ ተቋዳሽ
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከአለም ባንክ ባገኘው የ10 ሚሊየን ዶላር የብድር ድጋፍ በብርሃን ተደራሽነት ለሁሉም (ADELE) ፕሮጀክት ተግባራዊ ሲደረግ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማጠናከር ቀጣይነት ያለው የሶላር ስርጭት በአገሪቱ ገጠራማ አካባቢ ተደራሽ እንዲሆን ታሳቢ ተደርጎ መሆኑንም ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው አብራርተዋል።
በፕሮጄክቱ የቴክኒካል ስራዎች፣ አከባቢያዊና ማህበራዊ ተጽዕኖን ከማረጋገጥ አንጻር የተከናወኑ ተግባራት እንዲሁም ከዕቅዱ አንጻር የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ የዓለም ባንክ ልዑክ ቡድን መሪ ሱራብ ዳኒ (Surab Dani) የማሻሻያ ሀሳቦችን አንስተዋል። አክለዉም የኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጄክት አስተባባሪ አቶ ተመ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት ድርቅ በሚያጠቃቸው አካባቢዎች አስቸኳይ መፍትሄ ለመስጠት 110 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ለመገንባት በታቀደው መሰረት የ22 ፕሮጀክቶች ግንባታ በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የኢትዮጵያ የኢነርጂ ዘርፍ የተሻለና የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ሪፎርም እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ ሪፎርሙን ተከትሎ ባለፉት 4 አመታት በኢነርጂው ዘርፍ ብዙ ስራዎች ተሰርተው ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበችና ለጎረቤት ሀገራት ጭምር የኤሌክትሪክ ሀይል እያቀረበች እንደሆ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ጥራትና መጠን ልኬት ጉዳይ በተለይም በአውሮፓ ሀገራት ውስጥ በትኩረት የሚሰራበት መሆኑን ጠቅሰው ወደ ወንዝ የሚገባውም ሆነ የሚወጣው እያንዳንዱ ሊትር ውሃ ክትትል ሊደረግበት እንደሚገባና እስካሁን እንደሀገር በዚህ ደረጃ አለመሆናችንን ጠቅሰው ኢትዮጵያ ያላትን የውሃ ሀብ
Ministry of Water and Energy in collaboration with the Ethiopia Disaster Risk Management Commission (EDRMC) and the Ethiopia Meteorology Institute (EMI), was initiated. The event was attended by His E
ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ እንደገለፁት ቻይናና ኢትዮጲያ የሚያመሳስላቸው ሁለቱም ሀገራት ቀደምት የስልጣኔ መፍለቂያ የባህልና የቅርስ ባለቤት መሆናቸው እንደሆነ ገልፀዋል፡፡ ቻይና ለኢትዮጲያ ሪፎርሙን በመደገፍ በተለያየ ዘርፍ ላይ ድጋፍና ትብብር እያደረገች መሆኑን ገልፅው በኢነርጂ ዘርፍም ለሚደረገው ትብብርና
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ባለፈ ከክልሎች ጋር መቀናጀትና መናበብ እንደሚያስፈልግ አሳስበው፤ ቅንጅቱም በሀብት አጠቃቀም፣ በመረጃ አያያዝ፣ በመረጃ አቀራረብና ፍሰት መደበኛ ስራዎች ከፕሮጀክቶችና ከባድርሻ አካላት ጭምር መሆን እንዳበት ገለጸዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ መድረኩን በመሩበት ወቅት የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እንደሌላው ፕሮጀክት ችላ የሚባልና ጊዜ የሚሰጠው ሳይሆን ትኩረት ሰጥተን ህብረሰሰባችንን የንፁህ መጠጥ ውሃ እና የሳኒቴሽን መሰረተ ልማት ተጠቃሚ እንዲሆን ትኩረት ሊሰጠው ይገባልም ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ኦልቀባ ባሽ ሴቶችን ወደ አመራርነት ለማምጣት ማብቃት ያስፈልጋል፤ ይህንንም ተግባራዊ ለማድረግ 50 የተቋማችን ሴት አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች ያሉባቸውን ክፍተቶች በመለየት የአመራር ብቃታቸውን ለማሳደግ ብሎም ወደ አመራርነት ለማምጣት አጋዥ የ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ4 ክልሎች ማለትም በደቡብ ኢትዮጵያ ፣ በሶማሊ ክልል ፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ እንዲሁም በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ለሚያስገነባቸው 10 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ከ219 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ከ ታርን አማካሪ፣ አዋሽ አማካሪ፤ ሚልኪ አማካሪና አሀዱ አማካሪዎች ጋር የውል ስምምነቶች
ግምገማው በአዋሽ ፣ በስምጥ ሸለቆ ሀይቆች እና በኦሞ ጊቤ ወንዞች በ12ቱ ፕሮጀክቶች (12 lots) እየተተገበሩ ባሉ ስራዎች ላይ ያተኮረ ሲሆን ለውይይት መነሻ የሚሆን ጽሁፍ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኘሮጀክቱ የክትትልና ግምገማ አማካሪ በአቶ ተክሊት ብርሃነ የእያንዳንዱ የፊዝካል ስራዎች ፣ የፋይናንሻል አጠቃቀምና
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ በርካታ ውጤታማ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልጸው የቴክኖሎጂ መሳሪያዎቹ ዋና ዓላማቸው በተመረጡ 22 ከተሞች የውሃ አገልሎቶችን የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዝመንና ለማሳለጥ በመሆኑ ተጠቃሚዎች ይህን ተገንዝበው ለታለመለት ዓላማ ብቻ በማዋል የዘርፉን
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮች የ2018ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን በመቄዶኔያ ከአረጋውያኑ እና አዕምሮ ህሙማን ጋር በማሳለፋቸው በእጅጉ መደሰታቸውን ገልጸዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ዶ/ር የተመራው ልዑክ በምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ገሬኖ እንሰት ተክል ላይ Children Investement Fund Foundation(CIFF) እያስገነባው ያለውን የንፁህ መጠጥ ውሃን ምልከታ አደረጉ።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የማይቻለው ተችሎ በብዙ ውጣ ውረድና ፈተናዎች ስትፈተን የቆየችውን የኢትዮጵያችን ማንሰራራት ጅማሮ በእጅጉ ያበሰርንበት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድባችን ምርቃት ማግስት ይህንን ማዕድ ስናጋራ በእኔና በተቋሙ አመራሮች ስም የተሰማንን ደስታ እየገለፅኩ መጪው አዲስ ዓመት የኢትዮጵያ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ለሰባት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ በነበረው በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ በተዘጋጀው ሳይድ ኤቨንት ላይ ባደረጉት ንግግር ሀገራችን ከሀይል አቅርቦትም ሆነ ተደራሽነትን ከማሳደግ አንጻር አመርቂና አበረታች ውጤቶችን ማስመዝገቧን በመግለጽ ለዚህም ፖሊሲ በማርቀቅም ሆነ በማክ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ እለቱ ለኢትዮጵያውያን የአይቻልምን መንፈስ ሰብረን በራሳችን አቅም ዳግም አድዋ የሆነውን ታላቁ የህዳሴ ግድብን ያጠናቀቅንበት ድላችን በመሆኑ ኢትዮጵያውያንንና የኢትዮጵያ ወዳጆችን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከተሠጠው ሀላፊነት አንዱና ትኩረት የተደረገበት የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፉ መሆኑን ጠቅሰው በዘርፉም ሀገራችን ያላትን የውሃ ሀብት በዘላቂነት ለመጠቀም የውሃ አካላትን በተቀናጀ መልኩ የመጠበቅ እና የማስተዳደር ሀላፊነት
ፕሮጀክቱ በሀገር ደረጃ በድርቅ በሚጠቁ ወረዳዎች እየተተገበሩ የሚገኙ የአየር ንብረት ለውጥ መቋቋም ፕሮጀክቶች አካል ሲሆን፤ ግንባታው በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ትብብር የሚከናወን ነው።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በ Horn of Africa Regional Environment Center and Network (HoARECN) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዝዋይ ሻላ ሀይቅ ንዑስ ተፋሰስ ላይ የሚተገበረው ፓይለት ፕሮጀክት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራው የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም ፣ የውሃ ሀብት ግኝ
ፕሮግራሙ በሀገራችን ቀጣይነት ያለው የሃይል አቅርቦትን ለማሳካት ትልቅ እመርታ እንዳለውና የኃይል ሽግግር አፋጣኝ ፋይናንሲንግ (ETAF) እና የአየር ንብረት ኢንቨስትመንት ፕላትፎርም (CIP) የአቅም ግንባታ ስልጠና ለዘርፉ ሙያተኞች መሰጠቱ ወሳኝ መሆኑን በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የገጠር ኢነርጂ ልማት ቴክኖሎጂ ሽግ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ንፅህና አገልግሎት ስርዓትን ማጠናከር (SCRS WaSH) የቴክኒክ ድጋፍ ፕሮጀክት ስኬታማ መሆኑ በዩናይትድ ኪንግደም መንግስት፣ በኢትዮጵያ መንግስት፣ በዩኒሴፍ እና በቁርጠኛ የክልል ባለድርሻ አካላት መካከል ያለውን ጠንካራ አጋርነት ያሳያል ብለዋል።
ውሃና ኢርጂ ሚኒስቴር ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በጋራ ሲተገበር በቆየው የአረንጓዴ አየር ንብረት ፈንድ ፕሮጀክት (GCF project ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ35ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ አድርጓል ተብሏል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የመጀመሪያው ዙር የመንግስት የአገልግሎት ሪፎርም ከአራት አመት በፊት ተግባራዊ መደረጉን አውስተው በአተገባበሩ የቀሩ ነገሮችን መለየትና እና ምን እየሰራን ነው የሚለውን መፈተሽ ይገባል ብለዋል።
በአረንጓዴ አየር ንብረት ፈንድ (Green Climate Fund) ፕሮጀክት ከ132 ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ተምሩ ገደፋ ገለጸዋል።
የሁለተኛው ምእራፍ የአንድ ቋት ብሄራዊ የመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ኃይጅን (OWNP-CWA II) ፕሮግራም የ2017 ዓ.ም አፈፃፀምና የ2018 ዓ.ም እቅድ ትውውቅ መድረክ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፥ ስራ አስፈፃሚዎች፥ የክልል ቢሮ ሃላፊዎች፥ የልማት አጋር ድርጅቶች፥ የፌደራልና ክልል ፐሮግራም ፈፃሚ
የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በድቡብ አፍሪካ ኬፕታውን ከተማ ሦስተኛ ቀኑን በያዘው የአፍሪካ የውኃ ኢንቨስትመንት ሰሚት ( AU AIP Africa Water Investment Summit 2025) የማጠቃለያ ዋና መድረክ ላይ በፓናሊስትነት በነበራቸው ተሳትፎ የኢትዮጵያን ተሞክሮ አካ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከዓለም አቀፍ ሶላር አሊያንስ ጋር በፀሐይ ኃይል ቴክኖሎጂ የሶላር ሚኒግሪድና የሶላር ፓርክ ፕሮጀክት ለመገንባት ስምምነት መፈራረማቸው በሶላር ፓርክና የሶላር ሚኒ ግሪድ የኃይል ማመንጫ፣ በመስኖና መጠጥ ውሃ አቅርቦት የፋይናንስና የቴክኖሎጂ ትብብር ዕድሎችን የሚያመቻች መሆኑን ክቡር ሚኒስትር
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በደቡብ አፍሪካ ኬፕ ታውን ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የውኃ ኢንቨስትመንት ሰሚት (AU AIP Africa Water Investment Summit 2025) ጉባኤ የሁለተኛ ቀን የሚንስትሮች ከፍተኛ የፓናል ውይይት ላይ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ተጠይቀው ማብራሪ
የቅድመ አፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሽን ላይ ለዕይታ የቀረቡ የፈጠራ ስራዎች ንጹህ ኢርጂን ተደራሽ በማድረግ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ድርሻቸው የላቀ ነው ተብሏል፡፡
ላለፉት አመታት ሲፈፀም የቆየው ሁለተኛው ምእራፍ ብሄራዊ የመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ኃይጅን (OWNP-II) ፕሮግራም አፈፃፀም ግምገማ ውጤቶችን መሰረት በማድረግ የተዘጋጀው የሶስተኛው ምእራፍ ብሄራዊ የውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ኃይጅን ፕሮግራም ስትራቴጂ እና ማስፈፀሚያ እቅድ (OWNP III – Strategy and Act
The Minister of Water and Energy, His Excellency Dr. Ing. Habtamu Ittefa, Minister of Water and Energy, is participating at the AU AIP Africa Water Investment Summit 2025 in Cape Town, South Africa. T
የውሃና ኢነርጂ ሚነስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር/ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከአለም አቀፍ ሶላር አሊያንስ (ISA) እና አጋር ድርጅቶች ጋር በትብብር የሚሰራው ስራ የኢትዮጵያን የኢነርጂ ሽግግር እንደሚያፋጥን፣ፈጠራን እንደሚያጎለብት እና ኢንቨስትመንቶችን እንደሚያበረታታ ገልጸዋል፡፡
የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የአፍሪካ ህብረት 34ኛው የመሪዎች ጉባኤ ውሳኔን ተከትሎ በህብረቱ አዘጋጀነት በደቡብ አፍሪካ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ የውኃ ኢንቨስትመንት ሰሚት ( AU AIP Africa Water Investment Summit 2025) ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ኬፕ ታ
ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአለም አቀፍ ሶላር አሊያንስ (ISA) ጋር ያለውን የሁለትዮሽ ትብብር ማሳደግ እና በዓለም አቀፍ የፀሐይ ሀይል በሚተገበሩ እና እየተተገበሩ ባሉ የ 400 ሜጋ ዋት የፀሐይ ፓርክን፣ የ700ኪሎዋት የሶላር ሚኒ ግሪድ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች፣ Solar Wat
የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የቅድመ ሁለተኛ የአፍሪካ አየር ንብረት ሰሚት የውሃና ኢነርጂ አውደ ርዕይን በይፋ በከፈቱበት መድረክ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጋጭነትን ከመቀነስ አኳያ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተች መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የተመራ ቡድን በኢሉ ወረዳ ተጅና አስጎሪ ቀበሌዎች የደረሠውን የጎርፍ አደጋ በስፍራው ተገኝተው ተመልክተው ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ4 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ወጪ የንጽህና መጠበቂያ ሳሙናዎችን እና የውሃ ማከሚያ ኬሚካሎች በስፍራው ተገ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚው አቶ ደበበ ደፈርሶ ፕሮጀክቱን ልዩ የሚያደርገው የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉና የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን በምግብ ራስን ከመቻል ጋር በማስተሳሰር የሚተገበር መሆኑ ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ብድሩ ሲገኝ በአምስት ከተሞች የመጠጥ ውሃና የሳኒቴሽ መሠረተ ልማት ግንባታን ለማከናወን መታቀዱን ገልፀዋል ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ በተዘጋጀው አውደ ጥናት መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ተፋሰስን ተደራራቢ ችግሮች ለመፍታት በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ ነው ብለዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ የተመራ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በኦሮሚያ ክልል ገላን አራብሳ ወረዳ በንስላሌ ቀበሌ ተገኝተው በአንድ ጀምበር 700ሚሊየን ችግኞችን የመትከል ዘመቻን እውን አድርገዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ እንዲሁም የሚኒስቴሩ ተጠሪ ተቋማት እና የክልል ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች የተሳተፉ ሲሆን ከሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላቶችና አመራሮችም በዕለቱ የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል።