ዜና ዕረፍት

ዜና ዕረፍት

የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር የማናጀመንት አባልና የክቡር ሚኒስቴር አማካሪ የነበሩት ወ/ሮ ገበያነሽ ነጋሽ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ።

ባጋጠማቸዉ ድንገተኛ ህመም ሚያዚያ 5 ቀን 2018 ዓ.ም በተወለዱ በ46 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራርና ሠራተኛ በወ/ሮ ገበያነሽ ነጋሽ ሞት የተሰማውን ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቻቸው እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ይመኛል።

Share this Post